1 Chronicles 9:33 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ኣብ ክፍልታት ዚጸንሑ መራሕቲ ዓሌታት ሌዋውያን፡ ለይትን መዓልትን ኣብቲ ዕዮ ይጽመዱ ነበሩ እሞ፡ እዚኣቶም እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከሌዋውያንም ወገን የአባቶቻቸው ቤቶች አለቆች የነበሩ መዘምራን በየሰሞናቸው አገልጋዮችና ሹሞች ነበሩ፤ ሥራቸውም ሌሊትና ቀን ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከሌዋውያኑም ወገን የአባቶቻቸው ቤቶች አለቆች የነበሩ መዘምራን እነዚህ ናቸው፤ ሥራቸውም ሌሊትና ቀን ነበረና ያለሌላ ሥራ በየጓዳቸው ይቀመጡ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከሌዋውያንም ወገን የአባቶቻቸው ቤቶች አለቆች የነበሩ መዘምራን እነዚህ ናቸው፤ ሥራቸውም ሌሊትና ቀን ነበረና ያለ ሌላ ሥራ በየእልፍኛቸው ይቀመጡ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሌዋቱ ዛራቱዋፐ አማሬዳ ካፓቱ ጌሻ ጎልያን የጽያዋንታ። ቃማካ ጋላስካ ኡንቱንቱ ኦያ ድራዉ፥ ሀራ ኦሱዋ ኦናን፥ ኤሻ ጎልያ ድርሳ ግዶን ደእያ ጎለቱዋን ደኢኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Leewatuu zaratuwaappe amareeda kaappatuu Geeshsha Golliyaan yes's'iyaawantta. K'ammakka gallassikka unttunttu ootsiyaa diraw, hara oosuwaa ootsennan, eeshshaa Golliyaa dirssaa giddon de'iyaa golletuwaan de'iino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Lewe zaretappe amarda halaqati Xoossa Keeththan yexxizayta; istti omarsinne gallas ooththiza gishshas hara ooso oosettenna; istti Xoossa Keeththa gibbe giddon diza keeththatan de7eettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሌዌ ዛሬታፔ ኣማርዳ ሃላቃቲ ጾሳ ኬን ዬጺዛይታ፤ ኢስቲ ኦማርሲኔ ጋላስ ኦዛ ጊሻስ ሃራ ኦሶ ኦሴቴና፤ ኢስቲ ጾሳ ኬ ጊቤ ጊዶን ዲዛ ኬታን ዴኤቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሌወ ኮቻፈ ጉ ሀላቃት ፆሳ ኬን የፀይሳታ። ቃማነ ጋላስ ኤንቲ ኦያ ግሾ ሀራ ኦሶ ኦና ፆሳ ኬ ድርሳ ግዶን ደእያ ኬታን ደኦሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Leewe kochaafe guutha halaqati Xoossa keethan yexeyisata. Qammanne gallas enti oothiya gisho hara ooso oothonna Xoossa keetha dirsa giddon de7iya keethatan de7oosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሌዋውያን ቤተ ሰብ አለቆች የነበሩት መዘምራኑ ደግሞ በቤተ መቅደሱ ክፍሎች ውስጥ እንዲኖሩና ከሌላው ሥራ ሁሉ ነጻ እንዲሆኑ ተደርጎ ነበር፤ ምክንያቱም ቀንና ሌሊት የሚሠሩት ሥራ ነበራቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሌሎች የሌዋውያን ቤተሰቦች አለቆች መዘምራን ነበሩ፤ እነርሱ ሌት ተቀን የማገልገል ኀላፊነት ስለ ነበረባቸው ከሌሎች አገልግሎቶች ነጻ በመሆን በቤተ መቅደሱ ቅጽር ግቢ በተዘጋጁላቸው ክፍሎች ውስጥ ይኖሩ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ገሊኣቶም ሌዋውያን ከዓ መዘምራን ነበሩ። ዋናታት ማይ ቤት ኣቦታቶም ከዓ ኣብቲ ኽፍልታት ቤተ መቕደስ ይነብሩ ነበሩ። ለይትን መዓልትን ብስራሖም ፅሙዳት ዝነበሩ፥ ካብ ካልእ ኣገልግሎት ነፃ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ዘማሮ ዝዀኑ ኣብቲ ኽፍልታት ቤት ዚቕመጡ ዝነበሩ፡ ናይ ሌዋውያን ዋናታት ማይ ቤት ኣቦታት፡ ለይትን መዓልትን ብዕዮኦም ትሑዛት ነበሩ እሞ፡ ካብ ካልእ ኣገልግሎት ሓራ ነበሩ። |