1 Chronicles 9:31 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ማቲያ፡ ሓደ ኻብ ሌዋውያን፡ በዅሪ ሻሉም እቲ ቆራሃዊ፡ ኣብ ልዕሊ እቲ ኣብ ጣውላ ዚስራሕ ነገራት ጽኑዕ ስልጣን ነበሮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የቆ​ሬ​ያ​ዊ​ውም የሰ​ሎም በኵር ሌዋ​ዊው ማቲ​ትያ ለታ​ላቁ ሊቀ ካህ​ናት በም​ጣድ በሚ​ጋ​ገ​ረው ነገር ላይ ሹም ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የቆሬያዊውም የሰሎም በኵር ሌዋዊው ማቲትያ በምጣድ በሚጋገረው ነገር ላይ ሹም ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የቆሬያዊውም የሰሎም በኩር ሌዋዊው ማቲትያ በምጣድ በሚጋገረው ኅብስት ላይ ሹም ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቆራሀ ያራቱዋፐ ሻሉማ ባይራ ናአይ ማቲተ ያርሹዋ ኡክ ኡክያዎ አዎቴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'oraaha yaratuwaappe Shaaluuma bayira na'ay Matiite yarshshuwaa ukitsaa uukkiyaawoo aawotee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qoore zarkkefe Shaloomes bayra naa Lewe Matitiyas yarsho uketh uukkanaas aawateththi dees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቆሬ ዛርኬፌ ሻሎሜስ ባይራ ና ሌዌ ማቲቲያስ ያርሾ ኡኬ ኡካናስ ኣዋቴ ዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቆረ ኮቻፈ ሳሉማ ባይራ ናአይ ማታታስ ያርሾ ኡይ ኡክስያ አዋተ ደኤስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Qore kochaafe Saluma bayra na7ay Mataatas yarsho uytha uukisiya aawatethi de7ees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የቆሬያዊው የሰሎም በኵር ልጅ ሌዋዊው ማቲትያ የቍርባኑን እንጀራ የመጋገር ኀላፊነት ተሰጥቶት ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከቆሬ ጐሣ የሻሉም የበኲር ልጅ የሆነው ማቲትያ የመባውን ኅብስት የማዘጋጀት ኀላፊነት ነበረው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ማቲትያ ኸዓ ኻብቶም ሌዋውያን፥ በዅሪ ወዱ ንሻሉም እቲ ቈራሓዊ፥ ኣብ ልዕሊ እቶም ንኣምላኽ መባእ ዝውፈ ቕጫ ዝስንክቱ ሓላፊ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ማቲትያ ኸኣ ካብቶም ሌዋውያን፡ ንሱ በዂሪ ወዱ ንሻሉም ቈራሓዊ፡ ኣብ ልዕሊ እቲ ናይ ምስንካት ኣብ መቚሎ ዘሎ ዕዮ ምዙዝ ነበረ።