1 Kings 12:27 — Compare Translations

12 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እዚ ህዝቢ እዚ ኣብ የሩሳሌም ናብ ቤት የሆዋ ኺስውእ እንተ ደየበ፡ ልቢ እዚ ህዝቢ እዚ ናብ ጐይታኡ፡ ናብ ሮብዓም ንጉስ ይሁዳ ኪምለስ እዩ፣ ንዓይን ንሮብዓም ንጉስ ይሁዳ ኸኣ ኪቐትሉኒ እዮም። ይሁዳ ኪድ። ይሁዳ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ይህ ሕዝብ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቤት መሥ​ዋ​ዕ​ትን ያቀ​ርብ ዘንድ ቢወጣ፥ የዚህ ሕዝብ ልብ ወደ ጌታ​ቸው ወደ ይሁዳ ንጉሥ ወደ ሮብ​ዓም ይመ​ለ​ሳል፥ እኔ​ንም ይወ​ጉ​ኛል።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ይህ ሕዝብ በእግዚአብሔር ቤት መሥዋዕትን ያቀርብ ዘንድ ወደ ኢየሩሳሌም ቢወጣ፥ የዚህ ሕዝብ ልብ ወደ ጌታቸው ወደ ይሁዳ ንጉሥ ወደ ሮብዓም ይመለሳል፥ እኔንም ይገድሉኛል አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ይህ ሕዝብ መሥዋዕት ለማቅረብ ኢየሩሳሌም ወዳለው ወደ ጌታ ቤተ መቅደስ የሚወጣ ከሆነ፥ እንደገና ልቡን ወደ ጌታው ወደ ይሁዳ ንጉሥ ወደ ሮብዓም ሊያዞር ነው። ከዚያም እኔን ይገድለኛል፤ ወደ ንጉሡም ወደ ሮብዓም ይመለሳል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀ አሳይ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያን ያርሹዋ ያርሻናዉ የሩሳላመ ካታማ ብያዋ ግዶፐ፥ ኡንቱንቱ ቃይካ ባረንቱ ጎዳኮ፥ ካትያ ሮብኣማኮ ስማና። ኡንቱንቱ ታና ዎደ፥ ይሁዳ ካትያ ሮብኣማኮ ስማና” ያጊደ ቆፔዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ha Asay Med'inaa Godaa geeshsha Golliyaan yarshshuwaa yarshshanaw Yerusaalame katamaa biyaawaa gidooppe, unttunttu k'aykka barenttu godaakko, Kaatiyaa Robi'aamakko simmana. Unttunttu taana wod'iide, Yihudaa Kaatiyaa Robi'aamakko simmana» yaagiide k'oppeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ha asay GODAA Xoossa Keeththan yarsho yarshanaas Yerusalaame katama bizaa gidikko, istti qasse bantta godaa kawo Erobi7aamekko simmana. Istti tana wodhidi Yuhuda kawo Erobi7aamekko simmana» gi qoppides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃ ኣሳይ ጎዳ ጾሳ ኬን ያርሾ ያርሻናስ ዬሩሳላሜ ካታማ ቢዛ ጊዲኮ፥ ኢስቲ ቃሴ ባንታ ጎዳ ካዎ ኤሮቢኣሜኮ ሲማና። ኢስቲ ታና ዎዲ ዩሁዳ ካዎ ኤሮቢኣሜኮ ሲማና» ጊ ቆፒዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀ አሳይ ፆሳ ኬን ያርሾ ያርሻናዉ የሩሳላመ ብያባ ግድኮ፥ ኤንቲ ባንታ ጎዳኮ፥ ካዋ ሮብኣማኮ ስማና። ኤንቲ ታና ዎድ፥ ይሁዳ ካዋ ሮብኣማኮ ስማና” ያግድ ቆፕስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ha asay Xoossa keethan yarsho yarshanaw Yerusalaame biyaba gidiko, enti banta godaako, kawa Robi7aamako simmana. Enti tana wodhidi, Yihuda kawa Robi7aamako simmana” yaagidi qopis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ይህ ሕዝብ መሥዋዕት ለማቅረብ ኢየሩሳሌም ወዳለው ወደ እግዚአብሔር ቤተ መቅደስ የሚወጣ ከሆነ፣ እንደ ገና ልቡን ወደ ጌታው ወደ ይሁዳ ንጉሥ ወደ ሮብዓም ሊያዞር ነው። ከዚያም እኔን ይገድለኛል፤ ወደ ንጉሡም ወደ ሮብዓም ይመለሳል።”
Amharic Tigrinya 2011 እዚ ህዝቢ እዚ ኣብ ቤት እግዚኣብሄር መስዋእቲ ሕሩድ ኪስውእ ናብ የሩሳሌም እንተ ደየበ፡ ልቢ እዚ ህዝቢ እዚ ናብ ጐይታኦም፡ ናብ ሮብዓም ንጉስ ይሁዳ ኺምለስ እዩ እሞ፡ ቐቲሎምኒ ናብ ሮብዓም ንጉስ ይሁዳ ኺምለሱ እዮም፡ በለ።