1 Kings 11:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘመንካ ግና ምእንቲ ኣቦኻ ዳዊት ኢለ ከምዚ ኣይገብርን እየ። ኣነ ግና ካብ ኢድ ወድኻ ክቕንጥጦ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገር ግን ከልጅህ እጅ እከፍለዋለሁ እንጂ ስለ አባትህ ስለ ዳዊት ይህን በዘመንህ አላደርግም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን ከልጅህ እጅ እቀድደዋለሁ እንጂ ስለ አባትህ ስለ ዳዊት ይህን በዘመንህ አላደርግም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይሁን እንጂ ለአባትህ ለዳዊት ስል ይህን የማደርገው አንተ ባለህበት ዘመን ሳይሆን በልጅህ መንግሥት ጊዜ ይሆናል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ግዶፐነ፥ ነ አዉዋ ዳዊታ ድራዉ ታን ሀዋ ኔን ፓጻ ደእያ ላይን ቦንቃ አክከ፤ ነ ናኣ ኩሽያፐ ቦንቃ አካና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Gidooppenne, ne aawuwaa Daawita diraw taani hawaa neeni pas'a de'iyaa laytsan bonk'k'a akkikke; ne na'aa kushiyaappe bonk'k'a akkana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gidikkoka ne aawa Dawite gishshas gaada ne kawoteththa layththan gidontta ne naaza kawoteththa layththan tani hayssa ooththana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዲኮካ ኔ ኣዋ ዳዊቴ ጊሻስ ጋዳ ኔ ካዎቴ ላይን ጊዶንታ ኔ ናዛ ካዎቴ ላይን ታኒ ሃይሳ ኦና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ግዶሽን፥ ነ አዋ ዳዊታ ግሾ ታኒ ሀይሳ ነ ደኦ ላይን ኦከ፥ ነ ናኣ ኩሸፐ ኤካና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gidoshin, ne aawa Dawita gisho taani haysa ne de7o laythan oothike, ne na7aa kushepe ekana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይህን ግን ስለ አባትህ ስለ ዳዊት ስል በዘመንህ አላደርገውም፤ መንግሥትህን የምቀድዳት ከልጅህ እጅ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይሁን እንጂ ለአባትህ ለዳዊት ስል ይህን የማደርገው አንተ ባለህበት ዘመን ሳይሆን በልጅህ መንግሥት ጊዜ ይሆናል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዙይ ግና ምእንቲ ኣቦኻ ዳዊት ብዘመንካ ኣይገብሮን እየ፤ ነታ መንግስቲ ኻብ ኢድ ወድኻ እየ ዝወስዳ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዚ ግና ምእንቲ ኣቦኻ ዳዊት ብዘመንካ ኣይገብሮን፡ ካብ ኢድ ወድኻ እየ ዝቐዳ። |