1 Kings 11:34 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ግናኸ፡ ትእዛዛተይን ሕግታተይን ስለ ዝሓለወ፡ ምእንቲ እቲ ዝሓረኽዎ ዳዊት ባርያይ፡ ኵሉ መዓልትታት ህይወቱ መስፍን ኰይነ ክሸሞ እየ እምበር፡ ንብዘላ መንግስቲ ካብ ኢዱ ኣይወስዶን እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) መን​ግ​ሥ​ቱ​ንም ሁሉ ከእጁ አል​ወ​ስ​ድም፤ ትእ​ዛ​ዜ​ንና ሥር​ዐ​ቴን ስለ ጠበ​ቀው ስለ መረ​ጥ​ሁት ስለ ባሪ​ያዬ ስለ ዳዊት ግን በዕ​ድ​ሜው ሁሉ አለቃ አደ​ር​ገ​ዋ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) መንግሥቱንም ሁሉ ከእጁ አልወስድም፤ ትእዛዜንና ሥርዓቴን ስለ ጠበቀው ስለ መረጥሁት ስለ ባሪያዬ ስለ ዳዊት ግን በዕድሜው ሁሉ አለቃ አደርገዋለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ይሁን እንጂ ከሰሎሞን መንግሥትን በሙሉ አልወስድበትም፤ በሕይወት እስካለም ድረስ በሥልጣን እንዲቆይ አደርገዋለሁ፤ ይህንንም የማደርገው ለመረጥኩትና ሕጎቼንና ትእዛዞቼን ለፈጸመው ለአገልጋዬ ለዳዊት ስል ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘ግዶፐነ፥ ታን ካዉተ ሶሎሞና ኩሽያፐ ዉርሳ አክከ፤ ታን ዶሬዳነ ታ አዛዙዋነ ታ ዎጋ ናጌዳ ታ ቆማ ዳዊታ ድራዉ፥ ሶሎሞነ ፓጻ ደኤዳ ኬሻን ኡባን እ ሞዳናዳን ኦድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹Gidooppenne, taani kawutetsaa Solomona kushiyaappe wurssa akkikke; taani dooreeddanne ta azazuwaanne ta wogaa naageedda ta k'oomaa Daawita diraw, Solomone pas'a de'eedda keeshshan ubbaan I mooddanaadan ootsaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) « ‹Gidikkoka tani kawoteththaa Solomoone kusheppe ubbaa ekkike; tani iza doorida gishshassinne ta azazonne ta wogaa naagida ta ashkara Dawite gishshas Solomooney shemppora paxa de7ida wode ubbaan izi haarana mala ooththadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) « ‹ጊዲኮካ ታኒ ካዎቴ ሶሎሞኔ ኩሼፔ ኡባ ኤኪኬ፤ ታኒ ኢዛ ዶሪዳ ጊሻሲኔ ታ ኣዛዞኔ ታ ዎጋ ናጊዳ ታ ኣሽካራ ዳዊቴ ጊሻስ ሶሎሞኔይ ሼምፖራ ፓጻ ዴኢዳ ዎዴ ኡባን ኢዚ ሃራና ማላ ኦዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ ‘ግዶሽን፥ ታኒ ካዎተ ሶሎሞነ ኩሸፐ ዉርሳ ኤክከ። ታኒ ዶርዳይሳ ግሾነ ታ ኪታነ ታ ዎጋ ናግዳ ታ አይልያ ዳዊታ ግሾ ሶሎሞነይ ደኦን ደእሽን ሄሳ ኦከ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “ ‘Gidoshin, taani kawotethaa Solomone kushepe wursa ekike. Taani dooridaysa gishonne ta kiitaanne ta wogaa naagida ta aylliya Dawita gisho Solomoney de7on de7ishin hessa oothike.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘ይሁን እንጂ መንግሥቱን በሙሉ ከእጁ አልወስድበትም፤ ስለ መረጥሁት፣ ትእዛዜንና ሥርዐቴን ስለ ጠበቀው ስለ ባሪያዬ ስለ ዳዊት ስል በሕይወት ዘመኑ ሁሉ እንዲገዛ አድርጌዋለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይሁን እንጂ ከሰሎሞን መንግሥትን በሙሉ አልወስድበትም፤ በሕይወት እስካለም ድረስ በሥልጣን እንዲቈይ አደርገዋለሁ፤ ይህንንም የማደርገው ለመረጥኩትና ሕጎቼንና ትእዛዞቼን ለፈጸመው ለአገልጋዬ ለዳዊት ስል ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ግና ምእንቲ እቲ ትእዛዛተይን ሕግታተይን ዝሓለወ ባዕለይ ዝሓረኽዎ ባርያይ ዳዊት ኢለ ብህይወቱ ኽሳዕ ዘሎ ደኣ ንጉስ እገብሮ እምበር፥ ነታ መንግስቲ ብዅላ ኻብ ኢዱ ኣይወስዳን እየ።
Amharic Tigrinya 2011 ግናኸ ምእንቲ እቲ ትእዛዛተይን ሕጋጋተይን ዝሐለወ፡ ምእንቲ እቲ ዝሐሬኽዎ ባርያይ ዳዊት ኢለ፡ ብዂሉ ዘመን ህይወቱ መስፍን እገብሮ እምበር፡ ነታ መንግስቲ ብዘላስ ካብ ኢዱ ኣይወስዳን እየ።