1 Kings 11:34 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ግናኸ፡ ትእዛዛተይን ሕግታተይን ስለ ዝሓለወ፡ ምእንቲ እቲ ዝሓረኽዎ ዳዊት ባርያይ፡ ኵሉ መዓልትታት ህይወቱ መስፍን ኰይነ ክሸሞ እየ እምበር፡ ንብዘላ መንግስቲ ካብ ኢዱ ኣይወስዶን እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | መንግሥቱንም ሁሉ ከእጁ አልወስድም፤ ትእዛዜንና ሥርዐቴን ስለ ጠበቀው ስለ መረጥሁት ስለ ባሪያዬ ስለ ዳዊት ግን በዕድሜው ሁሉ አለቃ አደርገዋለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | መንግሥቱንም ሁሉ ከእጁ አልወስድም፤ ትእዛዜንና ሥርዓቴን ስለ ጠበቀው ስለ መረጥሁት ስለ ባሪያዬ ስለ ዳዊት ግን በዕድሜው ሁሉ አለቃ አደርገዋለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይሁን እንጂ ከሰሎሞን መንግሥትን በሙሉ አልወስድበትም፤ በሕይወት እስካለም ድረስ በሥልጣን እንዲቆይ አደርገዋለሁ፤ ይህንንም የማደርገው ለመረጥኩትና ሕጎቼንና ትእዛዞቼን ለፈጸመው ለአገልጋዬ ለዳዊት ስል ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ግዶፐነ፥ ታን ካዉተ ሶሎሞና ኩሽያፐ ዉርሳ አክከ፤ ታን ዶሬዳነ ታ አዛዙዋነ ታ ዎጋ ናጌዳ ታ ቆማ ዳዊታ ድራዉ፥ ሶሎሞነ ፓጻ ደኤዳ ኬሻን ኡባን እ ሞዳናዳን ኦድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Gidooppenne, taani kawutetsaa Solomona kushiyaappe wurssa akkikke; taani dooreeddanne ta azazuwaanne ta wogaa naageedda ta k'oomaa Daawita diraw, Solomone pas'a de'eedda keeshshan ubbaan I mooddanaadan ootsaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | « ‹Gidikkoka tani kawoteththaa Solomoone kusheppe ubbaa ekkike; tani iza doorida gishshassinne ta azazonne ta wogaa naagida ta ashkara Dawite gishshas Solomooney shemppora paxa de7ida wode ubbaan izi haarana mala ooththadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | « ‹ጊዲኮካ ታኒ ካዎቴ ሶሎሞኔ ኩሼፔ ኡባ ኤኪኬ፤ ታኒ ኢዛ ዶሪዳ ጊሻሲኔ ታ ኣዛዞኔ ታ ዎጋ ናጊዳ ታ ኣሽካራ ዳዊቴ ጊሻስ ሶሎሞኔይ ሼምፖራ ፓጻ ዴኢዳ ዎዴ ኡባን ኢዚ ሃራና ማላ ኦዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ ‘ግዶሽን፥ ታኒ ካዎተ ሶሎሞነ ኩሸፐ ዉርሳ ኤክከ። ታኒ ዶርዳይሳ ግሾነ ታ ኪታነ ታ ዎጋ ናግዳ ታ አይልያ ዳዊታ ግሾ ሶሎሞነይ ደኦን ደእሽን ሄሳ ኦከ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “ ‘Gidoshin, taani kawotethaa Solomone kushepe wursa ekike. Taani dooridaysa gishonne ta kiitaanne ta wogaa naagida ta aylliya Dawita gisho Solomoney de7on de7ishin hessa oothike. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘ይሁን እንጂ መንግሥቱን በሙሉ ከእጁ አልወስድበትም፤ ስለ መረጥሁት፣ ትእዛዜንና ሥርዐቴን ስለ ጠበቀው ስለ ባሪያዬ ስለ ዳዊት ስል በሕይወት ዘመኑ ሁሉ እንዲገዛ አድርጌዋለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይሁን እንጂ ከሰሎሞን መንግሥትን በሙሉ አልወስድበትም፤ በሕይወት እስካለም ድረስ በሥልጣን እንዲቈይ አደርገዋለሁ፤ ይህንንም የማደርገው ለመረጥኩትና ሕጎቼንና ትእዛዞቼን ለፈጸመው ለአገልጋዬ ለዳዊት ስል ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ግና ምእንቲ እቲ ትእዛዛተይን ሕግታተይን ዝሓለወ ባዕለይ ዝሓረኽዎ ባርያይ ዳዊት ኢለ ብህይወቱ ኽሳዕ ዘሎ ደኣ ንጉስ እገብሮ እምበር፥ ነታ መንግስቲ ብዅላ ኻብ ኢዱ ኣይወስዳን እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ግናኸ ምእንቲ እቲ ትእዛዛተይን ሕጋጋተይን ዝሐለወ፡ ምእንቲ እቲ ዝሐሬኽዎ ባርያይ ዳዊት ኢለ፡ ብዂሉ ዘመን ህይወቱ መስፍን እገብሮ እምበር፡ ነታ መንግስቲ ብዘላስ ካብ ኢዱ ኣይወስዳን እየ። |