1 Kings 10:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ንእስራኤል ንዘለኣለም ስለ ዘፍቀሮ፡ ስለዚ ፍትሕን ጽድቅን ክትገብር ንጉስ ገይሩካ፡ ነቲ ኣብ ዝፋን እስራኤል ኬቐምጠካ እተሐጐሰ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ምስጋና ይኹኖ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አንተን በእስራኤል ዙፋን ያስቀምጥህ ዘንድ የወደደ አምላክህ እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን፤ እግዚአብሔር እስራኤልን ለዘለዓለም ያጸናው ዘንድ ወድዶታልና ስለዚህ በየነገራቸው ጽድቅና ፍርድ ታደርግ ዘንድ በላያቸው አነገሠህ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንተን የወደደ፥ በእስራኤልም ዙፋን ያስቀመጠህ አምላክህ እግዚአብሔር የተባረከ ይሁን፤ እግዚአብሔር እስራኤልን ለዘላለም ወድዶታልና ስለዚህ ጽድቅና ፍርድ ታደርግ ዘንድ ንጉሥ አድርጎ አስነሣህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ አምላክህ ይመስገን! እርሱ አንተን መርጦ የእስራኤል ንጉሥ በማድረግ በአንተ መደሰቱን ገልጦልሃል፤ ለእስራኤል ያለውም ፍቅር ዘላለማዊ ስለ ሆነ ጽድቅና ፍትሕ ጸንቶ እንዲኖር ታደርግ ዘንድ የእስራኤል ንጉሥ አድርጎሃል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኔናን ናሸቲደ፥ ኔና እስራኤልያ ካዉተ አራታን ኡትሴዳ መና ጎዳይ ነ ጾሳይ ጋላተቶ! መና ጎዳይ እስራኤልያ አሳ መናዉ ሲቄዳ ድራዉ፥ ኔን ሱረ ፕርዳነ ጽሎተ ኦና ማላ እ ኔና ካተዬዳ” ያጋዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Neenan nashettiidde, neena Israa'eeliyaa kawutetsaa araatan utisseedda Med'inaa Goday ne S'oossay galatetto! Med'inaa Goday Israa'eeliyaa asaa med'inaw siik'eedda diraw, neeni suure pirddaanne s'illotetsaa ootsana mala I neena kaateyeedda» yaagaaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Nenan ufayettidi nena Isra7eele kawota araatan utisida GODAA ne Xoossay galatetto! GODAY Isra7eele asaa mernaas siiqida gishshas suure pirdaynne xilloteththi daana mala izi nena kawoththides» gadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔናን ኡፋዬቲዲ ኔና ኢስራኤሌ ካዎታ ኣራታን ኡቲሲዳ ጎዳ ኔ ጾሳይ ጋላቴቶ! ጎዳይ ኢስራኤሌ ኣሳ ሜርናስ ሲቂዳ ጊሻስ ሱሬ ፒርዳይኔ ጺሎቴ ዳና ማላ ኢዚ ኔና ካዎዴስ» ጋዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነናን ኡፋይትድ፥ ነና እስራኤለ ካዎተ አራታን ኡትስዳ ጎዳይ ነ ፆሳይ ጋላተቶ! ጎዳይ እስራኤለ አሳ መርናዉ ሲቅዳ ግሾ ኔኒ ሱረ ፕርዳነ ፅሎተ ኦና መላ እ ነና ካዎስ” ያጋሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nenan ufaytidi, nena Isra7eele kawotetha araatan utisida Goday ne Xoossay galatetto! Goday Isra7eele asa merinaw siiqida gisho neeni suure pirdanne xillotethi oothana mela I nena kawothis” yaagasu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በአንተ ደስ ተሰኝቶ በእስራኤል ዙፋን ላይ ያስቀመጠህ እግዚአብሔር አምላክህ የተመሰገነ ይሁን፤ እግዚአብሔር በዘላለም ፍቅሩም እስራኤልን ከመውደዱ የተነሣ፣ ፍትሕና ጽድቅ እንዲሰፍን አንተን ንጉሥ አድርጎ አስነሣህ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አምላክህ እግዚአብሔር ይመስገን! እርሱ አንተን መርጦ የእስራኤል ንጉሥ በማድረግ በአንተ መደሰቱን ገልጦልሃል፤ ለእስራኤል ያለውም ፍቅር ዘለዓለማዊ ስለ ሆነ ጽድቅና ፍትሕ ጸንቶ እንዲኖር ታደርግ ዘንድ የእስራኤል ንጉሥ አድርጎሃል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ኣብ ዙፋን እስራኤል ከቐምጠካ ዝፈቐደ ኣምላኽካ እግዚኣብሄር ይመስገን። እግዚኣብሄር ንእስራኤል ንሓዋሩ ስለ ዘፍቀሮ፥ ፍትሕን ሓቅን ምእንቲ ኽትህብ፥ ንጉስ ክትከውን ሸመካ” በለቶ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ኣብ ዝፋን እስራኤል ኬቐምጠካ ዝፈተወካ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ብሩኽ ይኹን። እግዚኣብሄር ንእስራኤል ንሓዋሩ ስለ ዝፈተዎ፡ ፍርድን ጽድቅን ምእንቲ ኸተውጽእ፡ ንጉስ ክትከውን ሸመካ። |