1 Chronicles 9:32 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካልኦት ኣሕዋቶም ድማ ካብ ደቂ ቄሃታውያን፡ ኣብ ነፍሲ ወከፍ ሰንበት ኬዳልዉዎ ኣብ ልዕሊ እቲ እንጌራ ይዕዘቡ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በየ​ሰ​ን​በ​ቱም ያዘ​ጋጁ ዘንድ ቀዓ​ታ​ዊው በን​ያ​ስና ወን​ድ​ሞ​ቻ​ቸው በገጹ ኅብ​ስት ላይ ሹሞች ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በየሰንበቱም ያዘጋጁ ዘንድ ከወንድሞቻቸው ከቀዓታውያን አንዳንዱ በገጹ ኅብስት ላይ ሹሞች ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከወንድሞቻቸውም ከቀዓታውያን አንዳንዶቹን በየሰንበቱ የተቀደሰውን ኅብስት እንዲያዘጋጁ ሹሞች ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃሃታ ያራ ግድያ ኡንቱንቱ ዳባቱዋፐ አማሬዳዋንቱ ቃይ ሳምባታን ሳምባታን ጻርጴዛን ዎያ ኡክ ጊግስያ አዎተ ኦይቄድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ahaata yara gidiyaa unttunttu dabbatuwaappe amareedawanttu k'ay Sambbatan Sambbatan s'arp'p'eezan wotsiyaa ukitsaa giigissiyaa aawotetsaa oyk'k'eeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qa7aate zarkke gidida istta dabbotappe guuththatas Sambatan Sambatan xaraphpheeza bolla woththiza yarsho giigsana aawateththi dees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃኣቴ ዛርኬ ጊዲዳ ኢስታ ዳቦታፔ ጉታስ ሳምባታን ሳምባታን ጻራጴዛ ቦላ ዎዛ ያርሾ ጊጊሳና ኣዋቴ ዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቃሃታ ያራ ግድያ ኤንታ ዳቦታፐ ባጋት ሳምባታን ሳምባታን ፃርጴዛ ቦላ ዎያ ኡይ ጊግስያ አዋተ ኤክዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Qahaata yara gidiya enta dabbotape baggati Sambaatan Sambaatan xarpheeza bolla wothiya uythaa giigisiya aawatethi ekidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በየሰንበቱ ለሚዘጋጀው ገጸ ኅብስትም ኀላፊነቱ የተሰጠው ከቀዓታውያን ወንድሞቻቸው መካከል ለአንዳንዶቹ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የቀዓት ጐሣ አባሎች አንዳንዶቹ ለቤተ መቅደስ የሚሆን ኅብስት በየሰንበቱ የማዘጋጀት ኀላፊነት ነበረባቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብ ኣሕዋቶም ድማ፥ ካብቶም ደቂ ቀኣት ገሊኣቶም ሰንበት ሰንበት ሕብስቲ ቝርባን ከዳልዉ ሓላፍነት ነበሮም።
Amharic Tigrinya 2011 ካብ ኣሕዋቶም ድማ፡ ካብቶም ደቂ ቀሃታውያን፡ ገሊኣቶም ንሰንበት ሰንበት ኬዳልውዎ፡ ኣብ ልዕሊ እንጌራ ምርኣይ ነበሩ።