1 Kings 12:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ህዝቢ ኣብ ቅድሚ እቲ ሓደ፡ ክሳዕ ዳን ኪሰግድ ስለ ዝኸደ፡ እዚ ነገር እዚ ሓጢኣት ኰነ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይህም ኀጢአት ሆነ፥ ሕዝቡ በዳን ወዳለች ወደ አንዲቱ ጣዖት ይሄዱ ነበርና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለአንዱ ጥጃ ይሰግድ ዘንድ ሕዝቡ እስከ ዳን ድረስ ይሄድ ነበርና ይህ ኃጢአት ሆነ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሰዎቹም እስከ ዳን ድረስ በጣዖቱ ፊት ተሰልፈው ሄዱ፤ በዚህም ሁኔታ ጣዖትን በማምለክ ኃጢአት ሠሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀ የዉ ኡንቱንቶ ናጋራቴዳ፤ አያዉ ጎፐ፥ እት ማራ ምስልያዉ ጎይናናዉ አሳይ ዳና ጋካናዉ ቤዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ha yewuu unttunttoo nagarateedda; ayaw gooppe, itti maraa misiliyaw goynnanaw Asay Daana gakkanaw beedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Mara misles goynnanaas asay Daane gakkanaas bida gishshas ha yo7oy isttas nagara gidides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ማራ ሚስሌስ ጎይናናስ ኣሳይ ዳኔ ጋካናስ ቢዳ ጊሻስ ሃ ዮኦይ ኢስታስ ናጋራ ጊዲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀ ሀኖታይ ኤንታዉ ናጋራ ግድስ፤ አሳይ ሄ ማራ ምስልያ ጎይናናዉ ዳነ ጋካናዉ ብዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ha hanotay entaw nagara gidis; asay he mara misiliya goyinnanaw Daane gakanaw bidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይህም አድራጎት ኀጢአት ሆነ፤ ሕዝቡም በዚያ ላለው ለመስገድ እስከ ዳን ድረስ ርቆ ሄደ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሰዎቹም እስከ ዳን ድረስ በጣዖቱ ፊት ተሰልፈው ሄዱ፤ በዚህም ሁኔታ ጣዖትን በማምለክ ኃጢአት ሠሩ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ህዝቢ ኽሰግዱ ኽሳዕ ዳን ይኸዱ ነበሩ እሞ ንጣዖት ብምምላኾም ሓጢኣት ገበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ህዝቢ ኣብ ቅድሚ እቲ ሓደ ኺሰግድ ክሳዕ ዳን ይኸይድ ነበረ እሞ፡ እዚ ነገር እዚ ንሓጢኣት ኰነ። |