1 Kings 12:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብዘሎ እስራኤል ድማ የሮብዓም ከም ዝተመልሰ ምስ ሰምዑ፡ ልኢኾም ናብቲ ኣኼባ ጸዊዖም ኣብ ልዕሊ ብዘሎ እስራኤል ንጉስ ገበርዎ። ብዘይካ ነገድ ይሁዳ ጥራይ ንቤት ዳዊት ዝስዕብ ኣይነበረን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከዚ​ህም በኋላ እስ​ራ​ኤል በሙሉ ኢዮ​ር​ብ​ዓም ከግ​ብፅ እንደ ተመ​ለሰ በሰሙ ጊዜ ልከው ወደ ሸን​ጎ​አ​ቸው ጠሩት፤ በእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ሁሉ ላይ አነ​ገ​ሡት። ከብ​ቻው ከይ​ሁ​ዳና ከብ​ን​ያም ነገድ በቀር የዳ​ዊ​ትን ቤት የተ​ከ​ተለ ማንም አል​ነ​በ​ረም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እስራኤልም ሁሉ ኢዮርብዓም እንደ ተመለሰ በሰሙ ጊዜ ልከው ወደ ሸንጎአቸው ጠሩት፥ በእስራኤልም ሁሉ ላይ አነገሡት። ከብቻው ከይሁዳ ነገድ በቀረ የዳዊትን ቤት የተከተለ አንድ ሰው አልነበረም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እስራኤልም ሁሉ ኢዮርብዓም ከግብጽ ተመልሶ መምጣቱን በመገንዘብ ወደ ጉባኤአቸው ጠርተው በእስራኤል ላይ አነገሡት፤ ለዳዊት ትውልዶች ታማኝ ሆኖ የቀረም የይሁዳ ነገድ ብቻ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እዮርባም ግብጼፐ ስሜዳዋ እስራኤልያ አሳይ ኡባይ ስሴዳ ዎደ፥ አ ባረንቱ ያአዉ ጼስሲደ፥ እስራኤልያ ቦላ ካተዬድኖ፤ ዳዊታ ዛርያፐ ካተቴዳ ካተቶ አማነቲደ አቴዳዌ ይሁዳ ዛርያ ጻላላ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Iyorbbaami Gibs'eppe simmeeddawaa Israa'eeliyaa Asay ubbay siseedda wode, Aa barenttu yaa'aw s'eesissiide, Israa'eeliyaa bolla kaateyeeddino; Daawita zariyaappe kaateteedda kaatetoo ammanettiide atteedawe Yihudaa zariyaa s'alala.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iyorba7aamey Gibxeppe simmidayssa Isra7eele asay ubbay siyidi iza bantta duulataakko xeygisidi Isra7eele bolla kawoththida; Dawite zareppe kawotida kawotas ammanettidi attiday Yuhuda qommo xalla.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዮርባኣሜይ ጊብጼፔ ሲሚዳይሳ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኡባይ ሲዪዲ ኢዛ ባንታ ዱላታኮ ጼይጊሲዲ ኢስራኤሌ ቦላ ካዎዳ፤ ዳዊቴ ዛሬፔ ካዎቲዳ ካዎታስ ኣማኔቲዲ ኣቲዳይ ዩሁዳ ቆሞ ጻላ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እዮርባም ግብፀፈ ስምዳይሳ እስራኤለ አሳ ኡባይ ስእዳ ዎደ እያ ባንታ ማባራኮ ፄግድ እስራኤለ ቦላ ካዎዶሶና። ዳዊታ ኮቻፈ ካዎትዳ ካዎታስ አማነትዳይ ይሁዳ ኮቻ ፃላላ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyorbaami Gibxefe simmidaysa Isra7eele asa ubbay si7ida wode iya banta maabaraako xeegidi Isra7eele bolla kawothidosona. Dawita kochaafe kawotida kawotas ammanetiday Yihuda kochaa xalaala.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኢዮርብዓም መመለሱን እስራኤላውያን ሁሉ በሰሙ ጊዜ፣ ወደ ጉባኤያቸው በማስጠራት በመላው እስራኤል ላይ አነገሡት። ለዳዊት ቤት በታማኝነት ጸንቶ የተገኘው የይሁዳ ቤት ብቻ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እስራኤልም ሁሉ ኢዮርብዓም ከግብጽ ተመልሶ መምጣቱን በመገንዘብ ወደ ጉባኤአቸው ጠርተው በእስራኤል ላይ አነገሡት፤ ለዳዊት ትውልዶች ታማኝ ሆኖ የቀረም የይሁዳ ነገድ ብቻ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵሎም እስራኤል ኢዮርብዓም ከም ዝተመለሰ ምስ ሰምዑ፥ ልኢኾም ናብቲ ጉባኤ ፀውዕዎ እሞ ኣብ ልዕሊ ዅሉ እስራኤል ኣንገስዎ። ብዘይ ነገድ ይሁዳ ንቤት ዳዊት ዝሰዓበ ኣይነበረን።
Amharic Tigrinya 2011 ኰነ ድማ፡ ብዘለዉ እስራኤል የሮብዓም ከም እተመልሰ ምስ ሰምዑ፡ ልኢኾም ናብቲ ኣኼባ ጸውዕዎ እሞ ኣብ ልዕሊ ብዘሎ እስራኤል ኣንገስዎ። ብጀካ ነገድ ይሁዳ ጥራይ ንቤት ዳዊት ዝሰዐባ ኣይነበረን።