1 Kings 13:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓደ ኣረጊት ነብዪ ድማ ኣብ ቤትኤል ይነብር ነበረ። ደቁ ድማ መጺኦም እቲ ናይ ኣምላኽ ሰብ በታ መዓልቲ እቲኣ ኣብ ቤትኤል ዝገበሮ ዅሉ ግብሪ ነገሩሉ። ነቲ ንንጉስ ዝተዛረቦ ቃላት ንኣቦኦም እውን ነገሩዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በቤቴልም አንድ ሽማግሌ ነቢይ ይኖር ነበር፤ ልጆቹም ወደ እርሱ መጥተው በዚያች ቀን የእግዚአብሔር ሰው በቤቴል ያደረገውን ሥራ ሁሉ ነገሩት፤ ደግሞም ለንጉሡ የተናገረውን ቃል ሁሉ ለአባታቸው ነገሩት፤ አባታቸውም ተቈጣቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በቤቴልም አንድ ሽማግሌ ነቢይ ይቀመጥ ነበር፤ ልጆቹም ወደ እርሱ መጥተው በዚያ ቀን የእግዚአብሔር ሰው በቤቴል ያደረገውን ሥራ ሁሉ ነገሩት ደግሞም ለንጉሡ የተናገረውን ቃል ሁሉ ለአባታቸው ነገሩት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያን ጊዜ በቤትኤል የሚኖር አንድ ሽማግሌ ነቢይ ነበር፤ ወንዶች ልጆቹ ወደ እርሱ ቀርበው፥ ከይሁዳ የመጣው ነቢይ በቤትኤል ስላደረገውና በንጉሥ ኢዮርብዓምም ላይ ስለ ተናገረው ቃል ሁሉ አወሩለት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ትምቢትያ ኦድያ እት ጭማ ብታኒ ቤቴለ ካታማን ደኤ። ቤቴለን ሄ ጋላስ ጾሳ አሳይ ኦዳ ኡባባ ሄ ጭማ ብታንያ ናናይ ዪደ ኦዴድኖ፤ ቃይ ሄ ብታኒ ካትያዉ ኦዴዳ ቃላ ኡንቱንቱ ባረንቱ አዎ ኦዴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Timbbitiyaa odiyaa itti c'ima bitanii Beeteele kataman de'ee. Beeteelen he gallassi S'oossaa Asay ootseedda ubbabaa he c'ima bitaniyaa naanay yiide odeeddino; k'ay he bitanii kaatiyaw odeedda k'aalaa unttunttu barenttu aawoo odeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tinbite yootiza issi cima nabey Beetele kataman dees; iza nayti Beetelen he gallas Xoossaadezi ooththida ubba miishshinne kawozakka izi ay gidaakko biidi bantta aawaas yootida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቲንቢቴ ዮቲዛ ኢሲ ጪማ ናቤይ ቤቴሌ ካታማን ዴስ፤ ኢዛ ናይቲ ቤቴሌን ሄ ጋላስ ጾሳዴዚ ኦዳ ኡባ ሚሺኔ ካዎዛካ ኢዚ ኣይ ጊዳኮ ቢዲ ባንታ ኣዋስ ዮቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደ ቤተለን እስ ጭማ ናበይ ደኤስ። ሄ ጋላስ ፆሳ አደይ ቤተለን ኦዳባ ኡባ ሄ ጭማ አድያ ናይት ይድ እያዉ ኦድዶሶና። ቃስ ሄ አደይ ካዋስ ኦድዳ ቃላ ኤንቲ ባንታ አዋስ ኦድዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wode Beetelen issi cima nabey de7ees. He gallas Xoossaa addey Beetelen oothidaba ubbaa he cima addiya nayti yidi iyaw odidosona. Qassi he addey kawas odida qaala enti banta aawas odidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያን ጊዜ በቤቴል የሚኖር አንድ ሽማግሌ ነቢይ ነበር፤ ልጆቹም መጥተው በዚያች ዕለት የእግዚአብሔር ሰው እዚያ ያደረገውን ሁሉና ንጉሡንም ምን እንዳለው ለአባታቸው ነገሩት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያን ጊዜ በቤትኤል የሚኖር አንድ ሽማግሌ ነቢይ ነበር፤ ወንዶች ልጆቹ ወደ እርሱ ቀርበው፥ ከይሁዳ የመጣው ነቢይ በቤትኤል ስላደረገውና በንጉሥ ኢዮርብዓምም ላይ ስለ ተናገረው ቃል ሁሉ አወሩለት፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ቤቴል ድማ ሓደ ኣረጊት ነቢይ ነበረ። ደቁ መፂኦም ከዓ እቲ ናይ እግዚኣብሄር ሰብ በታ መዓልቲ እቲኣ እቲ ዅሉ ኣብ ቤቴል ዝገበሮ፥ ነቦኦም ነገርዎ፤ እቲ ንንጉስ ዝተዛረቦ ነገርውን ኣዘንተዉሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ቤትኤል ድማ ሓደ ኣረጊት ነብዪ ነበረ። ሓደ ኻብ ደቁ መጺኡ ኸኣ እቲ ናይ ኣምላኽ ሰብ በታ መዓልቲ እቲኣ ኣብ ቤትኤል ዝገበሮ ዂሉ ግብሪ፡ እቲ ንንጉስ እተዛረቦ ነገር ኣዘንተወሉ። ንሳቶም ከኣ ነቦኦም ኣዘንተዉሉ። |