1 Kings 10:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘላ ምድሪ ድማ ነቲ ኣምላኽ ኣብ ልቡ ዝሃቦ ጥበቡ ክሰምዕ ንሰሎሞን ደለየቶ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የምድርም ነገሥት ሁሉ እግዚአብሔር በልቡ ያኖረለትን ጥበቡን ይሰሙ ዘንድ የሰሎሞንን ፊት ለማየት ይሹ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ምድርም ሁሉ እግዚአብሔር በልቡ ያኖረለትን ጥበቡን ይሰማ ዘንድ የሰሎሞንን ፊት ይመኝ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በመላው ዓለም የሚገኙ ሰዎችም ሁሉ እግዚአብሔር የሰጠውን ጥበብ የሞላበትን ንግግር ይሰሙ ዘንድ ወደ እርሱ መምጣት ይፈልጉ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሳኣን ደእያ አሳይ ኡባይ አ ስን አናዉነ ጾሳይ አ ዎዛናን ዎዳ አዳ ኤራ ስሳናዉ ኮዬ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Sa'aan de'iyaa Asay ubbay Aa sintsa aad'd'anawunne S'oossay Aa wozanaan wotseedda aad'd'eeda era sisanaw koyee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Biitta bolla diza asay ubbay Xoossi Solomoone wozinan woththida aadho erateththaa siyanaas izakko yaana koyeettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቢታ ቦላ ዲዛ ኣሳይ ኡባይ ጾሲ ሶሎሞኔ ዎዚናን ዎዳ ኣ ኤራቴ ሲያናስ ኢዛኮ ያና ኮዬቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳአን ደእያ አስ ኡባይ እያኮ ያናዉነ ፆሳይ እያ ዎዛናን ዎዳ ጭንጫተ ስአናዉ ኮዬስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Sa7an de7iya asi ubbay iyako yaanawunne Xoossay iya wozanan wothida cincatethaa si7anaw koyees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዓለሙ ሁሉ እግዚአብሔር በሰሎሞን ልብ ያኖረውን ጥበብ ለመስማት ወደ እርሱ መምጣት ይፈልግ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በመላው ዓለም የሚገኙ ሰዎችም ሁሉ እግዚአብሔር የሰጠውን ጥበብ የሞላበትን ንግግር ይሰሙ ዘንድ ወደ እርሱ መምጣት ይፈልጉ ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቲ ኣምላኽ ኣብ ልቡ ዘሕደረሉ ጥበብ ክሰምዕ፥ ገፅ ሰሎሞን ክርኢ ብዓለሙ ይምነ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብዐለሙ ነቲ ኣምላኽ ኣብ ልቡ ዝሀቦ ጥበቡ ኺሰምዕስ፡ ገጽ ሰሎሞን ኪርኢ ይደሊ ነበረ። |