1 Kings 12:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሮብዓም ድማ ኣብ የሩሳሌም ምስ በጽሐ፡ ንብዘላ ቤት ይሁዳ ምስ ነገድ ብንያም፡ ሚእትን ሰማንያን ሽሕ ሕሩያት ሰባት ኣኪቡ፡ ምስ ቤት እስራኤል ኪዋግኡ፡ ንግስነቶም ኪመልሱ ናብ ሮብዓም ወዲ ሰሎሞን ኣምጽእዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሮብዓም ግን ወደ ኢየሩሳሌም መጣ፤ የእስራኤልንም ቤት ወግተው መንግሥቱን ወደ ሰሎሞን ልጅ ወደ ሮብዓም ይመልሱ ዘንድ ከይሁዳ ቤት ሁሉና ከብንያም ነገድ የተመረጡትን አንድ መቶ ሃያ ሺህ ተዋጊዎች ሰዎችን ሰበሰበ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሮብዓምም ወደ ኢየሩሳሌም መጣ፥ የእስራኤልንም ቤት ወግተው መንግሥቱን ወደ ሰሎሞን ልጅ ወደ ሮብዓም ይመልሱ ዘንድ ከይሁዳ ቤት ሁሉና ከብንያም ነገድ የተመረጡትን አንድ መቶ ሰማንያ ሺህ ሰልፈኞች ሰዎች ሰበሰበ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሮብዓም ወደ ኢየሩሳሌም በደረሰ ጊዜ ከይሁዳና ከብንያም ነገዶች ተውጣጥተው የተመለሱ አንድ መቶ ሰማኒያ ሺህ ምርጥ ወታደሮች ጠርቶ በአንድነት ሰበሰበ፤ ይህንንም ያደረገው የእስራኤልን ነገዶች ወግቶ ግዛቱን እንደገና በቁጥጥሩ ሥር ለማድረግ ዐቅዶ ስለ ነበር ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሶሎሞና ናአይ ሮብኣመ የሩሳላመ ካታማ ጋኬዳ ዎደ፥ እስራኤልያ ቢታ አሳና ኦለቲደ፥ ካዉተ ባረዉ ዛራና ማላ፥ ይሁዳ ዛርያፐነ ቢንያማ ዛርያፐ ዶረቴዳ እት ጼታነ ሆስፑን ታሙ ሻአ ኦላንቻቱዋ ሺሼዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Solomona na'ay Robi'aame Yerusaalame katamaa gakkeedda wode, Israa'eeliyaa biittaa asaana olettiide, kawutetsaa barew zaarana mala, Yihudaa zariyaappenne Biiniyaama zariyaappe dooretteedda itti s'eetanne hosppun tammu sha"a olanchchatuwaa shiishsheedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Solomoone naa Erobi7aamey Yerusalaame katama gakkida mala Isra7eele biitta asaara olettidi kawoteththaa baas zaarana mala Yuhuda qommofenne Biniyaame qommofe doorettida 180,000 olanchchata shiishshides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሶሎሞኔ ና ኤሮቢኣሜይ ዬሩሳላሜ ካታማ ጋኪዳ ማላ ኢስራኤሌ ቢታ ኣሳራ ኦሌቲዲ ካዎቴ ባስ ዛራና ማላ ዩሁዳ ቆሞፌኔ ቢኒያሜ ቆሞፌ ዶሬቲዳ 180,000 ኦላንቻታ ሺሺዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሶሎሞነ ናአይ ሮብኣም የሩሳላመ ጋክዳ ዎደ፥ እስራኤለ አሳራ ኦለትድ፥ ካዎተ ባዉ ዛራና መላ ሮብኣም ይሁዳፐነ ብንያመፐ ዶረትዳ 180,000 ኦላንቾታ ሺሽስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Solomone na7ay Robi7aami Yerusalaame gakida wode, Isra7eele asaara oletidi, kawotethaa baw zaarana mela Robi7aami Yihudapenne Biniyaamepe dooretida 180,000 olanchota shiishis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሮብዓም ኢየሩሳሌም በደረሰ ጊዜ፣ የእስራኤልን ቤት ወግተው መንግሥቱን ለሰሎሞን ልጅ ለሮብዓም እንዲመልሱ መላውን የይሁዳ ቤትና የብንያምን ነገድ ሰበሰበ፤ የሰራዊቱም ቍጥር አንድ መቶ ሰማንያ ሺሕ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሮብዓም ወደ ኢየሩሳሌም በደረሰ ጊዜ ከይሁዳና ከብንያም ነገዶች ተውጣጥተው የተመለሱ አንድ መቶ ሰማኒያ ሺህ ምርጥ ወታደሮች ጠርቶ በአንድነት ሰበሰበ፤ ይህንንም ያደረገው የእስራኤልን ነገዶች ወግቶ ግዛቱን እንደገና በቊጥጥሩ ሥር ለማድረግ ዐቅዶ ስለ ነበር ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሮብዓም ናብ ኢየሩሳሌም መፀ፤ ምስ ቤት እስራኤል ተዋጊኦም ነታ ኣብ ሰሜን እስራኤል ዘላ መንግስቲ ናብ መንግስቲ ሮብዓም ወዲ ሰሎሞን ክመልስዋ፥ ካብ ኵላ ቤት ይሁዳን ካብ ነገድ ብንያምን ሚእትን ሰማንያን ሽሕ ሕሩያት ተዋጋእቲ ኣኽተተ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሮብዓም ናብ የሩሳሌም ምስ መጸ ድማ፡ ምስ ቤት እስራኤል ተዋጊኦም ነታ መንግስቲ ናብ ሮብዓም ወዲ ሰሎሞን ኪመልስዋ፡ ንብዘላ ቤት ይሁዳን ንነገድ ብንያምን ሚእትን ሰማንያን ሽሕ ሕሩያት ተዋጋእቲ ኣኽተተ። |