1 Kings 10:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሰሎሞን ድማ ካብ ግብጺ ኣፍራስን ፈትሊ በፍታን ነበሮ። ነጋዶ ንጉስ ነቲ በፍታ ብዋጋ ይቕበልዎ ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሰሎሞንም ፈረሶችን ከግብፅና ከቴቁሄ ሀገር አስመጣ፤ የንጉሡም ነጋዴዎች በገንዘብ እየገዙ ከቴቁሄ ያመጡአቸው ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰሎሞንም ፈረሶችን ከግብጽና ከቀዌ አገር አስመጣ፤ የንጉሡም ነገዴዎች በገንዘብ እየገዙ ከቀዌ ያመጡአቸው ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሰሎሞን ፈረሶችን ከግብጽና ከቀዌ ያስመጣ ነበር፤ የንጉሡም ነጋዴዎች ፈረሶችን በገንዘብ ገዝተው ከቀዌ ያመጡለት ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሶሎሞነ ፓራቱ ግብጼፐነ ቃዌ ጌተትያ ቢታፐ ዬድኖ። ካትያ ዛልአንቻቱ ኡንቱንቱ ቃዌፐ ሻሉዋን ሻሚደ አሂኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Solomone paratuu Gibs'eppenne K'aawe geetettiyaa biittappe yeeddino. Kaatiyaa zal"anchchatuu unttunttu K'aaweppe shaluwaan shammiide ahiino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Solomoone parati Gibxeppenne Qaaweppe yida; kawo zal7anchchati istta Qaaweppe shammi shammi eheettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሶሎሞኔ ፓራቲ ጊብጼፔኔ ቃዌፔ ዪዳ፤ ካዎ ዛልኣንቻቲ ኢስታ ቃዌፔ ሻሚ ሻሚ ኤሄቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሶሎሞነ ፓራት ግብፀፈነ ቃወ ቢታፈ ዮሶና። ካዋ ዛልአንቾት ኤንታ ቃወፐ ሻምድ ኤሆሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Solomone parati Gibxefenne Qaawe biittafe yoosona. Kawa zal7anchoti enta Qaawepe shammidi ehoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሰሎሞን ፈረሶች የመጡት ከግብፅና ከቀዌ ሲሆን፣ እነዚህንም ከቀዌ ገዝተው ያመጧቸው የቤተ መንግሥቱ ንግድ ሰዎች ነበሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሰሎሞን ፈረሶችን ከግብጽና ከቀዌ ያስመጣ ነበር፤ የንጉሡም ነጋዴዎች ፈረሶችን በገንዘብ ገዝተው ከቀዌ ያመጡለት ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ኣፍራስ ሰሎሞን ድማ ኻብ ግብፅን ካብ ቂልቅያን በቶም ናይ ንጉስ ነጋዶ ተዓዲጎም ዝመፁ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ኣፍራስ ሰሎሞን ድማ ካብ ግብጺ እዮም ዝወጹ ዝነበሩ፡ እቶም ናይ ንጉስ ነጋዶ ቓፍላይ ከኣ ነንመጓሴ ብቚሩጽ ዋጋ ይወስዱ ነበሩ። |