1 Kings 12:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ንጉስ ሮብዓም ንኣዶራም ለኣኾ፡ ነቲ ሓላፊ ቀረጽ። ብዘሎ እስራኤል ድማ ብዳርባ እምኒ ቀተልዎ እሞ ሞተ። ስለዚ ንጉስ ሮብዓም ናብ የሩሳሌም ኪሃድም ኣብ ሰረገላኡ ኺስቀል ተጓየየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ንጉ​ሡም ሮብ​ዓም አስ​ገ​ባ​ሪ​ውን አዶኒ​ራ​ምን ላከ፤ እስ​ራ​ኤ​ልም ሁሉ በድ​ን​ጋይ ደበ​ደ​ቡት፥ ሞተም። ንጉ​ሡም ሮብ​ዓም ፈጥኖ ወደ ሰረ​ገ​ላው ወጣ፤ ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም ሸሸ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ንጉሡም ሮብዓም አስገባሪውን አዶኒራምን ሰደደ፤ እስራኤልም ሁሉ በድንጋይ ደበደቡት፥ ሞተም። ንጉሡም ሮብዓም ፈጥኖ ወደ ሰረገላው ወጣ ወደ ኢየሩሳሌምም ሸሸ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚህም በኋላ ንጉሥ ሮብዓም የግዳጅ ሥራ ኀላፊ የነበረውን አዶኒራምን ወደ እስራኤላውያን እንዲሄድ ላከው፤ እነርሱ ግን በድንጋይ ወግረው ገደሉት፤ በዚህን ጊዜ ሮብዓም በፍጥነት ወደ ሠረገላው ገብቶ ወደ ኢየሩሳሌም በመሄድ አመለጠ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን ካቲ ሮብኣመ ባረ ጋባራቱዋ ካፑዋ አዶንራማ እስራኤልያ አሳኮ ኪቴዳ፤ ኡንቱንቱ ሹቻን ጫዲደ ዎድኖ። ያትና፥ ካቲ ሮብኣመ ባረ ፓራ ጋርያን ኤለካ ከስ ኡቲደ፥ የሩሳላመ ባቃቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan Kaatii Robi'aame bare gabbaaratuwaa kaappuwaa Adooniraama Israa'eeliyaa asaakko kiitteedda; unttunttu shuchchaan c'addiide wod'eeddino. Yaatina, Kaatii Robi'aame bare paraa gaariyan ellekka kes uttiide, Yerusaalame bak'ateedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye kawo Erobi7aamey ba gabbarata halaqa Adoraame Isra7eele asaakko kiittiin istti shuchchan caddi wodhida. Histtiin Kawo Erobi7aamey ba para-gaare bolla eeson kezi uttidi Yerusalaame baqatides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ካዎ ኤሮቢኣሜይ ባ ጋባራታ ሃላቃ ኣዶራሜ ኢስራኤሌ ኣሳኮ ኪቲን ኢስቲ ሹቻን ጫዲ ዎዳ። ሂስቲን ካዎ ኤሮቢኣሜይ ባ ፓራ-ጋሬ ቦላ ኤሶን ኬዚ ኡቲዲ ዬሩሳላሜ ባቃቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካዎይ ሮብኣም ማዳ ኦይሳታ ሀላቃ አዶንራማ እስራኤለ አሳኮ ኪትን፥ ኤንቲ ሹቻን ጫድድ ዎዶሶና። ያትን፥ ካዎይ ሮብኣም ባ ፓራ ጋርያን ገልድ የሩሳላመ ባቃትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kawoy Robi7aami madda ootheyisata halaqaa Adoniraama Isra7eele asaako kiittin, enti shuchan caddidi wodhidosona. Yaatin, kawoy Robi7aami ba para gaariyan gelidi Yerusalaame baqatis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ንጉሥ ሮብዓም የጕልበት ሠራተኞች አለቃ የነበረውን አዶኒራምን ላከው፤ ነገር ግን እስራኤል ሁሉ በድንጋይ ወግረው ገደሉት። ንጉሡ ሮብዓም ግን እንደ ምንም ብሎ ሠረገላው ላይ በመውጣት ወደ ኢየሩሳሌም ሸሸ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህም በኋላ ንጉሥ ሮብዓም የግዳጅ ሥራ ኀላፊ የነበረውን አዶኒራምን ወደ እስራኤላውያን እንዲሄድ ላከው፤ እነርሱ ግን በድንጋይ ወግረው ገደሉት፤ በዚህን ጊዜ ሮብዓም በፍጥነት ወደ ሠረገላው ገብቶ ወደ ኢየሩሳሌም በመሄድ አመለጠ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንጉስ ሮብዓም ንኣዶኒራም ነቲ ግብሪ ዘኽፍል ሰደዶ። ኵሎም ህዝቢ እስራኤል ግና ብእምኒ ቐጥቀጥዎ፤ ሞተውን። ንጉስ ሮብዓም ድማ ተቐላጢፉ ናብ ሰረገላ ደየበ፤ ናብ ኢየሩሳሌምውን ሃደመ።
Amharic Tigrinya 2011 ንጉስ ሮብዓም ድማ ነቲ ኣብ ልዕሊ እቶም ገባር ተሸይሙ ዝነበረ ኣዶራም ሰደዶ፡ ብዘለዉ እስራኤል ብዳርባ እምኒ ቐተልዎ፡ ሞተ ኸኣ። ንጉስ ሮብዓም ድማ ናብ የሩሳሌም ኪሀድም ተቐላጢፉ ናብ ሰረገላ ደየበ።