1 Kings 10:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሰብካ ሕጉሳት እዮም፣ እዞም ብቐጻሊ ኣብ ቅድሜኻ ደው ኢሎም ንጥበብካ ዚሰምዑ ባሮትካ ሕጉሳት እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሚስ​ቶ​ችህ የተ​መ​ሰ​ገኑ ናቸው፤ በፊ​ትህ ሁል​ጊዜ የሚ​ቆሙ፥ ጥበ​ብ​ህን የሚ​ሰሙ እነ​ዚህ አገ​ል​ጋ​ዮ​ች​ህም ምስ​ጉ​ኖች ናቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በፊትህ ሁልጊዜ የሚቆሙ ጥበብህንም የሚሰሙ ሰዎችህና እነዚህ ባሪያዎችህ ምስጉኖች ናቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በፊትህ ሁልጊዜ በመገኘት ጥበብ የሞላበት ንግግርህን የሚሰሙ ሰዎችህና ባለሟሎችህ እንዴት የታደሉ ናቸው!
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡባ ዎደ ነ ስንን ኤቂደ፥ ነ አዳ ኤራ ስስያ ነ አሳቱነ ነ ኦሳንቻቱ አያ ናሸቲኖሻ!
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ubbaa wode ne sintsan ek'k'iide, ne aad'd'eeda era sisiyaa ne asatuunne ne oosanchchatuu ayaa nashettiinooshsha!
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ubba wode ne sinththan eqqidi ne aadho erateththaa siyiza shuumetassinne ne oosanchchatas qaaday ay mala lo7oo!
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኡባ ዎዴ ኔ ሲንን ኤቂዲ ኔ ኣ ኤራቴ ሲዪዛ ሹሜታሲኔ ኔ ኦሳንቻታስ ቃዳይ ኣይ ማላ ሎኦ!
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኡባ ዎደ ነ ስንን ኤቅድ፥ ነ ጭንጫተ ስእያ ነ አሳትነ ነ ሞርናት አይ መላ ቃዳራ ደእያ አሰ!
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ubba wode ne sinthan eqidi, ne cincatetha si7iya ne asatinne ne moorinnati ay mela qaadara de7iya ase!
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሰዎችህ እንዴት ያሉ ዕድለኞች ናቸው! ሁልጊዜ በፊትህ ቆመው ጥበብህን የሚሰሙ ሹማምትህስ እንዴት የታደሉ ናቸው!
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በፊትህ ሁልጊዜ በመገኘት ጥበብ የሞላበት ንግግርህን የሚሰሙ ሰዎችህና ባለሟሎችህ እንዴት የታደሉ ናቸው!
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዞም ሰብካ ኽንደይ ተዓዲሎም! እዞም ኵልሻዕ ኣብ ቅድሜኻ ደው ኢሎም ጥበብካ ዝሰምዑ ኣገልገልትኻ ብፁኣን እዮም!
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ሰብካ ብጹኣን እዮም፡ እዞም ወርትግ ኣብ ቅድሜኻ ደው ኢሎም ጥበብካ ዚሰምዑ ገላዉኻ ብጹኣን እዮም።