1 Kings 11:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንጉስ ሰሎሞን ግና ምስ ጓል ፈርኦን፡ ኣንስቲ ሞኣባውያንን ዓሞናውያንን ኤዶማውያንን ሲዶናውያንን ሄታውያንን ብዙሓት ጓኖት ኣንስቲ የፍቅር ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጉሡም ሰሎሞን ሴቶችን ይወድ ነበር፥ ከባዕዳን ሕዝብም የፈርዖንን ልጅ፥ ሞዓባውያትንና አሞናውያትን፥ ሶርያውያትንና ሲዶናውያትን፥ ኤዶማውያትንና አሞሬዎናውያትንም፥ ኬጤዎናውያትንም፦ ሚስቶችን አገባ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንጉሡም ሰሎሞን ከፈርዖን ልጅ ሌላ፥ በሞዓባውያንና በአሞናውያን በኤዶማውያን በሲዶናውያንና በኬጢያውያን ሴቶች፥ በብዙ እንግዶች ሴቶች ፍቅር ተነደፈ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሰሎሞን ብዙ የባዕዳን አገሮችን ሴቶች አፈቀረ፤ በዚህም መሠረት ከግብጽ ንጉሥ ልጅ ሌላ የሒታውያን፥ የሞዓባውያን፥ የዐሞናውያን፥ የኤዶማውያንና የሲዶናውያን ሴቶች ልጆችን አፈቀረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካቲ ሶሎሞነ ዳሮ አላጋ ቢታ ማጫዋንታ ሲቄዳ፤ ሄዋንቱነ ግብጼ ካትያ ናት ቦላ ጉጅና ሞኣባቱዋ፥ አሞናቱዋ፥ ኤዶማቱዋ፥ ሲዶናቱዋነ ሂተቱዋ ማጫዋንታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kaatii Solomone daro allaga biittaa mac'c'awantta siik'eedda; hewanttunne Gibs'e kaatiyaa naatti bolla gujjina Moo'aabatuwaa, Amoonatuwaa, Edoomatuwaa, Sidoonatuwaanne Hiitetuwaa mac'c'awantta. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kawo Solomooney daro allaga biitta maccassata siiqides; heytikka Gibxe kawo biyey bolla gujjiin Mo7aabe maccassata, Amoone maccassata, Eedoome maccassata, Sidoona maccassatanne Hiite dere maccassata. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካዎ ሶሎሞኔይ ዳሮ ኣላጋ ቢታ ማጫሳታ ሲቂዴስ፤ ሄይቲካ ጊብጼ ካዎ ቢዬይ ቦላ ጉጂን ሞኣቤ ማጫሳታ፥ ኣሞኔ ማጫሳታ፥ ኤዶሜ ማጫሳታ፥ ሲዶና ማጫሳታኔ ሂቴ ዴሬ ማጫሳታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎይ ሶሎሞነ ዳሮ አላጋ ቢታ ማጫሳታ ዶስስ። ሄሳት ግብፀ ካዋ ናኤፐ ሀራ ሞአበታ፥ አሞነታ፥ ኤዶመታ፥ ስዶናታነ ህተታ ማጫሳታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawoy Solomone daro allaga biitta maccasata dosis. Hessati Gibxe kawa na7epe haraa Moo7abeta, Amooneta, Edoometa, Sidoonatanne Hiteta maccasata. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ንጉሥ ሰሎሞን ከፈርዖን ልጅ ሌላ ብዙ የባዕድ አገር ሴቶችን ማለትም ሞዓባውያትን፣ አሞናውያትን፣ ኤዶማውያትን፣ ሲዶናውያትን፣ ኬጢያውያትን አፈቀረ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሰሎሞን ብዙ የባዕዳን አገሮችን ሴቶች አፈቀረ፤ በዚህም መሠረት ከግብጽ ንጉሥ ልጅ ሌላ የሒታውያን፥ የሞአባውያን፥ የዐሞናውያን፥ የኤዶማውያንና የሲዶናውያን ሴቶች ልጆችን አፈቀረ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንጉስ ሰሎሞን ኣብ ልዕሊ ጓል ፈርዖን ብዙሓት ጓኖት ኣንስቲ፥ ሞኣባውያን፥ ኣሞናውያን፥ ኤዶማውያን፥ ሲዶናውያን፥ ኬጢያውያን ፈተወ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንጉስ ሰሎሞን ብዘይ ጓል ፈርኦን ድማ ብዙሓት ጓኖት ኣንስቲ፡ ሞኣባውያን፡ ዓሞናውያን፡ ኤዶማውያን፡ ሴዶናውያን፡ ሔታውያን ፈተወ። |