1 Kings 10:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንጉስ ኣብ ባሕሪ ምስ መርከብ ታርሲሽ ምስ መርከብ ሒራም ነበሮ። ኣብ ሰለስተ ዓመት ሓደ ግዜ መርከብ ተርሲሽ መጺኦም ወርቅን ብሩርን ስኒ ሓርማዝን ኣህባይን ፒኮክን የምጽኡ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለን​ጉ​ሡም ከኪ​ራም መር​ከ​ቦች ጋር በባ​ሕር ውስጥ የተ​ር​ሴስ መር​ከ​ቦች ነበ​ሩት፤ በየ​ሦ​ስት ዓመ​ትም አንድ መር​ከብ ከተ​ር​ሴስ ወር​ቅና ብር፥ የተ​ቀ​ረ​ጸና የተ​ደ​ረ​ደረ ዕንቍ ይዞ ይመጣ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለንጉሡም ከኪራም መርከቦች ጋር የተርሴስ መርከቦች ነበሩት፤ በሦስት በሦስት ዓመትም አንድ ጊዜ የተርሴስ መርከቦች ወርቅና ብር፥ የዝሆንም ጥርስ፥ ዝንጀሮና ዝንጕርጕር ወፍ ይዘው ይመጡ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሰሎሞን ከኪራም መርከቦች ጋር በውቅያኖስ ላይ የሚጓዙ ሌሎች የተርሴስ መርከቦችም ነበሩት፤ እነርሱም በየሦስት ዓመት ወርቅን፥ ብርን፥ የዝሆን ጥርስን፥ ጦጣዎችንና ዝንጀሮዎችን ያመጡለት ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካትያዉ ኪራማ ማርካባቱዋና ዛልእያ ዎልቃማ ማርካባቱ አባን ደኢኖ። ሄ ማርካባቱ ዎርቃነ ብራ፥ ዳንጋርሳ አቻ፥ ገለሾቱዋነ ቃረቱዋ ጫን አኪደ፥ ሄዙ ላይፐ እት ገደ ዪኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Kaatiyaw Kiiraama markkabatuwaanna zal"iyaa wolk'k'aama markkabatuu abbaan de'iino. He markkabatuu work'k'aanne biraa, danggarssaa achchaa, geleshshotuwaanne k'aaretuwaa c'aani akkiide, heezzu laytsaappe itti gede yiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kawo Solomoones Kiraame markabetara issife wogga gita abba bollara biza Tarseese zal7e markabeti deettes; he markabeti worqqa, bira, danggarsa zaale, geleshshotanne qaareta caani ekkidi heedzdzu layththan layththan issito eheettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካዎ ሶሎሞኔስ ኪራሜ ማርካቤታራ ኢሲፌ ዎጋ ጊታ ኣባ ቦላራ ቢዛ ታርሴሴ ዛልኤ ማርካቤቲ ዴቴስ፤ ሄ ማርካቤቲ ዎርቃ፥ ቢራ፥ ዳንጋርሳ ዛሌ፥ ጌሌሾታኔ ቃሬታ ጫኒ ኤኪዲ ሄ ላይን ላይን ኢሲቶ ኤሄቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካዋ ክራማ ማርካበታራ ዛልእያ ግታ ማርካበት አባን ደኦሶና። ሄ ማርካበት ዎርቃ፥ ብራ፥ ዳንጋርሳ ዛለ፥ ገለሾ፥ ቃረነ አያና ካፎ ጫንድ ሄ ላይፈ እስ ቶሆ ስሞሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kawa Kiraama markabetara zal7iya gita markabeti abban de7oosona. He markabeti worqa, bira, dangarsa zaale, geleshsho, qaarenne ayyaana kafo caanidi heedzu laythafe issi toho simmoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ንጉሡ ከኪራም መርከቦች ጋር አብረው በባሕር ላይ የሚጓዙ የተርሴስ የንግድ መርከቦች ነበሩት። እነዚህም በየሦስት ዓመቱ አንድ ጊዜ ወርቅ፣ ብርና የዝሆን ጥርስ፣ ጦጣዎችና ዝንጀሮዎች ያመጡ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሰሎሞን ከኪራም መርከቦች ጋር በውቅያኖስ ላይ የሚጓዙ ሌሎች የተርሴስ መርከቦችም ነበሩት፤ እነርሱም በየሦስት ዓመት ወርቅን፥ ብርን፥ የዝሆን ጥርስን፥ ጦጣዎችንና ዝንጀሮዎችን ያመጡለት ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንጉስ ሰሎሞን ምስ ንጉስ ኪራም ኣብ ባሕሪ፥ መራኽብ ንግዲ ነበራኦ እሞ፥ እተን መራኽብ ንግዲ ወርቅን ብሩርን ስኒ ሓርማዝን ኣህባይን ኣዕዋፍን ተፅዒነን ኣብ ሰሰለስተ ዓመት ሓንሳዕ ይመፃ ነበራ።
Amharic Tigrinya 2011 ንጉስ ምስ መራኽብ ሒራም ኣብ ባሕሪ መራኽብ ተርሲስ ነበራኦ እሞ፡ እተን መራኽብ ተርሲስ ወርቅን ብሩርን ስኒ ሓርማዝን ህበይን ኣዕዋፍን ተጻዒነን ኣብ ሰሰለስተ ዓመትሲ ሓንሳእ ይመጻ ነበራ።