1 Kings 11:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሰሎሞን ድማ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ገበረ፡ ከም ኣቦኡ ዳዊት ምሉእ ብምሉእ ደድሕሪ እግዚኣብሄር ኣይከደን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሰሎሞንም በእግዚአብሔር ፊት ክፉ ነገርን አደረገ፤ እንደ አባቱም እንደ ዳዊት እግዚአብሔርን አልተከተለውም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰሎሞንም በእግዚአብሔር ፊት ክፉ ነገርን አደረገ፥ እንደ አባቱም እንደ ዳዊት እግዚአብሔርን በመከተል ፍጹም አልሆነም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በደል በመሥራትም ጌታን አሳዘነ፤ ሰሎሞን እግዚአብሔርን በቅንነት በመከተል ረገድ እንደ አባቱ እንደ ዳዊት ሆኖ አልተገኘም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያቲደ ሶሎሞነ መና ጎዳ ስንን ኢታባ ኦዳ፤ አ አዉዋ ዳዊተ ካሌዳዋዳን፥ መና ጎዳ ፖሎ ካልቤና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaatiide Solomone Med'inaa Godaa sintsan iitabaa ootseedda; Aa aawuwaa Daawite kaalleeddawaadan, Med'inaa Godaa polo kaallibeenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtidi Solomooney GODAA sinththan iita ooso ooththides; ba aawa Dawite mala wurseth gakkanaas GODAA kaallibeenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲዲ ሶሎሞኔይ ጎዳ ሲንን ኢታ ኦሶ ኦዴስ፤ ባ ኣዋ ዳዊቴ ማላ ዉርሴ ጋካናስ ጎዳ ካሊቤና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሶሎሞነይ ጎዳ ስንን ኢታባ ኦስ፤ እያ አዋ ዳዊቲ ካልዳይሳዳ ጎዳ ፖሎ ካልቤና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Solomoney Godaa sinthan iitabaa oothis; iya aawa Dawiti kaallidaysada Godaa polo kaallibeenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ሰሎሞን በእግዚአብሔር ፊት ክፉ ድርጊት ፈጸመ፤ እንደ አባቱ እንደ ዳዊትም እግዚአብሔርን እስከ መጨረሻው አልተከተለም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በደል በመሥራትም እግዚአብሔርን አሳዘነ፤ ሰሎሞን እግዚአብሔርን በቅንነት በመከተል ረገድ እንደ አባቱ እንደ ዳዊት ሆኖ አልተገኘም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ ሰሎሞን ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ገበረ፤ ከም ኣቦኡ ዳዊትውን ብምሉእ ልቡ ንእግዚኣብሄር ብምኽታል ፍፁም ኣይኮነን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሰሎሞን ድማ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ገበረ፡ ከም ኣቦኡ ዳዊት ገይሩ ፈጺሙ ንእግዚቕኣብሄር ኣይሰዐቦን። |