1 Kings 12:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እቲ ንጉስ ተመኺሩ፡ ክልተ ጤለ በጊዕ ወርቂ ገይሩ፡ ናብ የሩሳሌም ምድያብኩም ይበዝሓኩም። ዎ እስራኤል፡ ካብ ምድሪ ግብጺ ዘደየቡኩም ኣማልኽትኹም ርኣዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጉሡም ተማከረ፤ ሁለትም የወርቅ ጥጆች ሠርቶ፥ “እስራኤል ሆይ፥ ወደ ኢየሩሳሌም መውጣት ይበቃችኋል፤ ከግብፅ ምድር ያወጡአችሁ አማልክቶቻችሁ እነሆ” አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንጉሡም ተማከረ፥ ሁለትም የወርቅ ጥጆች አድርጎ። እስራኤል ሆይ፥ ወደ ኢየሩሳሌም ትወጡ ዘንድ ይበዛባችኋል፤ ከግብጽ ምድር ያወጡህን አማልክቶችህን እይ አላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚህም ጉዳይ ከመከረበት በኋላ የሁለት ጥጆችን ምስል ከወርቅ አሠርቶ ለሕዝቡ “ከዚህ በፊት ታደርጉት በነበረው ዓይነት ለመስገድ እስከ ኢየሩሳሌም መሄድ ይበቃችኋል፤ የእስራኤል ሕዝብ ሆይ! ከግብጽ ምድር ያወጡህ አማልክትህ እነሆ እነዚህ ናቸው!” አለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ካቲ ዞረቴዳዋፐ ጉይያን ዎርቃፐ ላኡ ማራቱዋ ምስለቱዋ መደ አሳዉ፥ “ህንተንቱ ሀዋፐ የሩሳላመ ቤዳዋ ኬሻይ ግዳናዋ። ህንተንቶ እስራኤልያ አሳቶ፥ ህንተንታ ግብጼፐ ከሴዳ ህንተንቱ ጾሳቱ ሀዋንቱሽ!” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, kaatii zoretteeddawaappe guyyiyaan work'k'aappe laa"u maratuwaa misiletuwaa med'd'iide asaw, «Hinttenttu hawaappe Yerusaalame beeddawaa keeshshay gidanawaa. Hinttenttoo Israa'eeliyaa asatoo, hinttentta Gibs'eppe kesseedda hinttenttu s'oossatuu hawanttushi!» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas kawoy zorettidaappe guye worqqafe oosettida mara misle nam7ata medhdhidi asaas, «Isra7eele asawu! Intte hayssa gakkanaas Yerusalaame boyssi gidana. Be7ite inttena Gibxeppe kessida intte xoossati haytantta!» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ካዎይ ዞሬቲዳፔ ጉዬ ዎርቃፌ ኦሴቲዳ ማራ ሚስሌ ናምኣታ ሜዲ ኣሳስ፥ «ኢስራኤሌ ኣሳዉ! ኢንቴ ሃይሳ ጋካናስ ዬሩሳላሜ ቦይሲ ጊዳና። ቤኢቴ ኢንቴና ጊብጼፔ ኬሲዳ ኢንቴ ጾሳቲ ሃይታንታ!» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎይ ዞረትዳፐ ጉየ ዎርቃፈ ናምኡ ማራ ምስለታ መድ፥ አሳኮ፥ “ህንተ ህዛፐ የሩሳላመ ቡሳይ ግዳና። ህንተኖ እስራኤለ አሳዉ፥ ሄኮ፥ ህንተና ግብፀፈ ከስዳ ህንተ ፆሳት ሀይሳታ!” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawoy zoretidaape guye worqafe nam7u mara misileta medhidi, asaako, “Hinte hizape Yerusalaame buussay gidana. Hinteno Isra7eele asaw, Heko, hintena Gibxefe kessida hinte xoossati haysata!” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ንጉሡ ከመከረበት በኋላ ሁለት የወርቅ ጥጆች አሠርቶ ሕዝቡን፣ “እስራኤል ሆይ፤ ወደ ኢየሩሳሌም እስካሁን የወጣኸው ይበቃል፤ ከግብፅ ምድር ያወጡህ አማልክትህ እነዚህ ናቸው” አለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚህም ጉዳይ ከመከረበት በኋላ የሁለት ጥጆችን ምስል ከወርቅ አሠርቶ ለሕዝቡ “ከዚህ በፊት ታደርጉት በነበረው ዐይነት ለመስገድ እስከ ኢየሩሳሌም መሄድ ይበቃችኋል፤ የእስራኤል ሕዝብ ሆይ! ከግብጽ ምድር ያወጡህ አማልክትህ እነሆ እነዚህ ናቸው!” አለ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ንጉስ ድማ መኺሩ ኽልተ ምራኹት ወርቂ ገበረ፤ ነቶም ህዝቢ ኸዓ “ኦ እስራኤል! ናብ ኢየሩሳሌም ምድያብ ይበዝሐኩም ኣሎ፤ እቶም ካብ ምድሪ ግብፂ ዘውፅኡኹም ኣማልኽትኹም ረአዩ እኒሀዉልኩም” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ንጉስ ድማ መኺሩ ኽልተ ምራኹት ወርቂ ገበረ፡ ዎ እስራኤል፡ ናብ የሩሳሌም ምድያብ ይበዝሓኩም እዩ፡ እቶም ካብ ምድሪ ግብጺ ዘደየቡኻ ኣማልኽትኻ እነዉልካ፡ ድማ በሎም። |