1 Kings 10:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሰብካ ሕጉሳት እዮም፣ እዞም ብቐጻሊ ኣብ ቅድሜኻ ደው ኢሎም ንጥበብካ ዚሰምዑ ባሮትካ ሕጉሳት እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሚስቶችህ የተመሰገኑ ናቸው፤ በፊትህ ሁልጊዜ የሚቆሙ፥ ጥበብህን የሚሰሙ እነዚህ አገልጋዮችህም ምስጉኖች ናቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በፊትህ ሁልጊዜ የሚቆሙ ጥበብህንም የሚሰሙ ሰዎችህና እነዚህ ባሪያዎችህ ምስጉኖች ናቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በፊትህ ሁልጊዜ በመገኘት ጥበብ የሞላበት ንግግርህን የሚሰሙ ሰዎችህና ባለሟሎችህ እንዴት የታደሉ ናቸው! |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡባ ዎደ ነ ስንን ኤቂደ፥ ነ አዳ ኤራ ስስያ ነ አሳቱነ ነ ኦሳንቻቱ አያ ናሸቲኖሻ! |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ubbaa wode ne sintsan ek'k'iide, ne aad'd'eeda era sisiyaa ne asatuunne ne oosanchchatuu ayaa nashettiinooshsha! |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ubba wode ne sinththan eqqidi ne aadho erateththaa siyiza shuumetassinne ne oosanchchatas qaaday ay mala lo7oo! |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኡባ ዎዴ ኔ ሲንን ኤቂዲ ኔ ኣ ኤራቴ ሲዪዛ ሹሜታሲኔ ኔ ኦሳንቻታስ ቃዳይ ኣይ ማላ ሎኦ! |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኡባ ዎደ ነ ስንን ኤቅድ፥ ነ ጭንጫተ ስእያ ነ አሳትነ ነ ሞርናት አይ መላ ቃዳራ ደእያ አሰ! |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ubba wode ne sinthan eqidi, ne cincatetha si7iya ne asatinne ne moorinnati ay mela qaadara de7iya ase! |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሰዎችህ እንዴት ያሉ ዕድለኞች ናቸው! ሁልጊዜ በፊትህ ቆመው ጥበብህን የሚሰሙ ሹማምትህስ እንዴት የታደሉ ናቸው! |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በፊትህ ሁልጊዜ በመገኘት ጥበብ የሞላበት ንግግርህን የሚሰሙ ሰዎችህና ባለሟሎችህ እንዴት የታደሉ ናቸው! |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዞም ሰብካ ኽንደይ ተዓዲሎም! እዞም ኵልሻዕ ኣብ ቅድሜኻ ደው ኢሎም ጥበብካ ዝሰምዑ ኣገልገልትኻ ብፁኣን እዮም! |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ሰብካ ብጹኣን እዮም፡ እዞም ወርትግ ኣብ ቅድሜኻ ደው ኢሎም ጥበብካ ዚሰምዑ ገላዉኻ ብጹኣን እዮም። |