1 Kings 12:32 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | የሮብዓም ድማ ኣብ ሻሙናይ ወርሒ፡ ኣብ መበል ዓሰርተው ሓሙሽተ መዓልቲ፡ ከምቲ ኣብ ይሁዳ ዚግበር በዓል፡ ኣብ መሰውኢ ይስውእ ነበረ። ኣብ ቤት-ኤል እውን ነቶም ዝሰርሖም ጤለ-በጊዕ ብምስዋእ ገበረ፤ ኣብ ቤትኤል ድማ ካህናት ናይቲ ዝገበሮ በረኽቲ ሸሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኢዮርብዓምም በስምንተኛው ወር ከወሩም በዐሥራ አምስተኛው ቀን በይሁዳ እንደሚደረግ በዓል ያለ በዓል አደረገ፤ ለሠራቸውም ጥጆች ይሠዋ ዘንድ በቤቴል ወደ ሠራው መሠዊያ ወጣ፤ ለኮረብታ መስገጃዎችም የመረጣቸውን እነዚያን ካህናት በቤቴል አኖራቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በስምንተኛው ወር በአሥራ አምስተኛውም ቀን በይሁዳ እንደሚደረግ በዓል ያለ በዓል አደረገ፥ በመሠዊያውም ላይ ሠዋ፤ ለሠራቸውም ጥጆች ይሠዋ ዘንድ እንዲሁ በቤቴል አደረገ፤ ለኮረብታ መስገጃዎችም የመረጣቸውን ካህናት በቤቴል አኖራቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኢዮርብዓም በይሁዳ በሚደረገው በዓል ዓይነት ስምንተኛው ወር በገባ በዐሥራ አምስተኛው ቀን የባዕድ አምልኮ በዓል እንዲደረግ ወሰነ፤ ከወርቅ ላሠራቸውም ምስሎች በቤትኤል በሚገኘው መሠዊያ ላይ ለጥጃው ምስል መሥዋዕት አቀረበ፤ በዚያም በቤትኤል ለማምለኪያ ባሠራቸው ስፍራዎች የሚያገለግሉ ካህናትን መደበ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ይሁዳን ቦንችያዋዳን ሆስፑን አግናን ታማነ እቼሻን ጋላሳን ባላይ ቦንቼታናዳን፥ እዮርባም ጋላሳ ኬሬዳ፤ ያርሹዋ ያርሼዳ። እ ሀዋዳን ሀኔዳ፤ ቤቴለ ቤዳ፤ ባረ መዳ ማራ ምስልያዉ ያርሹዋ ያርሼዳ። ቃይ ባረ መዳ ጎይንያ ቃ ግሹዋን ቄሳቱ ዋ ቤቴለን ሱንደ ዎዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yihudaan bonchchiyaawaadan hosppuntsa aginaan tammanne ichcheshantsa gallassan baalay bonchchettanaadan, Iyorbbaami gallassaa keereedda; yarshshuwaa yarshsheedda. I hawaadan haneedda; Beeteele beedda; bare med'd'eedda maraa misiliyaw yarshshuwaa yarshsheedda. K'ay bare med'd'eedda goynniyaa d'ok'k'a gishuwaan k'eesetuwaa Beeteelen suntsiide wotseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kase Yuhudan bonchchizayssaththo osppunththa aginan tammanne ichchashanththa gallassan ba7aaley bonchchettana mala Iyorba7aamey woga woththidi yarsho yarshides. Izi ba oosisida mara misletas Beetelen diza yarsho sohotan yarsho yarshides. Qasse zumbullata bolla goynnizasotan ba oosisida eeqa misletas qeeseta Beetelen shuumides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካሴ ዩሁዳን ቦንቺዛይሳ ኦስፑን ኣጊናን ታማኔ ኢቻሻን ጋላሳን ባኣሌይ ቦንቼታና ማላ ኢዮርባኣሜይ ዎጋ ዎዲ ያርሾ ያርሺዴስ። ኢዚ ባ ኦሲሲዳ ማራ ሚስሌታስ ቤቴሌን ዲዛ ያርሾ ሶሆታን ያርሾ ያርሺዴስ። ቃሴ ዙምቡላታ ቦላ ጎይኒዛሶታን ባ ኦሲሲዳ ኤቃ ሚስሌታስ ቄሴታ ቤቴሌን ሹሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ይሁዳን ቦንቸይሳዳ ሆስፑን አጌናን ታማነ እቻሻን ጋላሳን ባኣለ ቦንቻናዳ እዮርባም ቃማ ቃችድ ያርሾ ያርሽስ። እ ሀይሳዳ ሀንድ ቤተለ ብድ፥ ባ መዳ ማራ ምስልያስ ያርሾ ያርሽስ። ባ መዳ ቃ ጎይኖ በሳታን ካህነታ ቤተለን ሹምስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yihudan boncheysada hospuntho ageenan tammanne ichashantho gallasan ba7aale bonchanaada Iyorbaami qamma qachidi yarsho yarshis. I haysada hanidi Beetele bidi, ba medhida mara misiliyas yarsho yarshis. Ba medhida dhoqa goyinno bessatan kahineta Beetelen shuumis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በይሁዳ እንደሚደረገው ሁሉ እርሱም በስምንተኛው ወር ዐሥራ አምስተኛው ቀን በዓል እንዲሆን ወሰነ፤ በመሠዊያውም ላይ መሥዋዕት አቀረበ። ለሠራቸው ጥጆች መሥዋዕት በማቅረብም እንዲህ ያለውን ድርጊት በቤቴል ፈጸመ። በማምለኪያ ኰረብቶች ላይ ላሠራቸው አብያተ ጣዖታት በቤቴል ካህናቱን መደበ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኢዮርብዓም በይሁዳ በሚደረገው በዓል ዐይነት ስምንተኛ ወር በገባ በዐሥራ አምስተኛው ቀን የባዕድ አምልኮ በዓል እንዲደረግ ወሰነ፤ ከወርቅ ላሠራቸውም ምስሎች በቤትኤል በሚገኘው መሠዊያ ላይ ለጥጃ ምስሉ መሥዋዕት አቀረበ፤ በዚያም በቤትኤል ለማምለኪያ ባሠራቸው ስፍራዎች የሚያገለግሉ ካህናትን መደበ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢዮርብዓም ድማ ኣብ መበል ዓሰርተ ሓሙሽተ መዓልቲ ናይታ ሻምነይቲ ወርሒ፥ ከምቲ ኣብ ይሁዳ ዝግበር በዓል፥ በዓል ገበረ። ነቶም ዝሰርሖም ምራኹት ክስውአሎም ኣብ ቤቴል ናብቲ መሰውኢ ደየበ። ነቶም ዝመረፆም ካህናት ኣብ ቤቴል ኣብቲ ዝስገደሉ ኣንበሮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | የሮብዓም ድማ ኣብ ሳምነይቲ ወርሒ፡ ኣብታ ወርሒ ኸኣ ኣብ መበል ዓሰርተው ሓሙሽተ መዓልቲ ኸምቲ ኣብ ይሁዳ ዚግበር በዓል፡ በዓል ገበረ፡ ናብቲ መሰውኢ ድማ ደየበ። ነቶም ዝገበሮም ምራኹት ኪስውኣሎም ኣብ ቤትኤል ከምኡ ገበረ። ናይቲ ዝገበሮ በረኽቲ ኸኣ ካህናት ኣብ ቤትኤል ኣቘመ። |