1 Kings 11:33 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንዓይ ሓዲጎም ንኣስታርተ ኣምላኽ ሲዶናውያንን ኬሞሽ ኣምላኽ ሞኣባውያንን ሚልኮም ኣምላኽ ደቂ ዓሞንን ስለ ዝሰገዱን ኣብ መገድታተይ ኣብ ዘይናተይ ቅኑዕ ክገብሩ ኣብ መገድታተይ ስለ ዘይመላለሱን። ኣዒንቲ፡ ከምቲ ኣቦኡ ዳዊት ዝገበሮ፡ ሕግታተይን ስርዓታተይን ኪሕልዉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ትቶ​ኛ​ልና፥ ለሲ​ዶ​ና​ው​ያ​ንም ርኵ​ሰት ለአ​ስ​ጠ​ራ​ጢስ፥ ለሞ​አ​ብም አም​ላክ ለኮ​ሞስ፥ ለአ​ሞ​ንም ልጆች አም​ላክ ለሞ​ሎክ ሰግ​ዶ​አ​ልና፥ አባ​ቱም ዳዊት እን​ዳ​ደ​ረገ በፊቴ ቅን ነገ​ርን ያደ​ርግ ዘንድ በመ​ን​ገ​ዶቼ አል​ሄ​ደ​ምና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ጥለውኛልና፥ ለሲዶናውያንም አምላክ ለአስታሮት፥ ለሞዓብም አምላክ ለካሞሽ፥ ለአሞንም ልጆች አምላክ ለሚልኮም ሰግደዋልና፥ አባቱም ዳዊት እንዳደረገ በፊቴ ቅን ነገር ያደርጉ ዘንድ፥ ሥርዓቴንና ፍርዴንም ይጠብቁ ዘንድ በመንገዴ አልሄዱምና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ይህንንም የማደርገው ሰሎሞን እኔን ትቶ ባዕዳን የሆኑትን ዐስታሮት ተብላ የምትጠራውን የሲዶና አምላክ፥ ኬሞሽ ተብሎ የሚጠራውን የሞዓብ አምላክና ሚልኮም ተብሎ የሚጠራውን የዐሞን አምላክ ስላመለከ ነው፤ ሰሎሞን ለእኔ ታዛዥ አልሆነም፤ እርሱ አባቱ ዳዊት ለእኔ ይታዘዝ እንደ ነበር ሕጎቼንና ትእዛዞቼን ባለመጠበቁ በድሎአል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ሀዋ ኦና ጋሱ፥ ሶሎሞነ ታና አጊደ ሲዶናቱዋ ጾሳት አስታሮትዉ፥ ሞኣባቱዋ ጾሳ ካሞሻዉነ አሞናቱዋ ጾሳ ሞሎካዉ ጎይኔዳ ድራሳነ ታ ኦግያን ሀመተናን፥ ታ ስንን ሱረባ ሀነናንነ አ አዉ ዳዊተ ናጌዳዋዳን ታ ዎጋቱዋነ ታ ህግያ ናገናን እጼዳ ድራሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani hawaa ootsana gaasuu, Solomone taana aggiide Sidoonatuwaa s'oossatti Asttaarootiw, Moo'aabatuwaa s'oossaa Kaamooshawunne Amoonatuwaa s'oossaa Molookaw goynneedda dirassanne ta ogiyaan hamettennan, ta sintsan suurebaa hanennaaninne Aa aawuu Daawite naageeddawaadan ta wogatuwaanne ta higgiyaa naagennan is's'eedda dirassa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ta hayssa ooththanaas gaasoykka Solomooney tana aggidi Sidoonata xoos Astarootes, Mo7aabeta xoos Kamooshessinne Amooneta xoos Molookes goynnida gishshassa; qasseka ta ogen hemettontta, ta sinththan suure ooso ooththontta aggidi iza aawa Dawiti naagida mala ta wogatanne maarata naagontta ixxida gishshassa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታ ሃይሳ ኦናስ ጋሶይካ ሶሎሞኔይ ታና ኣጊዲ ሲዶናታ ጾስ ኣስታሮቴስ፥ ሞኣቤታ ጾስ ካሞሼሲኔ ኣሞኔታ ጾስ ሞሎኬስ ጎይኒዳ ጊሻሳ፤ ቃሴካ ታ ኦጌን ሄሜቶንታ፥ ታ ሲንን ሱሬ ኦሶ ኦንታ ኣጊዲ ኢዛ ኣዋ ዳዊቲ ናጊዳ ማላ ታ ዎጋታኔ ማራታ ናጎንታ ኢጺዳ ጊሻሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ ሄሳ ኦያ ጋሶይ፥ ሶሎሞነይ ታና አግድ ስዶና ፆስዉ አስታሮቶ፥ ሞአበ ፆሳ ካሞሻነ አሞነ ፆሳ ሞሎካ ጎይንዳ ግሾሳ። ቃስ ታ ኦግያን ሄመቶና እፅዳ ግሾነ እያ አዋይ ዳዊቲ ኪተትዳይሳዳ ታ ዎጋነ ታ ህግያ ናጎና እፅዳ ግሾሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani hessa oothiya gaasoy, Solomoney tana aggidi Sidoona xoossiw Astarooto, Moo7abe xoossa Kamooshanne Amoone xoossaa Moloka goyinnida gishosa. Qassi ta ogiyan hemetonna ixida gishonne iya aaway Dawiti kiitetidaysada ta wogaanne ta higgiya naagonna ixida gishosa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ይህን የማደርገውም እኔን ትተው የሲዶናውያንን አምላክ አስታሮትን፣ የሞዓብን አምላክ ካሞሽን፣ የአሞናውያንን አምላክ ሚልኮምን ስላመለኩ እንዲሁም አባቱ ዳዊት እንዳደረገው በመንገዴ ስላልሄዱ፣ በፊቴ ትክክለኛውን ነገር ስላላደረጉ፣ ሥርዐቴንና ሕጌን ስላልጠበቁ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህንንም የማደርገው ሰሎሞን እኔን ትቶ ባዕዳን የሆኑትን ዐስታሮት ተብላ የምትጠራውን የሲዶና አምላክ፥ ከሞሽ ተብሎ የሚጠራውን የሞአብ አምላክና ሚልኮም ተብሎ የሚጠራውን የዐሞን አምላክ ስላመለከ ነው፤ ሰሎሞን ለእኔ ታዛዥ አልሆነም፤ እርሱ አባቱ ዳዊት ለእኔ ይታዘዝ እንደ ነበር ሕጎቼንና ትእዛዞቼን ባለመጠበቁ በድሎአል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዙይ ከዓ ንኣይ ሓዲጉ ንኣስታሮት፥ ነታ ኣምላኽ ሲዶናውያን፥ ንካሞሽ ኣምላኽ ሞኣብ፥ ንሞሎክ ኣምላኽ ደቂ ኣሞን ስለ ዝሰገደ፥ ከም ዳዊት ኣቦኡ ገይሩ ኸዓ እቲ ኣብ ቅድመይ ቅኑዕ ዝኾነን እቲ ሕግታተይን ትእዛዛተይን ክገብር ብመንገደይ ስለ ዘይከደ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ንኣይ ሐዲጎም ንኣስታርተ፡ ነታ ኣምላኽ ሲዶናውያን፡ ንከሞሽ ኣምላኽ ሞኣብ፡ ንሚልኮም ኣምላኽ ደቂ ዓሞን ስለ ዝሰገዱ፡ ከም ኣቦኡ ዳዊት ገይሮም እቲ ኣብ ቅድመይ ቅኑዕ ዝዀነን እቲ ሕጋጋተይን ፍርድታተይን ኪገብሩ ድማ ብመገደይ ኣይከዱን።