1 Kings 12:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንጉስ ሮብዓም ድማ ምስቶም ብህይወት ከሎ ኣብ ቅድሚ ኣቦኡ ሰሎሞን ደው ኢሎም ዝነበሩ ኣረግቶት ተመኺሩ፡ ነዚ ህዝቢ እዚ ብኸመይ ክምልሶ ትመኽሩኒ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጉሡም ሮብዓም፥ “ለዚህ ሕዝብ እመልስለት ዘንድ የምትመክሩኝ ምንድን ነው?” ብሎ አባቱ ሰሎሞን በሕይወቱ ሳለ በፊቱ ይቆሙ ከነበሩት ሽማግሌዎች ጋር ተማከረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንጉሡም ሮብዓም። ለዚህ ሕዝብ እመልስለት ዘንድ የምትመክሩኝ ምንድር ነው? ብሎ አባቱ ሰሎሞን በሕይወቱ ሳለ በፊቱ ይቆሙ ከነበሩት ሽማግሌዎች ጋር ተማከረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚህ በኋላ ንጉሥ ሮብዓም የአባቱ የሰሎሞን አማካሪዎች የነበሩትን ሽማግሌዎች በአንድነት ሰብስቦ “እንግዲህ ለዚህ ሕዝብ መልስ መስጠት እንድችል ምን ትመክሩኛላችሁ?” ሲል ጠየቃቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን ካቲ ሮብኣመ አ አዉ ሶሎሞነ ፓጻ ደእያ ዎደ፥ ሶሎሞና ዞሬዳ ጭማቱዋ ዞረታ በሴዳ። እ ኡንቱንታ፥ “ሀ አሳዉ ዋጋደ ዛራ ጊቴ?” ያጊደ ኦቼዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan Kaatii Robi'aame Aa aawuu Solomone pas'a de'iyaa wode, Solomona zoreedda c'imatuwaa zoretaa besseedda. I unttuntta, «Ha asaw waagaade zaara giitee?» yaagiide oochcheedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye kawo Erobi7aamey iza aawa Solomooney shemppora paxa diza wode Solomoone zoriza cimata zore oychchides. Izi isttas, «Ha asaas ay gaada zaara geetii?» gi oychchides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ካዎ ኤሮቢኣሜይ ኢዛ ኣዋ ሶሎሞኔይ ሼምፖራ ፓጻ ዲዛ ዎዴ ሶሎሞኔ ዞሪዛ ጪማታ ዞሬ ኦይቺዴስ። ኢዚ ኢስታስ፥ «ሃ ኣሳስ ኣይ ጋዳ ዛራ ጌቲ?» ጊ ኦይቺዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ካዎይ ሮብኣም፥ እያ አዋይ ሶሎሞነይ ደኦን ደእያ ዎደ፥ ሶሎሞነ ዞርያ ጭማታ፥ “ሀ አሳስ ዎይጋዳ ዛራ ጌቲ?” ያግድ ዞረ ኦይችስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, kawoy Robi7aami, iya aaway Solomoney de7on de7iya wode, Solomone zoriya cimata, “Ha asaas woygada zaara geetii?” yaagidi zore oychis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ሮብዓም አባቱ ሰሎሞን በሕይወቱ ሳለ ካገለገሉት ሽማግሌዎች ጋር ተማከረ፤ “ለዚህ ሕዝብ ምን መልስ እንድሰጥ ትመክሩኛላችሁ?” አላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ ንጉሥ ሮብዓም የአባቱ የሰሎሞን አማካሪዎች የነበሩትን ሽማግሌዎች በአንድነት ሰብስቦ “እንግዲህ ለዚህ ሕዝብ መልስ መስጠት እንድችል ምን ትመክሩኛላችሁ?” ሲል ጠየቃቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንጉስ ሮብዓም ድማ ነቶም ኣቦኡ ሰሎሞን ብህይወቱ እንተሎ ዘማኽርዎ ዝነበሩ ዓበይቲ “ነዝ ህዝቢ እዙይ እንታይ ክምልሰሉ ትመኽሩኒ?” ኢሉ ተማኸረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንጉስ ሮብዓም ድማ ምስቶም ኣቦኡ ሰሎሞን ብህይወቱ ኸሎ ኣብ ቅድሚኡ ደው ዚብሉ ዝነበሩ ዓበይቲ፡ ነቲ ህዝቢ እዚ ዝመልሶ ነገር እንታይ ትመኽሩኒ፡ ኢሉ ተማኸረ። |