1 Kings 10:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንጉስ ኣብ ባሕሪ ምስ መርከብ ታርሲሽ ምስ መርከብ ሒራም ነበሮ። ኣብ ሰለስተ ዓመት ሓደ ግዜ መርከብ ተርሲሽ መጺኦም ወርቅን ብሩርን ስኒ ሓርማዝን ኣህባይን ፒኮክን የምጽኡ ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለንጉሡም ከኪራም መርከቦች ጋር በባሕር ውስጥ የተርሴስ መርከቦች ነበሩት፤ በየሦስት ዓመትም አንድ መርከብ ከተርሴስ ወርቅና ብር፥ የተቀረጸና የተደረደረ ዕንቍ ይዞ ይመጣ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለንጉሡም ከኪራም መርከቦች ጋር የተርሴስ መርከቦች ነበሩት፤ በሦስት በሦስት ዓመትም አንድ ጊዜ የተርሴስ መርከቦች ወርቅና ብር፥ የዝሆንም ጥርስ፥ ዝንጀሮና ዝንጕርጕር ወፍ ይዘው ይመጡ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሰሎሞን ከኪራም መርከቦች ጋር በውቅያኖስ ላይ የሚጓዙ ሌሎች የተርሴስ መርከቦችም ነበሩት፤ እነርሱም በየሦስት ዓመት ወርቅን፥ ብርን፥ የዝሆን ጥርስን፥ ጦጣዎችንና ዝንጀሮዎችን ያመጡለት ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካትያዉ ኪራማ ማርካባቱዋና ዛልእያ ዎልቃማ ማርካባቱ አባን ደኢኖ። ሄ ማርካባቱ ዎርቃነ ብራ፥ ዳንጋርሳ አቻ፥ ገለሾቱዋነ ቃረቱዋ ጫን አኪደ፥ ሄዙ ላይፐ እት ገደ ዪኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kaatiyaw Kiiraama markkabatuwaanna zal"iyaa wolk'k'aama markkabatuu abbaan de'iino. He markkabatuu work'k'aanne biraa, danggarssaa achchaa, geleshshotuwaanne k'aaretuwaa c'aani akkiide, heezzu laytsaappe itti gede yiino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kawo Solomoones Kiraame markabetara issife wogga gita abba bollara biza Tarseese zal7e markabeti deettes; he markabeti worqqa, bira, danggarsa zaale, geleshshotanne qaareta caani ekkidi heedzdzu layththan layththan issito eheettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካዎ ሶሎሞኔስ ኪራሜ ማርካቤታራ ኢሲፌ ዎጋ ጊታ ኣባ ቦላራ ቢዛ ታርሴሴ ዛልኤ ማርካቤቲ ዴቴስ፤ ሄ ማርካቤቲ ዎርቃ፥ ቢራ፥ ዳንጋርሳ ዛሌ፥ ጌሌሾታኔ ቃሬታ ጫኒ ኤኪዲ ሄ ላይን ላይን ኢሲቶ ኤሄቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዋ ክራማ ማርካበታራ ዛልእያ ግታ ማርካበት አባን ደኦሶና። ሄ ማርካበት ዎርቃ፥ ብራ፥ ዳንጋርሳ ዛለ፥ ገለሾ፥ ቃረነ አያና ካፎ ጫንድ ሄ ላይፈ እስ ቶሆ ስሞሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawa Kiraama markabetara zal7iya gita markabeti abban de7oosona. He markabeti worqa, bira, dangarsa zaale, geleshsho, qaarenne ayyaana kafo caanidi heedzu laythafe issi toho simmoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ንጉሡ ከኪራም መርከቦች ጋር አብረው በባሕር ላይ የሚጓዙ የተርሴስ የንግድ መርከቦች ነበሩት። እነዚህም በየሦስት ዓመቱ አንድ ጊዜ ወርቅ፣ ብርና የዝሆን ጥርስ፣ ጦጣዎችና ዝንጀሮዎች ያመጡ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሰሎሞን ከኪራም መርከቦች ጋር በውቅያኖስ ላይ የሚጓዙ ሌሎች የተርሴስ መርከቦችም ነበሩት፤ እነርሱም በየሦስት ዓመት ወርቅን፥ ብርን፥ የዝሆን ጥርስን፥ ጦጣዎችንና ዝንጀሮዎችን ያመጡለት ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንጉስ ሰሎሞን ምስ ንጉስ ኪራም ኣብ ባሕሪ፥ መራኽብ ንግዲ ነበራኦ እሞ፥ እተን መራኽብ ንግዲ ወርቅን ብሩርን ስኒ ሓርማዝን ኣህባይን ኣዕዋፍን ተፅዒነን ኣብ ሰሰለስተ ዓመት ሓንሳዕ ይመፃ ነበራ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንጉስ ምስ መራኽብ ሒራም ኣብ ባሕሪ መራኽብ ተርሲስ ነበራኦ እሞ፡ እተን መራኽብ ተርሲስ ወርቅን ብሩርን ስኒ ሓርማዝን ህበይን ኣዕዋፍን ተጻዒነን ኣብ ሰሰለስተ ዓመትሲ ሓንሳእ ይመጻ ነበራ። |