1 Kings 10:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ግናኸ ክሳዕ ዝመጻእኩ፡ ኣዒንተይውን ክሳዕ ዝረኣያኦ፡ ነቲ ቓላት ኣይኣመንኩዎን። እንሆ ድማ እቲ ፍርቂ ኣይተነግረኒ፤ ጥበብካን ራህዋኻን ካብቲ ዝሰማዕክዎ ዝና ይበልጽ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኔም መጥቼ በዐይኔ እስካይ ድረስ የነገሩኝን አላመንሁም ነበር ፤ እነሆም፥ እኩሌታውን አልነገሩኝም ነበር፤ በሀገሬ ሳለሁ ከነገሩኝ ይልቅ የበለጠ መልካም ተጨማሪ አየሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔም መጥቼ በዓይኔ እስካይ ድረስ የነገሩኝን አላመንሁም ነበር፤ እነሆም፥ እኩሌታውን አልነገሩኝም ነበር፤ ጥበብህና ሥራህ ከሰማሁት ዝና ይበልጣል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን እዚህ ድረስ መጥቼ በዐይኔ እስካየው ድረስ የተነገረኝን ሁሉ አላመንኩም ነበር፤ በጆሮዬ የሰማሁት በዐይኔ ያየሁትን እኩሌታ እንኳ አይሆንም፤ በእርግጥም ጥበብህና ሀብትህ በአገሬ ሳለሁ ከተነገረኝ በጣም ይበልጣል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ታን ያደ፥ ታ አይፍያ ብራናን በአና ጋካናዉ ኡንቱንቱ ታዉ ኦዴዳዋ አማናበይከ። ታዉ አሳይ ኦዴዳዌ ባጋነ ጋከና፤ አዳ ኤራተንካ ዱረተንካ ታን ስሴዳዋፐ ሎይ ዳሬ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin taani yaade, ta ayfiyaa biraanan be'ana gakkanaw unttunttu taw odeeddawaa ammanabeykke. Taw Asay odeeddawe bagganne gakkenna; aad'd'eeda eratetsankka duretetsankka taani siseeddawaappe loytsi daree. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin tani yaada ta ayfen be7anaashe gakkanaas istti taas yootidayssa ammanabeekke; taas asay yootidayssi ta be7idayssas bagga gidenna; ne aadho erateththaynne dureteththi ta siyidayssafe bolla. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ታኒ ያዳ ታ ኣይፌን ቤኣናሼ ጋካናስ ኢስቲ ታስ ዮቲዳይሳ ኣማናቤኬ፤ ታስ ኣሳይ ዮቲዳይሲ ታ ቤኢዳይሳስ ባጋ ጊዴና፤ ኔ ኣ ኤራቴይኔ ዱሬቴ ታ ሲዪዳይሳፌ ቦላ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ታኒ ያዳ፥ ታ አይፈን በአና ጋካናዉ ኤንቲ ታዉ ኦድዳባ አማናብከ። ሄኮ፥ አሳይ ታዉ ኦድዳይስ ባጋ ጋከና፤ ነ ጭንጫተይነ ነ ዱረተይ ታኒ ስእዳይሳፈ ዳሮ አስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin taani yada, ta ayfen be7ana gakanaw enti taw odidaba ammanabike. Heko, asay taw odidaysi bagga gakenna; ne cincatethaynne ne duretethay taani si7idaysafe daro aadhees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይሁን እንጂ፣ ራሴ መጥቼ እነዚህን ነገሮች በዐይኔ እስካይ ድረስ አላመንሁም ነበር፤ በርግጥ ግማሹን እንኳ አልነገሩኝም፤ ጥበብህና ብልጽግናህ ከሰማሁት በላይ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን እዚህ ድረስ መጥቼ በዐይኔ እስካየው ድረስ የተነገረኝን ሁሉ አላመንኩም ነበር፤ በጆሮዬ የሰማሁት በዐይኔ ያየሁትን እኩሌታ እንኳ አይሆንም፤ በእርግጥም ጥበብህና ሀብትህ በአገሬ ሳለሁ ከተነገረኝ በጣም ይበልጣል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | መፂአ ብዓይነይ ክሳዕ ዝሪኦ ግና ነቲ ዘረባ ኣይኣምኖን ነበርኩ፤ እንተ ኾነ ፍርቂ እኳ ኣይነገሩንን። ካብቲ ብወረ ዝሰማዕኽዎ ዝበዝሕ ጥበብን ሃብትን ኣለካ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | መጺኤ ብዓይነይ ክሳዕ ዝርኢ ድማ፡ ነቲ ዘረባ ኣይኣመንክዎን፡ እንሆ ኸኣ ፈረቓ እኳ ኣይነገሩንን። ካብቲ ዚሰማዕክዎ ወረ ዚበዝሕ ጥበብን ጽቡቕ ነገርን ኣሎካ። |