1 Kings 11:28 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) የሮብዓም ሰብኣይ ድማ ጅግና እዩ ነይሩ። ሰሎሞን ድማ ነቲ መንእሰይ ጻዕራም ምዃኑ ምስ ረኣዮ፡ ኣብ ልዕሊ ዅሉ ኣገልግሎት ቤት ዮሴፍ ገይሩ ሸሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኢዮ​ር​ብ​ዓ​ምም ጽኑዕ ኀያል ሰው ነበረ፤ ሰሎ​ሞ​ንም ጐል​ማ​ሳው ኢዮ​ር​ብ​ዓም በሥራ የጸና መሆ​ኑን ባየ ጊዜ በዮ​ሴፍ ነገድ ሥራ ሁሉ ላይ ሾመው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኢዮርብዓምም ጽኑዕ ኃያል ሰው ነበረ፤ ሰሎሞንም ጕልማሳው በሥራ የተመሰገነ መሆኑን ባየ ጊዜ በዮሴፍ ነገድ ሥራ ሁሉ ላይ ሾመው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኢዮርብዓም ከፍ ያለ የሥራ ችሎታ ያለው ወጣት ነበር፤ ሰሎሞንም ይህ ወጣት ትጉህና ብርቱ ሠራተኛ መሆኑን በተመለከተ ጊዜ በምናሴና በኤፍሬም ነገዶች ግዛት ውስጥ ባሉት ገባሮች ሁሉ ላይ ኀላፊ አድርጎ ሾመው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እዮርባም ምኖ አሳ፤ ሶሎሞነ ሀ ዎዳላይ ባረ ኪታ ዎት ሎይ ኦንቶ በኤዳ፤ ምናሰነ ኤፍሬማ ቢታን ኦያ ጎሻንቻቱ ኡባ ቦላ አ ካፑዋ ኦደ ሱንዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Iyorbbaami mino asaa; Solomone ha wodallay bare kiitaa wooti loytsi ootsintto be'eedda; Minaasenne Efireema biittan ootsiyaa goshshanchchatuu ubbaa bolla Aa kaappuwaa ootsiide suntseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iyorba7aamey oosozas keehi hiillateththi diza naateththa asa; Solomooney ha naateththazi oosoza ay mala ooththizaakko be7idi gabbara ooththi aqiza Yooseefe qommota bolla alaafe ooththi shuumides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዮርባኣሜይ ኦሶዛስ ኬሂ ሂላቴ ዲዛ ናቴ ኣሳ፤ ሶሎሞኔይ ሃ ናቴዚ ኦሶዛ ኣይ ማላ ኦዛኮ ቤኢዲ ጋባራ ኦ ኣቂዛ ዮሴፌ ቆሞታ ቦላ ኣላፌ ኦ ሹሚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እዮርባም ምኖ አስ፤ ሶሎሞነይ ሀ ናአተይ ባ ኦሱዋ ዋትድ ሎይ ኦያኮ በእድ፥ ዮሰፋ ቢታን ኦያ ማዳ ኦያ አሳ ቦላ ሀላቃ ኦድ ሹምስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyorbaami mino asi; Solomoney ha na7atethay ba oosuwa waatidi loythi oothiyako be7idi, Yoosefa biittan oothiya madda oothiya asaa bolla halaqa oothidi shuumis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኢዮርብዓም ከፍተኛ ችሎታ ያለው ሰው ነበር፤ ሰሎሞንም ወጣቱ ሥራውን እንዴት በሚገባ እንደሚያከናውን ባየ ጊዜ፣ በዮሴፍ ነገድ ለሚሠራው የጕልበት ሥራ ሁሉ ኀላፊ አደረገው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ኢዮርብዓም ከፍ ያለ የሥራ ችሎታ ያለው ወጣት ነበር፤ ሰሎሞንም ይህ ወጣት ትጉህና ብርቱ ሠራተኛ መሆኑን በተመለከተ ጊዜ በምናሴና በኤፍሬም ነገዶች ግዛት ውስጥ ባሉት ገባሮች ሁሉ ላይ ኀላፊ አድርጎ ሾመው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኢዮርብዓም ድማ ፅኑዕ ሓያል ሰብኣይ ነበረ። ሰሎሞን ከዓ እቲ ጐበዝ ትጉህ ሰራሕተኛ ኸም ዝኾነ ሪኡ፥ ኣብ ልዕሊ ስራሕ እቶም ነገድ ዮሴፍ ሸሞ።
Amharic Tigrinya 2011 የሮብዓም ድማ ሓያል ጅግና ሰብኣይ ነበረ። ሰሎሞን ከኣ እቲ ጐበዝ፡ ንሱ ትጉህ ዓያዪ ኸም ዝዀነ ርእዩ፡ ኣብ ልዕሊ ዂሉ ቤት ዮሴፍ ኣመዘዞ።