1 Kings 11:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ፈርኦን በሎ፦ “ናብ ዓድኻ ኽትከይድ እትደሊ ግና ካባይ እንታይ ጎዲሉካ፧ ንሱ ድማ ከምዚ ኢሉ መለሰ፥ ዋላ ሓንቲ፤ እንተኾነ ግን ብኽልቲኡ መንገዲ ክኸይድ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ፈርዖንም፥ “እነሆ፥ ከእኔ ዘንድ ወደ ሀገርህ መሄድ የፈለግህ ምን አጥተህ ነው?” አለው። አዴርም፥ “አንዳች አላጣሁም፤ ነገር ግን ልሂድ” ብሎ መለሰ። አዴርም ወደ ሀገሩ ተመለሰ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ፈርዖንም። እነሆ፥ ከእኔ ዘንድ ወደ አገርህ መሄድ የፈለግህ ምን አጥተህ ነው? አለው። እርሱም። አንዳች አላጣሁም፤ ነገር ግን ልሂድ ብሎ መለሰ። ሃዳድም ወደ አገሩ ተመለሰ፥ ሃዳድም ያደረገው ክፉ ነገር ይህ ነው፤ እስራኤልን አስጨነቀ፥ በኤዶምያስም ላይ ነገሠ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ንጉሡም “ስለምን ትሄዳለህ? ወደ አገርህ ለመሄድ ያሰብከው ከቶ ምን ጎድሎብህ ነው?” አለው። ሀዳድም “ምንም የተጓደለብኝ ነገር የለም፤ ብቻ ወደ ትውልድ አገሬ እንድመለስ ፍቀድልኝ” ሲል ለንጉሡ መለሰ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካቲ አ፥ “ነዉ ሀዋን አያይ ፓጭኔ ኔን ነ ጋድያ ባናዉ ኮይያዌ?” ያጊደ ኦቼዳ። ሀዳድ፥ “ታዉ አያይነ ፓጭቤና፤ ሽን ታን ባና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kaatii Aa, «New hawaan ayay pac'c'inee neeni ne gadiyaa baanaw koyiyaawe?» yaagiide oochcheedda. Hadaadi, «Taw ayaynne pac'c'ibeenna; shin taani baana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kawoy iza, «Nees hayssan aazi pacciin neni ne biitta simma baana koyay?» giidi oychchides. Histtiin Hadaadey, «Taas aykkoyka paccibeenna; gidikkoka tani baana mala taas ero garkkii!» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካዎይ ኢዛ፥ «ኔስ ሃይሳን ኣዚ ፓጪን ኔኒ ኔ ቢታ ሲማ ባና ኮያይ?» ጊዲ ኦይቺዴስ። ሂስቲን ሃዳዴይ፥ «ታስ ኣይኮይካ ፓጪቤና፤ ጊዲኮካ ታኒ ባና ማላ ታስ ኤሮ ጋርኪ!» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎይ እያ፥ “ነዉ ሀይሳን አይብ ፓጭን፥ ነ ቢታ ባናዉ ኮያይ?” ያግድ ኦይችስ። ሀዳድ፥ “ታዉ አይብካ ፓጭቤና፥ ሽን ታኒ ባና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawoy iya, “New haysan aybi pacin, ne biitta baanaw koyay?” yaagidi oychis. Hadaadi, “Taw aybika pacibeenna, shin taani baana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ፈርዖንም፣ “እዚህ ምን ጐደለብህና ነው ወደ አገርህ ለመግባት የፈለግኸው?” ሲል ጠየቀው። ሃዳድም፣ “ምንም የጐደለብኝ የለም፣ ብቻ እንድሄድ ፍቀድልኝ” አለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሡም “ስለምን ትሄዳለህ? ወደ አገርህ ለመሄድ ያሰብከው ከቶ ምን ተጓድሎብህ ነው?” አለው። ሀዳድም “ምንም የተጓደለብኝ ነገር የለም፤ ብቻ ወደ ትውልድ አገሬ እንድመለስ ፍቀድልኝ” ሲል ለንጉሡ መለሰ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ፈርዖን ግና “ናብ ሃገርካ ኽትከይድ እትደልስ፥ ምሳይ እንተለኻ እንታይዶ ጐዲሉካ እዩ?” በሎ። ሃዳድ ከዓ “ሓደ እኳ ኣይጐደለንን፤ ግና ክኸይድ ኣሰናብተኒ ደኣ” በሎ። ሃዳድ ድማ ናብ ሃገሩ ተመለሰ። ሃዳድ ዝገበሮ ኽፉእ ነገር እዙይ እዩ፤ ንእስራኤል ኣጨነቖም፤ ኣብ ኤዶምያስውን ነገሰ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ፈርኦን ግና፡ እንሆ፡ ናብ ሃገርካ ኽትከይድ እይደልስ፡ ምሳይ ከሎኻ እንታይ ጐዲሉካ∶: በሎ። ንሱ ኸኣ፡ ገለ እኳ፡ ግናኸ ኣሰናብተኒ ደኣ፡ በሎ። |