1 Kings 12:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ደቂ ሌዊ ዘይኰኑ ታሕተዎት ህዝብታት ከኣ፡ በሪኽ ቤት ሰረሐ፡ ካህናት ከኣ መዘዘ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በኮረብቶቹም ላይ መስገጃዎችን ሠራ፤ ከሌዊ ልጆች ካይደሉ ከማንኛውም ሕዝብ ሁሉ የጣዖት ካህናትን ሾመ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በኮረብቶቹም ላይ መስገጃዎች ሠራ፥ ከሌዊ ልጆች ካይደሉ ከሕዝብ ሁሉ ካህናትን አደረገ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲሁም ኢዮርብዓም በኮረብታዎች ላይ የማምለኪያ ስፍራዎችን አዘጋጅቶ የሌዊ ነገድ ካልሆኑ ቤተሰቦች መካከል ማንኛውንም ሰው ካህን አድርጎ ሾመ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እዮርባም ደርያ ሁጲያን ጎይንያ ቃ ሳኣ ጊግሲደ ሌዊያ ዛርያ ግዳና ዮፐካ፥ ኡባ ቆሞ አሳፐ ቄሳቱዋ ኦደ ሱንዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Iyorbbaami deriyaa huup'iyaan goynniyaa d'ok'k'a sa'aa giigissiide Leewiyaa zariyaa gidana d'ayooppekka, ubbaa k'ommo asaappe k'eesatuwaa ootsiidde suntseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyorba7aamey zumbullata bollan goynnizasohon eeqa misleta ooththides; deraa giddofe Lewe qommo gidonttayta qeese histti sunththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዮርባኣሜይ ዙምቡላታ ቦላን ጎይኒዛሶሆን ኤቃ ሚስሌታ ኦዴስ፤ ዴራ ጊዶፌ ሌዌ ቆሞ ጊዶንታይታ ቄሴ ሂስቲ ሱንዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እዮርባም ደረ ሁጰን ቃ ጎይኖ በሳታ ጊግስድ ሌወ ኮቸ ግዶና እፅኮካ ኦናካ ካህነ ኦድ ሹምስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyorbaami dere huuphen dhoqa goyinno bessata giigisidi Leewe koche gidonna ixikoka oonaka kahine oothidi shuumis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኢዮርብዓም በማምለኪያ ኰረብቶች ላይ አብያተ ጣዖታትን ሠራ፤ ከሕዝቡ የተለያዩ ክፍሎች ሁሉ፣ ሌዋውያን ካልሆኑት ካህናትን ሾመ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንዲሁም ኢዮርብዓም በኮረብታዎች ላይ የማምለኪያ ስፍራዎችን አዘጋጅቶ የሌዊ ነገድ ካልሆኑ ቤተሰቦች መካከል ማንኛውንም ሰው ካህን አድርጎ ሾመ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ኰረብታታትውን ዝሰግዱሉ ኣባይቲ ሰርሐ፤ ካብ ዘርኢ ሌዊ ዘይኮኑ ኸዓ፥ ካብቲ ማንም ህዝቢ ኻህናት ገበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ በረኽቲውን ኣባይቲ ሰርሔ፡ ካብ ደቂ ሌዊ ዘይኰኑ ኸኣ፡ ካብቲ ህዝቢ ማንም ካህናት ገበረ። |