1 Kings 11:40 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ሰሎሞን ንየሮብዓም ኪቐትሎ ፈተነ። የሮብዓም ድማ ወዲኡ ናብ ግብጺ፡ ናብ ሺሻቅ ንጉስ ግብጺ ሃደመ፡ ክሳዕ ሞት ሰሎሞን ድማ ኣብ ግብጺ ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሰሎሞንም ኢዮርብዓምን ሊገድለው ወደደ፤ ኢዮርብዓምም ተነሥቶ ወደ ግብፅ ሀገር፥ ወደ ግብፅ ንጉሥ ወደ ሱስቀም ኰብልሎ ሄደ፥ ሰሎሞንም እስኪሞት ድረስ በግብፅ ተቀመጠ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰሎሞንም ኢዮርብዓምን ሊገድለው ወደደ፤ ኢዮርብዓምም ተነሥቶ ወደ ግብጽ ኰበለለ፥ ወደ ግብጽም ንጉሥ ወደ ሺሻቅ መጣ፥ ሰሎሞንም እስኪሞት ድረስ በግብጽ ተቀመጠ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚህም የተነሣ ሰሎሞን ኢዮርብዓምን ለመግደል ሞከረ፤ ነገር ግን ኢዮርብዓም ወደ ግብጽ ንጉሥ ሺሻቅ በመኰብለል አመለጠ፤ ሰሎሞንም እስከሞተበት ጊዜ ድረስ እዚያው ቆየ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሶሎሞነ እዮርባማ ዎናዉ ካጄሌዳ፤ ሽን እዮርባም ግብጼ ጋድያ ካትያ ሺሻቃኮ ባቃቲደ ቤዳ፤ ሶሎሞነ ሀይቃና ጋካናዉ ግብጼን ታኬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Solomone Iyorbbaama wod'anaw kajjeeleedda; shin Iyorbbaami Gibs'e gadiyaa Kaatiyaa Shiishaak'akko bak'atiide beedda; Solomone hayk'k'ana gakkanaw Gibs'en takkeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Solomooney Iyorba7aame wodhanaas koyides; gido attiin Iyorba7aamey Gibxe Kawo Shiishaaqekko baqati biidi Solomooney hayqqana gakkanaas Gibxen takkides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ሶሎሞኔይ ኢዮርባኣሜ ዎናስ ኮዪዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ኢዮርባኣሜይ ጊብጼ ካዎ ሺሻቄኮ ባቃቲ ቢዲ ሶሎሞኔይ ሃይቃና ጋካናስ ጊብጼን ታኪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሶሎሞነይ ኢዮርባማ ዎናዉ ኮይስ፤ ሽን እዮርባም ግብፀ ካዋ ሽሻቃኮ ባቃትድ፥ ሶሎሞነይ ሀይቃና ጋካናዉ ግብፀን ጋምእስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Solomoney Iyorbaama wodhanaw koyis; shin Iyorbaami Gibxe kawa Shishaaqako baqatidi, Solomoney hayqana gakanaw Gibxen gam7is. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሰሎሞን ኢዮርብዓምን ለመግደል ፈለገ፤ ኢዮርብዓም ግን ወደ ግብፅ ሸሸ፤ ወደ ንጉሡ ወደ ሺሻቅ ሄዶ፣ ሰሎሞን እስኪሞት ድረስ በዚያው ተቀመጠ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህም የተነሣ ሰሎሞን ኢዮርብዓምን ለመግደል ሞከረ፤ ነገር ግን ኢዮርብዓም ወደ ግብጽ ንጉሥ ሺሻቅ በመኰብለል አመለጠ፤ ሰሎሞንም እስከ ሞተበት ጊዜ ድረስ እዚያው ቈየ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ ሰሎሞን ንኢዮርብዓም ክቐትሎ ደለየ፤ ኢዮርብዓም ግና ተሲኡ ናብ ሺሻቅ ንጉስ ግብፂ ሃደመ። ክሳዕ ሞት ሰሎሞን ከዓ ኣብ ግብፂ ተቐመጠ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ ሰሎሞን ንየሮብዓም ኪቐትሎ ደለየ፡ የሮብዓም ግና ተንሲኡ ናብ ሺሻቅ ንጉስ ግብጺ፡ ናብ ግብጺ ሀደመ። ክሳዕ ሞት ሰሎሞን ከኣ ኣብ ግብጺ ነበረ። |