1 Kings 10:15 — Compare Translations
12 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘይካዚ፡ ካብ ነጋዶን ካብ ንግዲ ነጋዶ ቀመማትን ካብ ኵሎም ነገስታት ዓረብን ካብ ኣመሓደርቲ እታ ሃገርን ነበሮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይኽንም፥ ግብር የሚያስገብሩ ሰዎች፥ ነጋዴዎችም፥ በዙሪያው ያሉ ነገሥታትም ሁሉ፥ የምድርም ሹሞች ከሚያወጡት ሌላ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይህም ሁሉ ነጋዴዎች ከሚከፍሉት ቀረጥ፥ ከንግድ ከሚገኘው ትርፍ፥ እንዲሁም ከዐረብ ነገሥታትና ከእስራኤል ክፍላተ ሀገር አስተዳዳሪዎች ከሚገባለት ግብር ጋር ተጨማሪ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዌ ዛልአንቻቱዋፐ አኬዳ ቃራጻነ አራባ ቢታ ካተቱዋ ኡባፐነ እስራኤልያ ቢታ ሞድያዋንቱፐ አኬዳ ጊራ ቦላ ጉጃ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewe zal"anchchatuwaappe akkeedda k'aras'aanne Araba biittaa kaatetuwaa ubbaappenne Israa'eeliyaa biittaa mooddiyaawanttuppe akkeedda giiraa bolla gujjaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessika qaraxappe, zal7en geliza wodheppe, Arabe biitta kawota ubbaafenne Isra7eele biittaa haarizaytappe ekkida giiraa gujjenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሲካ ቃራጻፔ፥ ዛልኤን ጌሊዛ ዎፔ፥ ኣራቤ ቢታ ካዎታ ኡባፌኔ ኢስራኤሌ ቢታ ሃሪዛይታፔ ኤኪዳ ጊራ ጉጄና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄስ ዛልአንቾታፐ ኤክያ ቃራፃ፥ አራበ ካዎታፐነ እስራኤለ ቢታን ሃረይሳታፐ ኤክያ ጊራ ጉጀና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessi zal7anchotape ekiya qaraxa, Arabe kawotapenne Isra7eele biittan haareysatape ekiya giira gujenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይህም ከንግድና ከሌላ ገቢ ላይ የሚከፈለውን ቀረጥ፣ የዐረብ ነገሥታት ሁሉ የሚያገቡትንና አገረ ገዦች የሚሰበስቡትን ግብር ሳይጨምር ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህም ሁሉ ነጋዴዎች ከሚከፍሉት ቀረጥ፥ ከንግድ ከሚገኘው ትርፍ፥ እንዲሁም ከዐረብ ነገሥታትና ከእስራኤል ክፍላተ ሀገር አስተዳዳሪዎች ከሚገባለት ግብር ጋር ተጨማሪ ነበር። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብዘይ እቲ ብሰብ ሸቐጥን ብንግድ ቃፍላይን ካብ ኲሎም ነገስታት ዓረብን ካብ ራእስታት ሃገርን ዝመጸ፡ ሚዛን እቲ ንሰሎሞን ብሓንቲ ዓመት ዚአትዎ ዝነበረ ወርቂ ሹድሽተ ሚእትን ስሳን ሹድሽተን ታለንት ወርቂ ነበረ። |