1 Kings 12:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሳቶም ድማ ተዛሪቦም ከምዚ በልዎ፦ ሎሚ ኣገልጋሊ እዚ ህዝቢ እዚ እንተ ዄንካን እንተ ኣገልጊልካን እንተ መለስካን ጽቡቕ ቃላት እንተ ተዛሪብካን፡ ንሳቶም ንዘለኣለም ኣገልገልትኻ ኪዀኑ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ር​ሱም፥ “ለዚህ ሕዝብ አሁን አገ​ል​ጋይ ብት​ሆን፥ ብት​ገ​ዛ​ላ​ቸ​ውም፥ መል​ሰ​ህም በገ​ር​ነት ብት​ነ​ግ​ራ​ቸው፥ በዘ​መኑ ሁሉ አገ​ል​ጋ​ዮ​ችህ ይሆ​ኑ​ል​ሃል” ብለው ተና​ገ​ሩት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነርሱም። ለዚህ ሕዝብ አሁን ባሪያ ብትሆን ብትገዛላቸውም፥ መልሰህም በገርነት ብትናገራቸው፥ በዘመኑ ሁሉ ባሪያዎች ይሆኑልሃል ብለው ተናገሩት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሽማግሌዎቹም “ዛሬ ለእነዚህ ሰዎች ታዛዥ ሆነህ ብታገለግላቸውና ለጥያቄአቸውም ተስማሚ የሆነ መልስ ብትሰጣቸው፥ እነርሱም ዘወትር በታማኝነት ያገለግሉሃል” ሲሉ መለሱለት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጭማቱ ሮብኣማ፥ “ሀቼ ኔን አሳዉ ቆማ ግዳደ ኦፐነ ኡንቱንቱ ኦችያዎ ኔን ሎኦ ቃላ ዛሮፐ፥ ኡባ ገደ ኡንቱንቱ ነዉ ቆማ ግዳናዋንታ” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) C'imatuu Robi'aama, «Hachche neeni asaw k'oomaa gidaade ootsooppenne unttunttu oochchiyaawoo neeni lo"o k'aalaa zaarooppe, ubbaa gede unttunttu new k'oomaa gidanawantta» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtiin cimati Erobi7aame, «Hach neni asaas aylle gidada ooththiko, istti oychchizayssas neni lo7o qaala zaarikko, ubba wode istti nees ashkara gidana» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲን ጪማቲ ኤሮቢኣሜ፥ «ሃች ኔኒ ኣሳስ ኣይሌ ጊዳዳ ኦኮ፥ ኢስቲ ኦይቺዛይሳስ ኔኒ ሎኦ ቃላ ዛሪኮ፥ ኡባ ዎዴ ኢስቲ ኔስ ኣሽካራ ጊዳና» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጭማት ዛሪድ፥ “ሀች ኔኒ ሀ አሳስ አይለ ግዳዳ ኦኮነ ኤንታ ኦይሻስ ሎኦ ቃላ ዛርኮ፥ ኡባ ዎደ ኤንቲ ነዉ አይለ ግዳና” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Cimati zaaridi, “Hachi neeni ha asaas aylle gidada oothikonne enta oyshaas lo77o qaala zaariko, ubba wode enti new aylle gidana” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነርሱም፣ “ዛሬ አንተ ለዚህ ሕዝብ አገልጋይ ብትሆን፣ ብትገዛለትና ደስ የሚያሰኝ መልስ ብትሰጠው፣ ምንጊዜም የአንተ አገልጋይ ይሆናል” ብለው መለሱለት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሽማግሌዎቹም “ዛሬ ለእነዚህ ሰዎች ታዛዥ ሆነህ ብታገለግላቸውና ለጥያቄአቸውም ተስማሚ የሆነ መልስ ብትሰጣቸው፥ እነርሱም ዘወትር በታማኝነት ያገለግሉሃል” ሲሉ መለሱለት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሳቶም ከዓ “ነዞም ህዝቢ እዚኣቶም ሎሚ ሓሽከር እንተ ዄንካዮም፥ እንተ ኣገልጊልካዮም፥ ምላሽ ድማ እንተ ሂብካዮም፥ ፅቡቕ ቃልውን እንተ ተዛሪብካዮም፥ ንሳቶም ንሓዋሩ ኣገልገልቲ ክኾኑኻ እዮም” ኢሎም መለሱሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሳቶም ከኣ፡ ነዚ ህዝቢ እዚ ሎሚ ጊልያ እንተ ዀንካዮ፡ እንተ ኣገልገልካዮም፡ ምላሽ ድማ እንተ ሀብካዮም፡ ጽቡቕ ቃልውን እንተ ተዛረብካዮም፡፡ ሽዑ ንሳቶም ንሓዋሩ ገላዉ ኪዀኑኻ እዮም፡ ኢሎም ተዛረብዎ።