1 Kings 11:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዳዊት ኣብ ኤዶም ምስ ኰነ፡ ዮኣብ ሓለቓ ሰራዊት፡ ንዅሎም ደቂ ተባዕትዮ ኤዶም ምስ ሰዓረ፡ ነቶም እተቐትሉ ኺቐብሩ ደየቡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳዊ​ትም ኤዶ​ም​ያ​ስን ባጠፋ ጊዜ፥ የሠ​ራ​ዊ​ቱም አለቃ ኢዮ​አብ ተወ​ግ​ተው የሞ​ቱ​ትን ሊቀ​ብር በወጣ ጊዜ፥ የኤ​ዶ​ም​ያ​ስ​ንም ወንድ ሁሉ በገ​ደለ ጊዜ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኢዮአብና እስራኤልም ሁሉ የኤዶምያስን ወንድ ሁሉ እስኪገድሉ ድረስ ስድስት ወር በዚያ ተቀምጠው ነበርና ዳዊት በኤዶምያስ በነበረ ጊዜ፥ የሠራዊቱም አለቃ ኢዮአብ ተወግተው የሞቱትን ሊቀብር በወጣ ጊዜ፥ የኤዶምያስንም ወንድ ሁሉ በገደለ ጊዜ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዳዊት ከኤዶማውያን ጋር ይዋጋ በነበረ ጊዜ የጦር አዛዡ ኢዮአብ የሞቱትን ለመቅበር ወጥቶ የኤዶማውያንን ወንዶች ልጆች ሁሉ ፈጅቶ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀዋፐ ካሰ ባጋን ዳዊተ ኤዶማ አሳቱዋና ኦለቴዳ ዎደ፥ ሀይቄዳዋንታ ሞግሳናዉ ፑደ ቤዳ ኦላ ጋዳዋይ ዮኣበ፥ ኤዶማን ደእያ አቱማ አሳ ኡባ ዎ ዉርሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hawaappe kase baggan Daawite Eedooma asatuwaana oletteedda wode, hayk'k'eeddawantta moogissanaw pude beedda ola gadaaway Yoo'aabe, Eedooman de'iyaa attuma asaa ubbaa wod'i wursseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hayssafe kase Dawiti Eedoome asatara olettida wode hayqqidayta moogissanaas pude bida ola gadawa Iyo7aabey, Eedoomen diza attumasaa ubbaa wodhi wursides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃይሳፌ ካሴ ዳዊቲ ኤዶሜ ኣሳታራ ኦሌቲዳ ዎዴ ሃይቂዳይታ ሞጊሳናስ ፑዴ ቢዳ ኦላ ጋዳዋ ኢዮኣቤይ፥ ኤዶሜን ዲዛ ኣቱማሳ ኡባ ዎ ዉርሲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካሰ ዳዊቲ ኤዶመ አሳታራ ኦለትዳ ዎደ ሀይቅዳይሳታ ሞጋናዉ ብዳ ቶራ ሞጮናይ እዮኣብ ኤዶመን ደእያ አደታ ኡባ ዎድ ዉርስስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kase Dawiti Edoome asatara oletida wode hayqidaysata mooganaw bida toora moconay Iyo7aabi Edoomen de7iya addeta ubbaa wodhidi wursis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያ በፊት ዳዊት ከኤዶም ጋር በተዋጋ ጊዜ፣ የሞቱትን ለመቅበር መጥቶ የነበረው የሰራዊቱ አዛዥ ኢዮአብ የኤዶምን ሰዎች ሁሉ ፈጅቶ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዳዊት ከኤዶማውያን ጋር ይዋጋ በነበረ ጊዜ የጦር አዛዡ ኢዮአብ የሞቱትን ለመቅበር ወጥቶ የኤዶማውያንን ወንዶች ልጆች ሁሉ ፈጅቶ ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዳዊት ንኤዶምያስ ምስ ሰዓራ፥ ኢዮኣብ ሓለቓ ሰራዊቱ ነቶም ቅቱላት ክቐብር ከይዱ ነበረ። ንዅሉ ኣብ ኤዶምያስ ዝነበረ ተባዕታይ ከዓ ቐተሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ኰነ ድማ፡ ዳዊት ኣብ ኤዶም ከሎ፡ ዮኣብ እቲ ሕእባላቓ ሰራዊት ድማ ነቶም ቅቱላት ኪቐብር ምስ ደየበ፡ ኣብ ኤዶም ንዝነበረ ዂሉ ተባዕታይ ኪቐትል ከሎ፡