1 Kings 10:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ንእስራኤል ንዘለኣለም ስለ ዘፍቀሮ፡ ስለዚ ፍትሕን ጽድቅን ክትገብር ንጉስ ገይሩካ፡ ነቲ ኣብ ዝፋን እስራኤል ኬቐምጠካ እተሐጐሰ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ምስጋና ይኹኖ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አን​ተን በእ​ስ​ራ​ኤል ዙፋን ያስ​ቀ​ም​ጥህ ዘንድ የወ​ደደ አም​ላ​ክህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የተ​መ​ሰ​ገነ ይሁን፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እስ​ራ​ኤ​ልን ለዘ​ለ​ዓ​ለም ያጸ​ናው ዘንድ ወድ​ዶ​ታ​ልና ስለ​ዚህ በየ​ነ​ገ​ራ​ቸው ጽድ​ቅና ፍርድ ታደ​ርግ ዘንድ በላ​ያ​ቸው አነ​ገ​ሠህ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አንተን የወደደ፥ በእስራኤልም ዙፋን ያስቀመጠህ አምላክህ እግዚአብሔር የተባረከ ይሁን፤ እግዚአብሔር እስራኤልን ለዘላለም ወድዶታልና ስለዚህ ጽድቅና ፍርድ ታደርግ ዘንድ ንጉሥ አድርጎ አስነሣህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ አምላክህ ይመስገን! እርሱ አንተን መርጦ የእስራኤል ንጉሥ በማድረግ በአንተ መደሰቱን ገልጦልሃል፤ ለእስራኤል ያለውም ፍቅር ዘላለማዊ ስለ ሆነ ጽድቅና ፍትሕ ጸንቶ እንዲኖር ታደርግ ዘንድ የእስራኤል ንጉሥ አድርጎሃል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኔናን ናሸቲደ፥ ኔና እስራኤልያ ካዉተ አራታን ኡትሴዳ መና ጎዳይ ነ ጾሳይ ጋላተቶ! መና ጎዳይ እስራኤልያ አሳ መናዉ ሲቄዳ ድራዉ፥ ኔን ሱረ ፕርዳነ ጽሎተ ኦና ማላ እ ኔና ካተዬዳ” ያጋዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Neenan nashettiidde, neena Israa'eeliyaa kawutetsaa araatan utisseedda Med'inaa Goday ne S'oossay galatetto! Med'inaa Goday Israa'eeliyaa asaa med'inaw siik'eedda diraw, neeni suure pirddaanne s'illotetsaa ootsana mala I neena kaateyeedda» yaagaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Nenan ufayettidi nena Isra7eele kawota araatan utisida GODAA ne Xoossay galatetto! GODAY Isra7eele asaa mernaas siiqida gishshas suure pirdaynne xilloteththi daana mala izi nena kawoththides» gadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔናን ኡፋዬቲዲ ኔና ኢስራኤሌ ካዎታ ኣራታን ኡቲሲዳ ጎዳ ኔ ጾሳይ ጋላቴቶ! ጎዳይ ኢስራኤሌ ኣሳ ሜርናስ ሲቂዳ ጊሻስ ሱሬ ፒርዳይኔ ጺሎቴ ዳና ማላ ኢዚ ኔና ካዎዴስ» ጋዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ነናን ኡፋይትድ፥ ነና እስራኤለ ካዎተ አራታን ኡትስዳ ጎዳይ ነ ፆሳይ ጋላተቶ! ጎዳይ እስራኤለ አሳ መርናዉ ሲቅዳ ግሾ ኔኒ ሱረ ፕርዳነ ፅሎተ ኦና መላ እ ነና ካዎስ” ያጋሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Nenan ufaytidi, nena Isra7eele kawotetha araatan utisida Goday ne Xoossay galatetto! Goday Isra7eele asa merinaw siiqida gisho neeni suure pirdanne xillotethi oothana mela I nena kawothis” yaagasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በአንተ ደስ ተሰኝቶ በእስራኤል ዙፋን ላይ ያስቀመጠህ እግዚአብሔር አምላክህ የተመሰገነ ይሁን፤ እግዚአብሔር በዘላለም ፍቅሩም እስራኤልን ከመውደዱ የተነሣ፣ ፍትሕና ጽድቅ እንዲሰፍን አንተን ንጉሥ አድርጎ አስነሣህ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አምላክህ እግዚአብሔር ይመስገን! እርሱ አንተን መርጦ የእስራኤል ንጉሥ በማድረግ በአንተ መደሰቱን ገልጦልሃል፤ ለእስራኤል ያለውም ፍቅር ዘለዓለማዊ ስለ ሆነ ጽድቅና ፍትሕ ጸንቶ እንዲኖር ታደርግ ዘንድ የእስራኤል ንጉሥ አድርጎሃል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ኣብ ዙፋን እስራኤል ከቐምጠካ ዝፈቐደ ኣምላኽካ እግዚኣብሄር ይመስገን። እግዚኣብሄር ንእስራኤል ንሓዋሩ ስለ ዘፍቀሮ፥ ፍትሕን ሓቅን ምእንቲ ኽትህብ፥ ንጉስ ክትከውን ሸመካ” በለቶ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ኣብ ዝፋን እስራኤል ኬቐምጠካ ዝፈተወካ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ብሩኽ ይኹን። እግዚኣብሄር ንእስራኤል ንሓዋሩ ስለ ዝፈተዎ፡ ፍርድን ጽድቅን ምእንቲ ኸተውጽእ፡ ንጉስ ክትከውን ሸመካ።