1 Kings 12:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ገና ኣብ ግብጺ ዝነበረ የሮብዓም ወዲ ነባት፡ ካብ ቅድሚ ንጉስ ሰሎሞን ሃዲሙ፡ የሮብዓም ድማ ኣብ ግብጺ ስለ ዝነብር፡ ነዚ ምስ ሰምዐ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲህም ሆነ፥ የናባጥ ልጅ ኢዮርብዓም ገና በግብፅ ሳለ ይህን በሰማ ጊዜ፥ ኢዮርብዓም ከንጉሡ ከሰሎሞን ፊት ኰብልሎ በግብፅ ተቀምጦ ነበረ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዲህም ሆነ፤ የናባጥ ልጅ ኢዮርብዓም ይህን በሰማ ጊዜ፥ እርሱም ከንጉሡ ከሰሎሞን ፊት ኰብልሎ በግብጽ ተቀምጦ ነበርና፥ በግብጽም ሳለ ልከው ጠርተውት ነበርና |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከንጉሥ ሰሎሞን በመሸሽ ወደ ግብጽ ኮብልሎ በዚያው በግብጽ ይኖር የነበረው የናባጥ ልጅ ኢዮርብዓም ይህን ወሬ በሰማ ጊዜ ተመልሶ መጣ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ናባጻ ናአይ እዮርባም፥ ካትያ ሶሎሞነፐ ባቃቲደ ግብጼን ደእያዌ ሀዋ ስሴዳ ዎደ፥ ግብጼፐ ስሚደ ዬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Nabaas'a na'ay Iyorbbaami, Kaatiyaa Solomoneppe bak'atiide Gibs'en de'iyaawe hawaa siseedda wode, Gibs'eppe simmiide yeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kawo Solomooneppe baqatidi Gibxen de7iza Nabaaxe naa Iyorba7aamey hessa siyidi Gibxeppe simmi yides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካዎ ሶሎሞኔፔ ባቃቲዲ ጊብጼን ዴኢዛ ናባጼ ና ኢዮርባኣሜይ ሄሳ ሲዪዲ ጊብጼፔ ሲሚ ዪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዋ ሶሎሞነፐ ባቃትድ፥ ግብፀን ደእያ ናባፃ ናአይ እዮርባም ሄሳ ስእዳ ዎደ ግብፀፈ ስሚድ ይስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawa Solomonepe baqatidi, Gibxen de7iya Nabaaxa na7ay Iyorbaami hessa si7ida wode Gibxefe simmidi yis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የናባጥ ልጅ ኢዮርብዓም ይህን በሰማ ጊዜ፣ ከንጉሥ ሰሎሞን ሸሽቶ ከሚኖርበት ከግብፅ ተመልሶ መጣ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከንጉሥ ሰሎሞን በመሸሽ ወደ ግብጽ ኮብልሎ በዚያው በግብጽ ይኖር የነበረው የናባጥ ልጅ ኢዮርብዓም ይህን ወሬ በሰማ ጊዜ ተመልሶ መጣ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢዮርብዓም ወዲ ናባጥ እዙይ ምስ ሰምዐ፥ (ንሱ ኻብ ንጉስ ሰሎሞን ሃዲሙ ኣብ ግብፂ ይቕመጥ ነበረ)። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኰነ ኸኣ፡ የሮብዓም ወዲ ናባጥ እዚ ምስ ሰምዔ፡ ንሱ ገና ኣብ ግብጺ፡ ኣብቲ ኻብ ቅድሚ ንጉስ ሰሎሞን ዝሀደሞ ነበረ እሞ፡ የሮብዓም ኣብ ግብጺ ይቕመጥ ነበረ። |