1 Kings 11:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንዮሮብዓም ድማ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዚ ይብል ኣሎ እሞ፡ ዓሰርተ ኽፋል ውሰድ፡ እንሆ፡ ነታ መንግስቲ ካብ ኢድ ሰሎሞን ቀዲደ ዓሰርተ ነገድ እህበካ ኣለኹ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኢዮርብዓምንም አለው፥ “ዐሥር ቅዳጅ ውሰድ፤ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና፦ እነሆ፥ ከሰሎሞን እጅ መንግሥቱን እለያታለሁ፤ ዐሥሩንም ነገዶች እሰጥሃለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኢዮርብዓምንም አለው። አሥር ቍራጭ ውሰድ፤ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና። እነሆ፥ ከሰሎሞን እጅ መንግሥቱን እቀድዳለሁ፥ አሥሩንም ነገዶች እሰጥሃለሁ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኢዮርብዓምንም እንዲህ አለው፤ “ዐሥሩን ቁራጭ ለራስህ ውሰድ፤ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፥ ‘መንግሥትን ከሰሎሞን ወስጄ ዐሥሩን ነገድ ለአንተ እሰጥሃለሁ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እዮርባማ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ታሙ ፔቱዋ ነዉ አካ። አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ እስራኤልያ ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘በአ፥ ታን ካዉተ ሶሎሞና ኩሽያፐ ፔደ፥ ታሙ ዘረ ነዉ እማና ሀናይ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Iyorbbaama hawaadan yaageedda; «Tammu peed'etsatuwaa new akka. Ayaw gooppe, Med'inaa Goday Israa'eeliyaa S'oossay hawaadan yaagee; ‹Be'a, taani kawutetsaa Solomona kushiyaappe peed'aade, tammu zeretsaa new immana hanay. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtidi Iyorba7aames, «Hayta pooshettida tammata nees ekka. Gaasoykka GODAA Isra7eele Xoossay, ‹Be7a, tani kawoteththaa Solomoone kusheppe pooshshada tammu qommota nees immana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲዲ ኢዮርባኣሜስ፥ «ሃይታ ፖሼቲዳ ታማታ ኔስ ኤካ። ጋሶይካ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳይ፥ ‹ቤኣ፥ ታኒ ካዎቴ ሶሎሞኔ ኩሼፔ ፖሻዳ ታሙ ቆሞታ ኔስ ኢማና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እዮርባማኮ፥ “ታሙ ዳከ ነዉ ኤካ። ጎዳይ እስራኤለ ፆሳይ ሀይሳዳ ያጌስ፤ ‘ሄኮ፥ ታኒ ካዎተ ሶሎሞነ ኩሸፐ ኤካዳ ታሙ ኮቻታ ነዉ እማና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyorbaamako, “Tammu daakethaa new eka. Goday Isra7eele Xoossay haysada yaagees; ‘Heko, taani kawotethaa Solomone kushepe ekada tammu kochata new immana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ኢዮርብዓምን እንዲህ አለው፤ “ዐሥሩን ቍራጭ ለራስህ ውሰድ፤ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና፤ ‘እነሆ፤ መንግሥቱን ከሰሎሞን እጅ እቀድዳለሁ፤ ዐሥሩን ነገድ ለአንተ እሰጣለሁ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኢዮርብዓምንም እንዲህ አለው፤ “ዐሥሩን ቊራጭ ለራስህ ውሰድ፤ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፥ ‘መንግሥትን ከሰሎሞን ወስጄ ዐሥሩን ነገድ ለአንተ እሰጥሃለሁ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንኢዮርብዓም ከዓ “ዓሰርተ ቝራፅ ንኣኻ ውሰድ፤ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ ‘እንሆ፥ ነታ መንግስቲ ኻብ ኢድ ሰሎሞን ክወስዳ እየ፤ ዓሰርተ ነገድ ድማ ንኣኻ ኽህበካ እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንየሮብዓም ከኣ በሎ፡ ዓሰርተ ቚራጽ ንኣኻ ውሰድ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዚ ይብል ኣሎ እሞ፡ እንሆ፡ ነታ መንግስቲ ኻብ ኢድ ሰሎሞን ክቐዳ እየ፡ ዓሰርተ ነገድ ድማ ንኣኻ ኽህበካ እየ። |