1 Kings 11:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ድማ ብሰሎሞን ተቘጥዐ፡ ልቡ ኻብቲ ክልተ ሳዕ እተገልጸሉ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ስለ እተመልሰ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሁለት ጊዜም ከተገለጠለት ከእስራኤል አምላክ ከእግዚአብሔር ልቡናውን መልሶአልና እግዚአብሔር በሰሎሞን ላይ ቍጣን ተቈጣ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሁለት ጊዜም ከተገለጠለት፥ ሌሎችንም አማልክት እንዳይከተል ካዘዘው ከእስራኤል አምላክ ከእግዚአብሔር ልቡን አርቆአልና፥ እግዚአብሔርም ያዘዘውን ነገር አልጠበቀምና እግዚአብሔር ሰሎሞንን ተቈጣ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሰሎሞን ሁለት ጊዜ ከተገለጠለት ከእስራኤል አምላክ ጌታ ልቡ ስለሸፈተ፥ እግዚአብሔር ተቈጣው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አዉ ላኡ ገደ ቆንጬዳ መና ጎዳፐ እስራኤልያ ጾሳፐ ሶሎሞነ ዎዛናይ ዎራ ስሜዳ ድራዉ፥ መና ጎዳይ አ ሀንቀቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aw laa"u gede k'onc'c'eedda Med'inaa Godaappe Israa'eeliyaa S'oossaappe Solomone wozanay wora simmeedda diraw, Med'inaa Goday Aa hank'k'etteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izas nam7uto qonccida GODAA Isra7eele Xoossafe Solomoone wozinay haraso simmida gishshas GODAY iza bolla hanqettides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛስ ናምኡቶ ቆንጪዳ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳፌ ሶሎሞኔ ዎዚናይ ሃራሶ ሲሚዳ ጊሻስ ጎዳይ ኢዛ ቦላ ሃንቄቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያዉ ናምኡ ቶሆ ቆንጭዳ ጎዳ እስራኤለ ፆሳፈ ሶሎሞነ ዎዛናይ ሃክዳ ግሾ፥ ጎዳይ እያ ሀንቀትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyaw nam7u toho qoncida Godaa Isra7eele Xoossaafe Solomone wozanay haakida gisho, Goday iya hanqetis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሰሎሞን ሁለት ጊዜ ከተገለጠለት ከእስራኤል አምላክ ከእግዚአብሔር ልቡ ስለ ሸፈተ፣ እግዚአብሔር ተቈጣው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ሁለት ጊዜ ተገልጦለት ባዕዳን አማልክትን እንዳያመልክ ያዘዘው ቢሆንም እንኳ ሰሎሞን ለእግዚአብሔር አልታዘዘም፤ ይልቁንም ከእግዚአብሔር እየራቀ ሄደ፤ ስለዚህም እግዚአብሔር በሰሎሞን ላይ ተቈጣ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብቲ ኽልተ ሻዕ ዝተገለፀሉ ኣምላኽ እስራኤል እግዚኣብሄር ልቡ ስለ ዘርሓቐ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊ ሰሎሞን ተቘጥዐ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ድማ ንሰሎሞን፡ ልቡ ኻብቲ ኽልተ ሳዕ እተራእዮ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ስለ እተራእዮ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ስለ ዝዘንበለ፡ ተቘጥዖ። |