1 Kings 11:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንጉስ ሰሎሞን ግና ምስ ጓል ፈርኦን፡ ኣንስቲ ሞኣባውያንን ዓሞናውያንን ኤዶማውያንን ሲዶናውያንን ሄታውያንን ብዙሓት ጓኖት ኣንስቲ የፍቅር ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ንጉ​ሡም ሰሎ​ሞን ሴቶ​ችን ይወድ ነበር፥ ከባ​ዕ​ዳን ሕዝ​ብም የፈ​ር​ዖ​ንን ልጅ፥ ሞዓ​ባ​ው​ያ​ት​ንና አሞ​ና​ው​ያ​ትን፥ ሶር​ያ​ው​ያ​ት​ንና ሲዶ​ና​ው​ያ​ትን፥ ኤዶ​ማ​ው​ያ​ት​ንና አሞ​ሬ​ዎ​ና​ው​ያ​ት​ንም፥ ኬጤ​ዎ​ና​ው​ያ​ት​ንም፦ ሚስ​ቶ​ችን አገባ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ንጉሡም ሰሎሞን ከፈርዖን ልጅ ሌላ፥ በሞዓባውያንና በአሞናውያን በኤዶማውያን በሲዶናውያንና በኬጢያውያን ሴቶች፥ በብዙ እንግዶች ሴቶች ፍቅር ተነደፈ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሰሎሞን ብዙ የባዕዳን አገሮችን ሴቶች አፈቀረ፤ በዚህም መሠረት ከግብጽ ንጉሥ ልጅ ሌላ የሒታውያን፥ የሞዓባውያን፥ የዐሞናውያን፥ የኤዶማውያንና የሲዶናውያን ሴቶች ልጆችን አፈቀረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካቲ ሶሎሞነ ዳሮ አላጋ ቢታ ማጫዋንታ ሲቄዳ፤ ሄዋንቱነ ግብጼ ካትያ ናት ቦላ ጉጅና ሞኣባቱዋ፥ አሞናቱዋ፥ ኤዶማቱዋ፥ ሲዶናቱዋነ ሂተቱዋ ማጫዋንታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Kaatii Solomone daro allaga biittaa mac'c'awantta siik'eedda; hewanttunne Gibs'e kaatiyaa naatti bolla gujjina Moo'aabatuwaa, Amoonatuwaa, Edoomatuwaa, Sidoonatuwaanne Hiitetuwaa mac'c'awantta.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kawo Solomooney daro allaga biitta maccassata siiqides; heytikka Gibxe kawo biyey bolla gujjiin Mo7aabe maccassata, Amoone maccassata, Eedoome maccassata, Sidoona maccassatanne Hiite dere maccassata.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካዎ ሶሎሞኔይ ዳሮ ኣላጋ ቢታ ማጫሳታ ሲቂዴስ፤ ሄይቲካ ጊብጼ ካዎ ቢዬይ ቦላ ጉጂን ሞኣቤ ማጫሳታ፥ ኣሞኔ ማጫሳታ፥ ኤዶሜ ማጫሳታ፥ ሲዶና ማጫሳታኔ ሂቴ ዴሬ ማጫሳታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካዎይ ሶሎሞነ ዳሮ አላጋ ቢታ ማጫሳታ ዶስስ። ሄሳት ግብፀ ካዋ ናኤፐ ሀራ ሞአበታ፥ አሞነታ፥ ኤዶመታ፥ ስዶናታነ ህተታ ማጫሳታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kawoy Solomone daro allaga biitta maccasata dosis. Hessati Gibxe kawa na7epe haraa Moo7abeta, Amooneta, Edoometa, Sidoonatanne Hiteta maccasata.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ንጉሥ ሰሎሞን ከፈርዖን ልጅ ሌላ ብዙ የባዕድ አገር ሴቶችን ማለትም ሞዓባውያትን፣ አሞናውያትን፣ ኤዶማውያትን፣ ሲዶናውያትን፣ ኬጢያውያትን አፈቀረ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሰሎሞን ብዙ የባዕዳን አገሮችን ሴቶች አፈቀረ፤ በዚህም መሠረት ከግብጽ ንጉሥ ልጅ ሌላ የሒታውያን፥ የሞአባውያን፥ የዐሞናውያን፥ የኤዶማውያንና የሲዶናውያን ሴቶች ልጆችን አፈቀረ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንጉስ ሰሎሞን ኣብ ልዕሊ ጓል ፈርዖን ብዙሓት ጓኖት ኣንስቲ፥ ሞኣባውያን፥ ኣሞናውያን፥ ኤዶማውያን፥ ሲዶናውያን፥ ኬጢያውያን ፈተወ።
Amharic Tigrinya 2011 ንጉስ ሰሎሞን ብዘይ ጓል ፈርኦን ድማ ብዙሓት ጓኖት ኣንስቲ፡ ሞኣባውያን፡ ዓሞናውያን፡ ኤዶማውያን፡ ሴዶናውያን፡ ሔታውያን ፈተወ።