1 Kings 11:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ሰሎሞን ንኬሞሽ፡ ፍንፉን ሞኣብ፡ ኣብቲ ኣብ ቅድሚ የሩሳሌም ዚርከብ ጎቦን ንሞሎግ፡ ፍንፉን ደቂ ዓሞንን በሪኽ ስፍራ ሰረሐ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ያንጊዜም ሰሎሞን ለሞአብ ርኵሰት ለኮሞስ፥ ለአሞን ልጆች ርኵሰት ለሞሎክ በኢየሩሳሌም አንጻር በአለው ተራራ ላይ መስገጃን ሠራ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያን ጊዜም ሰሎሞን ለሞዓብ ርኵሰት ለካሞሽ፥ ለአሞንም ልጆች ርኵሰት ለሞሎክ በኢየሩሳሌም ፊት ለፊት ባለው ተራራ ላይ መስገጃ ሠራ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከኢየሩሳሌም በስተ ምሥራቅ በሚገኘው ተራራ ላይ አጸያፊዎች ለሆኑት ኬሞሽ ተብሎ ለሚጠራው ለሞአባውያን አምላክና ሞሌክ ተብሎ ለሚጠራው ለዐሞናውያን አምላክ የመስገጃ ስፍራዎችን አዘጋጀላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን ሶሎሞነ ካሞሻ ጌተትያ ቱና ኤቃዉነ አሞናቱ ኤቅያ፥ ሞሎካ ጌተትያ ቱና ኤቃዉ የሩሳላመ ካታማፐ አዋይ ዶልያ ባጋን ደእያ ደርያ ሁጲያን ጎይንያ ቃ ሳኣ ኬጼዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan Solomone Kaamoosha geetettiyaa tuna eek'awunne Amoonatuu eek'iyaa, Molooka geetettiyaa tuna eek'aw Yerusaalame katamaappe away doliyaa baggan de'iyaa deriyaa huup'iyaan goynniyaa d'ok'k'a sa'aa kees's'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Solomooney harassiza Mo7aabeta xoossa Kamooshessinne Amooneta xoossa Molookes Yerusalaameppe arshey mokkiza baggan diza zumbullata bolla goynnizasota giigsides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ሶሎሞኔይ ሃራሲዛ ሞኣቤታ ጾሳ ካሞሼሲኔ ኣሞኔታ ጾሳ ሞሎኬስ ዬሩሳላሜፔ ኣርሼይ ሞኪዛ ባጋን ዲዛ ዙምቡላታ ቦላ ጎይኒዛሶታ ጊግሲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሶሎሞነይ ካሞሻ እፀትዳ ኤቃስነ ሞሎካ ጌተትያ አሞነታ ኤቃስ የሩሳላመፐ ዉሎሀ ባጋን ደእያ ደረ ሁጰን ቃ ጎይኖ በሳታ ኬፅስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Solomoney Kamoosha ixetida eeqasinne Moloka geetetiya Amooneta eeqas Yerusalaamepe wuloha baggan de7iya dere huuphen dhoqa goyinno bessata keexis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሰሎሞን ከኢየሩሳሌም በስተ ምሥራቅ ባለው ተራራ ላይ ለአስጸያፊው የሞዓብ አምላክ ለካሞሽ እንዲሁም አስጸያፊ ለሆነው ለአሞናውያን አምላክ ለሞሎክ ማምለኪያ ኰረብታ ሠራ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከኢየሩሳሌም በስተ ምሥራቅ በሚገኘው ተራራ ላይ አጸያፊዎች ለሆኑት ከሞሽ ተብሎ ለሚጠራው ለሞአባውያን አምላክና ሞሎክ ተብሎ ለሚጠራው ለዐሞናውያን አምላክ የመስገጃ ስፍራዎችን አዘጋጀላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ሰሎሞን ንርዅሰት ሞኣብ ንካሞሽ ንርዅሰት ደቂ ኣሞን ንሞሎኽ መስገዲ ዝኸውን ኣብ መንፅር ኢየሩሳሌም ኣብ ዘሎ ዀረብታ ሰርሐ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ሰሎሞን ንከሞሽ ጽያፍ ሞኣብን፡ ንሞሌኽ ጽያፍ ደቂ ዓሞንን፡ ኣብቲ ኣብ መንጽር የሩሳሌም ዘሎ ኸረን በረኽቲ ሰርሔ። |