1 Kings 10:27 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንጉስ ድማ ንብሩር ኣብ የሩሳሌም ከም ኣእማን ገበሮ፣ ንቄድሮስ ድማ ከምቶም ኣብ ጐልጐል ዘሎ ኣእዋም ቄድሮስ ብብዝሒ ገበሮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ንጉ​ሡም ብሩ​ንና ወር​ቁን በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም እንደ ድን​ጋይ እን​ዲ​በዛ አደ​ረ​ገው፤ የዝ​ግ​ባም እን​ጨት ብዛት በቆላ እን​ደ​ሚ​በ​ቅል ሾላ ሆነ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ንጉሡም ብሩን በኢየሩሳሌም እንደ ድንጋይ እንዲበዛ አደረገው፤ የዝግባም እንጨት ብዛት በቈላ እንደሚበቅል ሾላ ሆነ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በግዛቱም ዘመን ሁሉ በኢየሩሳሌም ብር እንደ ድንጋይ፥ የሊባኖስ ዛፍ ብዛት በይሁዳ ኰረብቶች ግርጌ በየትኛውም ስፍራ እንደሚበቅለው ሾላ ይቆጠር ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካቲ የሩሳላመን ብራይ ሹቻዳን ኬለታናዳን፥ ዝጋይካ ጋን ድጭያ ኤዳን ጮራታናዳን ኦዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Kaatii Yerusaalamen biray shuchchaadan keeletanaadan, zigaykka gad'an dic'c'iyaa etsaadan c'orattanaadan ootseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kawoy Yerusalaamen biray shuchchaththo korettana mala, zigaykka shaara menththon mokkiza eththaththo corattana mala ooththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካዎይ ዬሩሳላሜን ቢራይ ሹቻ ኮሬታና ማላ፥ ዚጋይካ ሻራ ሜንን ሞኪዛ ኤ ጮራታና ማላ ኦዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካዎይ የሩሳላመን ብር ሹቻዳ፥ ዝግ ዙማ ፃጶን ድጭያ ቦባዳ ዳራናዳ ኦስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kawoy Yerusalaamen biri shuchada, zigi zuma xaphon dicciya boobbada daranaada oothis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ንጉሡም ብሩን በየቦታው እንደሚገኝ ድንጋይ አደረገ፤ የዝግባውም ዕንጨት ብዛት በቈላ እንደሚበቅል ሾላ ሆነ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በግዛቱም ዘመን ሁሉ በኢየሩሳሌም ብር እንደ ድንጋይ፥ የሊባኖስ ዛፍ ብዛት በይሁዳ ኰረብቶች ግርጌ በየትኛውም ስፍራ እንደሚበቅለው ሾላ ይቈጠር ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ንጉስ ከዓ ንብሩር ኣብ ኢየሩሳሌም ከም እምኒ ዝበዝሕ ገበሮ፤ ንዝግባውን ምብዛሑ ኣብ ቈላ ኸም ዘሎ ሳግላ ገበሮ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ንጉስ ከኣ ንብሩር ኣብ የሩሳሌም ከም እምኒ ገበሮ፡ ንቄድሮስውን ኣብ ቈላ ኸም ዘሎ ሳግላ ዝምብዛሑ ገበሮ።