1 Kings 12:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ንጉስ ሮብዓም ንኣዶራም ለኣኾ፡ ነቲ ሓላፊ ቀረጽ። ብዘሎ እስራኤል ድማ ብዳርባ እምኒ ቀተልዎ እሞ ሞተ። ስለዚ ንጉስ ሮብዓም ናብ የሩሳሌም ኪሃድም ኣብ ሰረገላኡ ኺስቀል ተጓየየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጉሡም ሮብዓም አስገባሪውን አዶኒራምን ላከ፤ እስራኤልም ሁሉ በድንጋይ ደበደቡት፥ ሞተም። ንጉሡም ሮብዓም ፈጥኖ ወደ ሰረገላው ወጣ፤ ወደ ኢየሩሳሌምም ሸሸ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንጉሡም ሮብዓም አስገባሪውን አዶኒራምን ሰደደ፤ እስራኤልም ሁሉ በድንጋይ ደበደቡት፥ ሞተም። ንጉሡም ሮብዓም ፈጥኖ ወደ ሰረገላው ወጣ ወደ ኢየሩሳሌምም ሸሸ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚህም በኋላ ንጉሥ ሮብዓም የግዳጅ ሥራ ኀላፊ የነበረውን አዶኒራምን ወደ እስራኤላውያን እንዲሄድ ላከው፤ እነርሱ ግን በድንጋይ ወግረው ገደሉት፤ በዚህን ጊዜ ሮብዓም በፍጥነት ወደ ሠረገላው ገብቶ ወደ ኢየሩሳሌም በመሄድ አመለጠ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን ካቲ ሮብኣመ ባረ ጋባራቱዋ ካፑዋ አዶንራማ እስራኤልያ አሳኮ ኪቴዳ፤ ኡንቱንቱ ሹቻን ጫዲደ ዎድኖ። ያትና፥ ካቲ ሮብኣመ ባረ ፓራ ጋርያን ኤለካ ከስ ኡቲደ፥ የሩሳላመ ባቃቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan Kaatii Robi'aame bare gabbaaratuwaa kaappuwaa Adooniraama Israa'eeliyaa asaakko kiitteedda; unttunttu shuchchaan c'addiide wod'eeddino. Yaatina, Kaatii Robi'aame bare paraa gaariyan ellekka kes uttiide, Yerusaalame bak'ateedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye kawo Erobi7aamey ba gabbarata halaqa Adoraame Isra7eele asaakko kiittiin istti shuchchan caddi wodhida. Histtiin Kawo Erobi7aamey ba para-gaare bolla eeson kezi uttidi Yerusalaame baqatides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ካዎ ኤሮቢኣሜይ ባ ጋባራታ ሃላቃ ኣዶራሜ ኢስራኤሌ ኣሳኮ ኪቲን ኢስቲ ሹቻን ጫዲ ዎዳ። ሂስቲን ካዎ ኤሮቢኣሜይ ባ ፓራ-ጋሬ ቦላ ኤሶን ኬዚ ኡቲዲ ዬሩሳላሜ ባቃቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎይ ሮብኣም ማዳ ኦይሳታ ሀላቃ አዶንራማ እስራኤለ አሳኮ ኪትን፥ ኤንቲ ሹቻን ጫድድ ዎዶሶና። ያትን፥ ካዎይ ሮብኣም ባ ፓራ ጋርያን ገልድ የሩሳላመ ባቃትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawoy Robi7aami madda ootheyisata halaqaa Adoniraama Isra7eele asaako kiittin, enti shuchan caddidi wodhidosona. Yaatin, kawoy Robi7aami ba para gaariyan gelidi Yerusalaame baqatis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ንጉሥ ሮብዓም የጕልበት ሠራተኞች አለቃ የነበረውን አዶኒራምን ላከው፤ ነገር ግን እስራኤል ሁሉ በድንጋይ ወግረው ገደሉት። ንጉሡ ሮብዓም ግን እንደ ምንም ብሎ ሠረገላው ላይ በመውጣት ወደ ኢየሩሳሌም ሸሸ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህም በኋላ ንጉሥ ሮብዓም የግዳጅ ሥራ ኀላፊ የነበረውን አዶኒራምን ወደ እስራኤላውያን እንዲሄድ ላከው፤ እነርሱ ግን በድንጋይ ወግረው ገደሉት፤ በዚህን ጊዜ ሮብዓም በፍጥነት ወደ ሠረገላው ገብቶ ወደ ኢየሩሳሌም በመሄድ አመለጠ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንጉስ ሮብዓም ንኣዶኒራም ነቲ ግብሪ ዘኽፍል ሰደዶ። ኵሎም ህዝቢ እስራኤል ግና ብእምኒ ቐጥቀጥዎ፤ ሞተውን። ንጉስ ሮብዓም ድማ ተቐላጢፉ ናብ ሰረገላ ደየበ፤ ናብ ኢየሩሳሌምውን ሃደመ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንጉስ ሮብዓም ድማ ነቲ ኣብ ልዕሊ እቶም ገባር ተሸይሙ ዝነበረ ኣዶራም ሰደዶ፡ ብዘለዉ እስራኤል ብዳርባ እምኒ ቐተልዎ፡ ሞተ ኸኣ። ንጉስ ሮብዓም ድማ ናብ የሩሳሌም ኪሀድም ተቐላጢፉ ናብ ሰረገላ ደየበ። |