1 Kings 12:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘሎ እስራኤል ድማ የሮብዓም ከም ዝተመልሰ ምስ ሰምዑ፡ ልኢኾም ናብቲ ኣኼባ ጸዊዖም ኣብ ልዕሊ ብዘሎ እስራኤል ንጉስ ገበርዎ። ብዘይካ ነገድ ይሁዳ ጥራይ ንቤት ዳዊት ዝስዕብ ኣይነበረን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከዚህም በኋላ እስራኤል በሙሉ ኢዮርብዓም ከግብፅ እንደ ተመለሰ በሰሙ ጊዜ ልከው ወደ ሸንጎአቸው ጠሩት፤ በእስራኤልም ሁሉ ላይ አነገሡት። ከብቻው ከይሁዳና ከብንያም ነገድ በቀር የዳዊትን ቤት የተከተለ ማንም አልነበረም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እስራኤልም ሁሉ ኢዮርብዓም እንደ ተመለሰ በሰሙ ጊዜ ልከው ወደ ሸንጎአቸው ጠሩት፥ በእስራኤልም ሁሉ ላይ አነገሡት። ከብቻው ከይሁዳ ነገድ በቀረ የዳዊትን ቤት የተከተለ አንድ ሰው አልነበረም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እስራኤልም ሁሉ ኢዮርብዓም ከግብጽ ተመልሶ መምጣቱን በመገንዘብ ወደ ጉባኤአቸው ጠርተው በእስራኤል ላይ አነገሡት፤ ለዳዊት ትውልዶች ታማኝ ሆኖ የቀረም የይሁዳ ነገድ ብቻ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እዮርባም ግብጼፐ ስሜዳዋ እስራኤልያ አሳይ ኡባይ ስሴዳ ዎደ፥ አ ባረንቱ ያአዉ ጼስሲደ፥ እስራኤልያ ቦላ ካተዬድኖ፤ ዳዊታ ዛርያፐ ካተቴዳ ካተቶ አማነቲደ አቴዳዌ ይሁዳ ዛርያ ጻላላ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Iyorbbaami Gibs'eppe simmeeddawaa Israa'eeliyaa Asay ubbay siseedda wode, Aa barenttu yaa'aw s'eesissiide, Israa'eeliyaa bolla kaateyeeddino; Daawita zariyaappe kaateteedda kaatetoo ammanettiide atteedawe Yihudaa zariyaa s'alala. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyorba7aamey Gibxeppe simmidayssa Isra7eele asay ubbay siyidi iza bantta duulataakko xeygisidi Isra7eele bolla kawoththida; Dawite zareppe kawotida kawotas ammanettidi attiday Yuhuda qommo xalla. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዮርባኣሜይ ጊብጼፔ ሲሚዳይሳ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኡባይ ሲዪዲ ኢዛ ባንታ ዱላታኮ ጼይጊሲዲ ኢስራኤሌ ቦላ ካዎዳ፤ ዳዊቴ ዛሬፔ ካዎቲዳ ካዎታስ ኣማኔቲዲ ኣቲዳይ ዩሁዳ ቆሞ ጻላ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እዮርባም ግብፀፈ ስምዳይሳ እስራኤለ አሳ ኡባይ ስእዳ ዎደ እያ ባንታ ማባራኮ ፄግድ እስራኤለ ቦላ ካዎዶሶና። ዳዊታ ኮቻፈ ካዎትዳ ካዎታስ አማነትዳይ ይሁዳ ኮቻ ፃላላ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyorbaami Gibxefe simmidaysa Isra7eele asa ubbay si7ida wode iya banta maabaraako xeegidi Isra7eele bolla kawothidosona. Dawita kochaafe kawotida kawotas ammanetiday Yihuda kochaa xalaala. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኢዮርብዓም መመለሱን እስራኤላውያን ሁሉ በሰሙ ጊዜ፣ ወደ ጉባኤያቸው በማስጠራት በመላው እስራኤል ላይ አነገሡት። ለዳዊት ቤት በታማኝነት ጸንቶ የተገኘው የይሁዳ ቤት ብቻ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እስራኤልም ሁሉ ኢዮርብዓም ከግብጽ ተመልሶ መምጣቱን በመገንዘብ ወደ ጉባኤአቸው ጠርተው በእስራኤል ላይ አነገሡት፤ ለዳዊት ትውልዶች ታማኝ ሆኖ የቀረም የይሁዳ ነገድ ብቻ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሎም እስራኤል ኢዮርብዓም ከም ዝተመለሰ ምስ ሰምዑ፥ ልኢኾም ናብቲ ጉባኤ ፀውዕዎ እሞ ኣብ ልዕሊ ዅሉ እስራኤል ኣንገስዎ። ብዘይ ነገድ ይሁዳ ንቤት ዳዊት ዝሰዓበ ኣይነበረን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኰነ ድማ፡ ብዘለዉ እስራኤል የሮብዓም ከም እተመልሰ ምስ ሰምዑ፡ ልኢኾም ናብቲ ኣኼባ ጸውዕዎ እሞ ኣብ ልዕሊ ብዘሎ እስራኤል ኣንገስዎ። ብጀካ ነገድ ይሁዳ ጥራይ ንቤት ዳዊት ዝሰዐባ ኣይነበረን። |