1 Kings 11:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ሚድያን ተንሲኦም ድማ ናብ ፓራን በጽሑ። ገዛ ሂቡ ምግቢ መዲቡ መሬት ዝሃቦ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከምድያምም ተነሥተው ወደ ፋራን ሄዱ፤ ከእነርሱም ጋር ከፋራን ሰዎችን ወሰዱ፤ ወደ ግብፅም መጡ፤ ወደ ግብፅም ንጉሥ ወደ ፈርዖን ሄዱ፤ አዴርም ወደ ፈርዖን ገባ። እርሱም ቤት ሰጥቶ ቀለብ ዳረገው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከምድያምም ተነሥተው ወደ ፋራን መጡ፤ ከእነርሱም ጋር ከፋራን ሰዎች ወሰዱ፥ ወደ ግብጽም መጡ፥ ወደ ግብጽም ንጉሥ ወደ ፈርዖን ዘንድ ገቡ፤ እርሱም ቤት ሰጥቶ ቀለብ ዳረገው፥ ምድርም ሰጠው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነርሱም ከምድያም ተነሥተው ወደ ፋራን ሄዱ፤ በዚያም ጥቂቶች ሰዎች ከእነርሱ ጋር ተቀላቀሉ፤ ከዚህ በኋላ ወደ ግብጽ ተጉዘው ወደ ንጉሡ ቀረቡ፤ ንጉሡም ለሀዳድ መሬትና አንድ መኖሪያ ቤት ሰጥቶ ምግብ ፈቀደለት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ምድያማፐ ደንዲደ፥ ፓራና ቤድኖ፤ ፓራናፐ ባረናና አሳ አኪደ ግብጼ ጋድያ፥ ግብጼ ካትያኮ ቤድኖ። ካቲ ሀዳዳዉ እት ጎልያነ ጋድያ እሚደ፥ ቁማ አዉ አዛዜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu Midiyaamappe denddiide, Paaraana beeddino; Paaraanappe barenana asaa akkiide Gibs'e gadiyaa, Gibs'e kaatiyaakko beeddino. Kaatii Hadaadaw itti golliyaanne gadiyaa immiide, k'umaa aw azazeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti Midiyaameppe dendidi Paaraane biitta bida; Paaraaneppe banttanara asaa ekkidi Gibxe kawo Paaroonekko bida. Kawozi Hadaades keeththinne gade immides; maana kaththika azazides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ሚዲያሜፔ ዴንዲዲ ፓራኔ ቢታ ቢዳ፤ ፓራኔፔ ባንታናራ ኣሳ ኤኪዲ ጊብጼ ካዎ ፓሮኔኮ ቢዳ። ካዎዚ ሃዳዴስ ኬኔ ጋዴ ኢሚዴስ፤ ማና ካካ ኣዛዚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ምድያመፐ ደንድድ ፓራና ብዶሶና፤ ፓራነፐ ባንታራ አሰ ኤክድ ግብፀ ካዋኮ ብዶሶና። ካዎይ ሀዳዳስ እስ ኬነ ጋደ እምድ ካ እያዉ የድስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti Midiyaamepe dendidi Paarana bidosona; Paraanepe bantara ase ekidi Gibxe kawako bidosona. Kawoy Hadaadas issi keethinne gade immidi kathi iyaw yeddis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነርሱም ከምድያም ተነሥተው ወደ ፋራን ሄዱ፤ ከፋራንም ሰዎች ይዘው ወደ ግብፅ በመምጣት፣ ወደ ግብፅ ንጉሥ ወደ ፈርዖን ገቡ። ንጉሡም ለሃዳድ ቤትና መሬት ሰጠው፤ ቀለብም አዘዘለት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱም ከምድያም ተነሥተው ወደ ፋራን ሄዱ፤ በዚያም ጥቂቶች ሰዎች ከእነርሱ ጋር ተቀላቀሉ፤ ከዚህ በኋላ ወደ ግብጽ ተጒዘው ወደ ንጉሡ ቀረቡ፤ ንጉሡም ለሀዳድ መሬትና አንድ መኖሪያ ቤት ሰጥቶ ምግብ ፈቀደለት፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳቶም ካብ ምድያም ተልዒሎም ከዓ ናብ ፋራን ከዱ፤ ካብ ፋራን ድማ ምስኣቶም ሰባት ወሲዶም ናብ ግብፂ ናብ ፈርዖን ንጉስ ግብፂ ኸዱ፤ ንሱ ኸዓ ቤት ሃቦ፤ ቀለብውን ኣዘዘሉ፤ ምድሪ ድማ ሃቦ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ ሚድያን ተላዒሎም ከኣ ናብ ጳራን መጹ፡ ካብ ጳራን ሰባት ወሲዶም ድማ ናብ ግብጺ ናብ ፈርኦን ንጉስ ግብጺ መጹ። ንሱ ኸኣ ቤት ሀቦ፡ ቀለብውን አዘዘሉ፡ ምድሪ ድማ ሀቦ። |