1 Kings 11:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | የሮብዓም ወዲ ነባት፡ ኤፍራታዊ ካብ ሰሬዳ፡ ባርያ ሰሎሞን፡ ኣዲኡ ዜሩዋ፡ መበለት፡ እወ፡ ኢዱ ናብ ንጉስ ኣልዓለ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከሳሪራ ሀገር የሆነ የኤፍሬማዊው የናባጥና ሳሩሃ የተባለች የመበለት ልጅ ኢዮርብዓም የሰሎሞን አገልጋይ ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከሳሪራ አገር የሆነ የሰሎሞን ባሪያ የኤፍሬማዊው የናባጥ ልጅ ኢዮርብዓም በንጉሡ ላይ ዐመፀ፤ እናቱም ጽሩዓ የተባለች ባልቴት ሴት ነበረች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በሰሎሞን ላይ ያመፀው ሌላው ሰው በኤፍሬም ጸሬዳ ተብላ የምትጠራው ክፍለ ሀገር ተወላጅ የሆነ የናባጥ ልጅ ኢዮርብዓም ነው፤ እርሱም ከሰሎሞን አገልጋዮች አንዱ ነበር፤ እናቱም ጽሩዓ ተብላ የምትጠራ ባሏ የሞተባት ሴት ነበረች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ቦላካ ናባጻ ናአይ እዮርባም ሶሎሞና ቦላ ማካሊደ ደንዴዳ፤ እ ሶሎሞና ቆማቱዋፐ እቱዋ። እ ኤፍሬማ ቢታን ጻሬዳፐ የዳ አሳ፤ አ ዳያካ ጽሩኦ ጌተትያ አምአቶ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa bollakka Nabaas'a na'ay Iyorbbaami Solomona bolla makkaliide denddeedda; I Solomona k'oomatuwaappe ittuwaa. I Efireema biittan S'areedappe yedda asa; Aa daayakka S'iruu'o geetettiyaa am"atto. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasseka Nabaaxe naa Iyorba7aamey Solomoone bolla makkallateththan dendides; izi Solomoone shuumetappe issaa gidishin Efreeme biitta Xaaredeppe yides; iza aayeya Xiru7o geetettiza am7eyo. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴካ ናባጼ ና ኢዮርባኣሜይ ሶሎሞኔ ቦላ ማካላቴን ዴንዲዴስ፤ ኢዚ ሶሎሞኔ ሹሜታፔ ኢሳ ጊዲሺን ኤፍሬሜ ቢታ ጻሬዴፔ ዪዴስ፤ ኢዛ ኣዬያ ጺሩኦ ጌቴቲዛ ኣምኤዮ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳዳካ ናባፃ ናአይ እዮርባም ሶሎሞነ ቦላ ማካልድ ደንድስ። እ ሶሎሞነ አይለታፐ እሱዋ። እ ኤፍሬማ ቢታን ደእያ ፃሬዳፐ ይዳ አስ፤ እያ አየ ሱንይ ፅሩአ፤ እያ አምኦ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessadaka Nabaaxa na7ay Iyorbaami Solomone bolla makallidi dendis. I Solomone aylletape issuwa. I Efreema biittan de7iya Xareedape yida asi; iya aaye sunthay Xiru7a; iya am7o. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲሁም ከሰሎሞን ሹማምት አንዱ የሆነው የናባጥ ልጅ ኢዮርብዓም በንጉሡ ላይ ዐመፀ፤ እርሱም ከጸሬዳ የመጣ ኤፍሬማዊ ሲሆን፣ እናቱ ጽሩዓ የተባለች መበለት ነበረች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በሰሎሞን ላይ ያመፀው ሌላው ሰው በኤፍሬም ጸሬዳ ተብላ የምትጠራው ክፍል ተወላጅ የሆነ የናባጥ ልጅ ኢዮርብዓም ነው፤ እርሱም ከሰሎሞን አገልጋዮች አንዱ ነበር፤ እናቱም ጽሩዓ ተብላ የምትጠራ ባልዋ የሞተባት ሴት ነበረች። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምኡውን ኢዮርብዓም ወዲ ናባጥ ኤፍራታዊ በዓል ሳሪራ፥ ካብ ንጉስ ሰሎሞን ከድዐ። ንሱ ወዲ ሓንቲ ፅሩዓ እትብሃል መበለት ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | የሮብዓም ጊልያ ሰሎሞን፡ ወዲ ናባጥ ኤፍራታዊ፡ ካብ ጸሬዳ፡ ስም ኣዲእ ጽሩዓ፡ ንሳ ኸኣ መበለት ነበረት፡ ንሱ ድማ ኢዱ ኣብ ንጉስ ኣልዐለ። |