1 Kings 11:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣምላኽ ድማ ካልእ ተጻባኢ ኣልዓለሉ፡ ንሱ ድማ ረሶን ወዲ ኤልያዳ፡ ካብ ጐይታኡ ሃዳደዘር ንጉስ ጾባ ዝሃደመ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም ደግሞ ከጌታው ከሱባ ንጉሥ ከአድርአዛር የኰበለለውን የኤልያዳን ልጅ ሬዞንን ጠላት አድርጎ አስነሣበት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ደግሞ ከጌታው ከሱባ ንጉሥ ከአድርአዛር የኰበለለውን የኤልያዳን ልጅ ሬዞንን ጠላት አድርጎ አስነሣበት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንደገናም ጌታ ረዞን ተብሎ የሚጠራውን የኤሊዓዳን ልጅ በሰሎሞን ላይ ጠላት አድርጎ አስነሣ፤ ረዞን የጾባ ንጉሥ ከነበረው ከጌታው ከሀዳድዔዜር ኮብልሎ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋዳንካ ቃይ፥ ጾሳይ ኤልያዳአ ናኣ ራዞና ግያዋ ሶሎሞነ ቦላ ሞርክያ ኦደ ደንዳ፤ ራዞን ጾባ ካትያ ሀዳድኤዘረፐ ባቃቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaadankka k'ay, S'oossay Eliyadaa'a na'aa Razoona giyaawaa Solomone bolla morkkiyaa ootsiide dentseedda; Razooni S'ooba Kaatiyaa Hadaadi'eezereppe bak'ateedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessaththoka Xoossay Xoobba kawo Hadaadi7eezereppe baqati bida El7aada naa Erazoone geetettizayssa Solomoone bolla morkke histti denththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳካ ጾሳይ ጾባ ካዎ ሃዳዲኤዜሬፔ ባቃቲ ቢዳ ኤልኣዳ ና ኤራዞኔ ጌቴቲዛይሳ ሶሎሞኔ ቦላ ሞርኬ ሂስቲ ዴንዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃስካ ፆሳይ ኤልያዳ ናኣ ራዞና ሶሎሞነ ቦላ ሞርከ ኦድ ደንስ። ራዞን ሱባ ካዋ አድራዛራፐ ባቃትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qassika Xoossay Eliyaada na7aa Razoona Solomone bolla morke oothidi denthis. Razooni Suubba kawa Adraazarape baqatis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔርም ከጌታው ከሱባ ንጉሥ ኰብልሎ የነበረውን የኤልያዳን ልጅ ሬዞንን ሌላ ጠላት አድርጎ በሰሎሞን ላይ አስነሣው፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንደገናም እግዚአብሔር ረዞን ተብሎ የሚጠራውን የኤሊዓዳን ልጅ በሰሎሞን ላይ ጠላት አድርጎ አስነሣ፤ ረዞን የጾባ ንጉሥ ከነበረው ከጌታው ከሀዳድዔዜር ኮብልሎ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣምላኽ ድማ ኻልእ ንሰሎሞን ዝፃረር ንሬዞን ወዲ ኤልያዳዕ ኣተስአሉ። ንሱ እቲ ኻብ ጐይታኡ ኻብ ኣድርኣዛር ንጉስ ሱባ ዝሃደመ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣምላኽ ድማ ካልእ ተጻራሪ፡ እቲ ኻብ ጐይታኡ ኻብ ሃዳድዔዘር ንጉስ ጾባ ዝሀደመ ሬዞን ወዲ ኤልያዳዕ ኣተንስኣሉ። |