1 Kings 10:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነፍሲ ወከፎም ድማ ዓመት ዓመት ህያባቶም የምጽኡ ነበሩ፥ ኣቓሑ ብሩርን ኣቕሑ ወርቅን ክዳውንትን ዕጥቅን ቀመማትን ኣፍራስን በቕልን ዓመት ዓመት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነርሱም ሁሉ በዓመት በዓመቱ ገጸ በረከቱን፥ የብርና የወርቅ ዕቃ፥ ልብስና የጦር መሣሪያ፥ ሽቱም፥ ፈረሶችና በቅሎዎች እየያዙ ይመጡ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእነርሱም እያንዳንዱ በዓመቱ በዓመቱ ገጸ በረከቱን፥ የብርና የወርቅ ዕቃ፥ ልብስና የጦር መሣሪያ፥ ሽቱም፥ ፈረሶችና በቅሎች እየያዘ ይመጣ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወደ እርሱም የሚመጡት ሁሉ የብርና የወርቅ፥ የልብስ፥ የጦር መሣሪያዎች፥ የሽቶ፥ የፈረሶችና የበቅሎዎች ስጦታዎችን ያመጡለት ነበር፤ ይህም በየዓመቱ የሚደረግ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ላይፐ ላይን ይያ ኡባይ አዉ እማናዉ ዎርቃነ ብራ ሚሻቱዋ፥ ማዮቱዋ፥ ኦላ ሚሻቱዋነ ሳዉዋ፥ ፓራቱዋነ ባቁሎቱዋ አኪደ ዬ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Laytsaappe laytsan yiyaa ubbay aw immanaw work'k'aanne biraa miishshatuwaa, mayotuwaa, ola miishshatuwaanne sawuwaa, paratuwaanne bak'ulotuwaa akkiide yee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Layththan layththan izakko yiza asi ubbay birappenne worqqafe oosettida miish, may7o, ola miish, shitto, paratanne baqulota izas imota ekki yees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ላይን ላይን ኢዛኮ ዪዛ ኣሲ ኡባይ ቢራፔኔ ዎርቃፌ ኦሴቲዳ ሚሽ፥ ማይኦ፥ ኦላ ሚሽ፥ ሺቶ፥ ፓራታኔ ባቁሎታ ኢዛስ ኢሞታ ኤኪ ዬስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ላይን ላይን ያ ኡባይ እያዉ ዎርቃ፥ ብራ፥ ማኦ፥ ኦላ ሚሸ፥ ሳዎ፥ ፓራነ ባቁሎ እሞታ ኤክድ ዮሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Laythan laythan yaa ubbay iyaw worqa, bira, ma7o, ola miishe, sawo, paranne baqulo imota ekidi yoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በየዓመቱም የሚመጣው ሰው ሁሉ የብርና የወርቅ ዕቃ፣ ልብስ፣ የጦር መሣሪያ፣ ሽቶ፣ ፈረስና በቅሎ ስጦታ አድርጎ ያመጣለት ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ወደ እርሱም የሚመጡት ሁሉ የብርና የወርቅ፥ የልብስ፥ የጦር መሣሪያዎች፥ የሽቶ፥ የፈረሶችና የበቅሎዎች ስጦታዎችን ያመጡለት ነበር፤ ይህም በየዓመቱ የሚደረግ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በብዓመቱ ኣቑሑ ብሩርን ኣቑሑ ወርቅን ክዳውንትን ኣፅዋርን ቀመማትን ኣፍራስን ኣባቕልን ገፀ በረኸት ሒዙ ድማ ይመፅእ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳቶም ድማ ነፍሲ ወከፎም ንገጽ በረኸቶም፡ ኣቓሑ ብሩርን ኣቓሑ ወርቅን ክዳውንትን ኣጽዋርን ቀመማትን ኣፍራስን ኣባቕልን ዓመት ንዓመት የምጽኡ ነበሩ። |