1 Kings 11:31 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንዮሮብዓም ድማ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዚ ይብል ኣሎ እሞ፡ ዓሰርተ ኽፋል ውሰድ፡ እንሆ፡ ነታ መንግስቲ ካብ ኢድ ሰሎሞን ቀዲደ ዓሰርተ ነገድ እህበካ ኣለኹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኢዮ​ር​ብ​ዓ​ም​ንም አለው፥ “ዐሥር ቅዳጅ ውሰድ፤ የእ​ስ​ራ​ኤል አም​ላክ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላ​ልና፦ እነሆ፥ ከሰ​ሎ​ሞን እጅ መን​ግ​ሥ​ቱን እለ​ያ​ታ​ለሁ፤ ዐሥ​ሩ​ንም ነገ​ዶች እሰ​ጥ​ሃ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኢዮርብዓምንም አለው። አሥር ቍራጭ ውሰድ፤ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና። እነሆ፥ ከሰሎሞን እጅ መንግሥቱን እቀድዳለሁ፥ አሥሩንም ነገዶች እሰጥሃለሁ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኢዮርብዓምንም እንዲህ አለው፤ “ዐሥሩን ቁራጭ ለራስህ ውሰድ፤ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፥ ‘መንግሥትን ከሰሎሞን ወስጄ ዐሥሩን ነገድ ለአንተ እሰጥሃለሁ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እዮርባማ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ታሙ ፔቱዋ ነዉ አካ። አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ እስራኤልያ ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘በአ፥ ታን ካዉተ ሶሎሞና ኩሽያፐ ፔደ፥ ታሙ ዘረ ነዉ እማና ሀናይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Iyorbbaama hawaadan yaageedda; «Tammu peed'etsatuwaa new akka. Ayaw gooppe, Med'inaa Goday Israa'eeliyaa S'oossay hawaadan yaagee; ‹Be'a, taani kawutetsaa Solomona kushiyaappe peed'aade, tammu zeretsaa new immana hanay.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtidi Iyorba7aames, «Hayta pooshettida tammata nees ekka. Gaasoykka GODAA Isra7eele Xoossay, ‹Be7a, tani kawoteththaa Solomoone kusheppe pooshshada tammu qommota nees immana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲዲ ኢዮርባኣሜስ፥ «ሃይታ ፖሼቲዳ ታማታ ኔስ ኤካ። ጋሶይካ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳይ፥ ‹ቤኣ፥ ታኒ ካዎቴ ሶሎሞኔ ኩሼፔ ፖሻዳ ታሙ ቆሞታ ኔስ ኢማና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እዮርባማኮ፥ “ታሙ ዳከ ነዉ ኤካ። ጎዳይ እስራኤለ ፆሳይ ሀይሳዳ ያጌስ፤ ‘ሄኮ፥ ታኒ ካዎተ ሶሎሞነ ኩሸፐ ኤካዳ ታሙ ኮቻታ ነዉ እማና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyorbaamako, “Tammu daakethaa new eka. Goday Isra7eele Xoossay haysada yaagees; ‘Heko, taani kawotethaa Solomone kushepe ekada tammu kochata new immana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ኢዮርብዓምን እንዲህ አለው፤ “ዐሥሩን ቍራጭ ለራስህ ውሰድ፤ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና፤ ‘እነሆ፤ መንግሥቱን ከሰሎሞን እጅ እቀድዳለሁ፤ ዐሥሩን ነገድ ለአንተ እሰጣለሁ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ኢዮርብዓምንም እንዲህ አለው፤ “ዐሥሩን ቊራጭ ለራስህ ውሰድ፤ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፥ ‘መንግሥትን ከሰሎሞን ወስጄ ዐሥሩን ነገድ ለአንተ እሰጥሃለሁ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንኢዮርብዓም ከዓ “ዓሰርተ ቝራፅ ንኣኻ ውሰድ፤ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ ‘እንሆ፥ ነታ መንግስቲ ኻብ ኢድ ሰሎሞን ክወስዳ እየ፤ ዓሰርተ ነገድ ድማ ንኣኻ ኽህበካ እየ።
Amharic Tigrinya 2011 ንየሮብዓም ከኣ በሎ፡ ዓሰርተ ቚራጽ ንኣኻ ውሰድ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዚ ይብል ኣሎ እሞ፡ እንሆ፡ ነታ መንግስቲ ኻብ ኢድ ሰሎሞን ክቐዳ እየ፡ ዓሰርተ ነገድ ድማ ንኣኻ ኽህበካ እየ።