1 Kings 11:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዳዊት ካብ ሶባ ምስ ቀተሎም ድማ፡ ሰብኡት ኣኪቡ፡ ሓለቓ ጭፍራ ኰነ። ናብ ደማስቆ ከይዶም ድማ ኣብኣ ተቐመጡ፡ ኣብ ደማስቆ ድማ ይገዝኡ ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም የሲባን ሰዎች በገደለ ጊዜ ሬዞን ሰዎችን ሰብስቦ የጭፍራ አለቃ ሆነ፤ ወደ ደማስቆም ሄዱ፥ በዚያም ተቀመጡ፤ በደማስቆም ላይ አነገሡት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም የሱባን ሰዎች በገደለ ጊዜ ሬዞን ሰዎችን ሰብስቦ የጭፍራ አለቃ ሆነ፤ ወደ ደማስቆም ሄዱ፥ በዚያም ተቀመጡ፤ በደማስቆም ላይ አነገሡት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሽፍቶች አለቃ ሆኖ ነበር፤ ይህም የሆነው ዳዊት ሀዳድዔዜርን ድል ነሥቶ የእርሱ ጦር ተባባሪዎች የሆኑትን ሶርያውያንን ከፈጀ በኋላ ነበር፤ ረዞንና ተከታዮቹም ወደ ደማስቆ ሄዱ፤ በዚያም ሲኖሩ እርሱን የሶርያ ንጉሥ እንዲሆን አደረጉት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊተ ጾባ ቢታ ኦላንቻቱዋ ይሴዳ ዎደ፥ ራዞን ባረዉ አሳ ሺሺደ፥ ፓንጋቱዋ ካፑዋ ግዴዳ፤ ፓንጋቱ ዳማስቆ ቢደ፥ ሄ ካታማ ኦይቂደ፥ ያን ኡቲደ፥ ራዞና ካተዬድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawite S'ooba biittaa olanchchatuwaa d'aysseedda wode, Razooni barew asaa shiishshiide, panggatuwaa kaappuwaa gideedda; panggatuu Damask'k'o biide, he katamaa oyk'k'iide, yaan uttiide, Razoona kaateyeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti Xoobba biitta olanchchata dhayssida wode Erazooney baqatida asaa shiishshidi pangata halaqa gidides; istti Damasqo biidi heen iza kawoththida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳዊቲ ጾባ ቢታ ኦላንቻታ ይሲዳ ዎዴ ኤራዞኔይ ባቃቲዳ ኣሳ ሺሺዲ ፓንጋታ ሃላቃ ጊዲዴስ፤ ኢስቲ ዳማስቆ ቢዲ ሄን ኢዛ ካዎዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ ሱባ ኦላንቾታ ይስዳ ዎደ ራዞን ባዉ አሰ ሺሽድ ፓኖታ ሀላቃ ግድስ። ፓኖት ዳማስቆ ብድ፥ ኦይክድ ያን ኡትድ ራዞና ካዎዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti Suubba olanchota dhaysida wode Razooni baw ase shiishidi paannota halaqa gidis. Paannoti Damasqo bidi, oykidi yan uttidi Razoona kawothidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳዊት የሱባን ኀይል በደመሰሰ ጊዜ፣ ሬዞን ሰዎቹን በዙሪያው አሰባስቦ የወንበዴ አለቃ ሆነ፤ ሰዎቹም ወደ ደማስቆ ሄደው ተቀመጡ፤ በዚያም አነገሡት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሸፍቶች አለቃ ሆኖ ነበር፤ ይህም የሆነው ዳዊት ሀዳድዔዜርን ድል ነሥቶ የእርሱ ጦር ተባባሪዎች የሆኑትን ሶርያውያንን ከፈጀ በኋላ ነበር፤ ረዞንና ተከታዮቹም ወደ ደማስቆ ሄዱ፤ በዚያም ሲኖሩ እርሱን የሶርያ ንጉሥ እንዲሆን አደረጉት፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሬዞን በታ ዳዊት ንሰብ ሱባ ዝቐተለላ ጊዜ፥ ሰባት ኣኪቡ ሓለቓ ሽፍታ ኾነ። ናብ ደማስቆ ኸይዶም ከዓ ተቐመጡ፤ ኣብኣ ድማ ኣንገስዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ፡ በታ ዳዊት ንሰብ ጾባ ዝቐተለላ ጊዜ፡ ሰባት አኪቡ ሓለቓ ጭፍራ ዀነ። ናብ ደማስቆ ኸይዶም ኣብኣ ተቐመጡ፡ ኣብ ደማስቆውን ነገሱ። |