1 Kings 10:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ምግቢ መኣዱን መቐመጢ ገላዉኡን ኣገልግሎት ገላዉኡን ክዳውንቶምን ኣገልገልቱን ናብ ቤት እግዚኣብሄር ዝደየበሉ ዓቐቡን ድማ። ድሕሪ ደጊም መንፈስ ኣይነበረን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሰሎሞንንም የማዕዱን መብል፥ የብላቴኖቹንም አቀማመጥ፥ የሎሌዎቹንም ሥርዐት፥ አለባበሳቸውንም፥ ጠጅ አሳላፊዎቹንም፥ በእግዚአብሔርም ቤት የሚያቀርበውን መሥዋዕት ባየች ጊዜ ተደነቀች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የማዕዱንም መብል፥ የብላቴኖቹንም አቀማመጥ፥ የሎሌዎቹንም አሠራር አለባበሳቸውንም፥ ጠጅ አሳላፊዎቹንም፥ በእግዚአብሔርም ቤት የሚያሳርገውን መሥዋዕት ባየች ጊዜ ነፍስ አልቀረላትም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በሰሎሞን ገበታ ላይ የሚቀርበውን የምግብ ዓይነት፥ የመኳንንቱን መኖሪያ አካባቢዎች፥ የቤተ መንግሥቱን ሠራተኞች የሥራ አደረጃጀት፥ የደንብ ልብሳቸውንም ዓይነት፥ በግብዣ ጊዜ የሚያገለግሉትን አሳላፊዎችና በቤተ መቅደስም የሚያቀርባቸውን መሥዋዕቶችን ሁሉ ተመለከተች፤ በዚህም ሁሉ የተሰማት አድናቆት ከጠበቀችው በላይ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አ ማዳን ሺቅያ ቁማ፥ አ ኦሳንቻቱ ኡትያ ኡተ፥ አ ቆማቱ ኦያ ኦሱዋነ ማይያ ማዩዋ፥ አ ኤሳ ትግያዋንታነ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያን እ ጹግያ ያርሹዋ በኤዳ ዎደ፥ እዝ ዎዛናይ ጋገቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aa maaddan shiik'iyaa k'umaa, Aa oosanchchatuu uttiyaa utetsaa, Aa k'oomatuu ootsiyaa oosuwaanne mayiyaa mayuwaa, Aa eessaa tigiyaawanttanne Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaan I s'uuggiyaa yarshshuwaa be'eedda wode, izi wozanay gagetteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | iza maaddan shiiqiza qumaa, iza shuumeti uttiza uteththaa, iza ashkarati ooththiza oosonne may7iza may7o, izas ushshu duuqqizaytanne GODAA Keeththan izi shiishshiza xuugettiza yarshoza be7ada keeha malalettadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛ ማዳን ሺቂዛ ቁማ፥ ኢዛ ሹሜቲ ኡቲዛ ኡቴ፥ ኢዛ ኣሽካራቲ ኦዛ ኦሶኔ ማይኢዛ ማይኦ፥ ኢዛስ ኡሹ ዱቂዛይታኔ ጎዳ ኬን ኢዚ ሺሺዛ ጹጌቲዛ ያርሾዛ ቤኣዳ ኬሃ ማላሌታዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያ ጋይታን ሺቅያ ካ፥ እያ ሞርናት ኡትያ ኡተ፥ እያ አይለት ኦያ ኦሱዋ፥ ኤንቲ ማእያ ማኡዋ፥ ኤስ ዱቀይሳታነ ፆሳ ኬን ሺሽያ ፁሳ ያርሹዋ በእዳ ዎደ እ ዎዛናይ ዳሮ ማላለትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | iya gaytan shiiqiya kathaa, iya moorinnati uttiya utethaa, iya aylleti oothiya oosuwa, enti ma7iya ma7uwa, eessi duuqeysatanne Xoossa keethan shiishiya xuussa yarshuwa be7ida wode I wozanay daro malaaletis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲሁም በገበታው ላይ የሚቀርበውን መብል፣ የሹማምቱን አቀማመጥ፣ አሳላፊዎቹን ከነደንብ ልብሳቸው፣ ጠጅ አሳላፊዎቹን፣ ደግሞም በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ያቀረበውን የሚቃጠል መሥዋዕት ስታይ እጅግ ተደነቀች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በሰሎሞን ገበታ ላይ የሚቀርበውን የምግብ ዐይነት፥ የመኳንንቱን መኖሪያ አካባቢዎች፥ የቤተ መንግሥቱን ሠራተኞች የሥራ አደረጃጀት፥ የደንብ ልብሳቸውንም ዐይነት፥ በግብዣ ጊዜ የሚያገለግሉትን አሳላፊዎችና በቤተ መቅደስም የሚያቀርባቸውን መሥዋዕቶችን ሁሉ ተመለከተች፤ በዚህም ሁሉ የተሰማት አድናቆት ከጠበቀችው በላይ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | መብልዕ ማእዱን ኣቀማምጣ ሹመኛታቱን ኣቃውማ ኣገልገልቱን ኣከዳድናኣቶምን ንኣሰለፍቲ ወይንን፥ ነቲ ናብ ቤት እግዚኣብሄር ዘቕርቦ ዝነበረ ዝቃፀል መስዋእትን ምስ ረአየት፥ ውኖኣ ተመሰጠ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | መብልዕ መኣዱን ኣቓማምጣ ገላዉኡን ኣቃውማ ኣገልገልቱን ኣከዳድናኦምን ኣሰለፍቱን ነቲ ናብ ቤት እግዚኣብሄር ዚድይበሉ መሳልልን ምስ ረአየት፡ ውኖኣ ተመሰጠ። |