1 Chronicles 9:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ትእዛዝ ኣብ ልዕሊኦም ስለ ዝነበረ፡ ንግሆ ንግሆ ድማ ኣብ ልዕሊኦም ይኽፈት ስለ ዝነበረ፡ ኣብ ዙርያ ቤት ኣምላኽ ሓደሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእግዚአብሔርንም ቤት መክፈቻ የሚይዙ፥ ጥዋት ጥዋትም ደጆቹን የሚከፍቱ እነርሱ ነበሩና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእግዚአብሔርንም ቤት የሚጠብቁ፥ ጥዋት ጥዋትም ደጆቹን የሚከፍቱ እነርሱ ነበሩና በዚያ ያድሩ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእግዚአብሔርንም ቤት የሚጠብቁ፥ ጥዋት ጥዋትም ደጆቹን የሚከፍቱ እነርሱ ነበሩና በዚያ ያድሩ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጾሳ ጌሻ ጎልያ ናግያዋንቱነ ቃይ ጉራ ጉራ ካርያ ዶይያዋንቱ ኡንቱንታ ግድያ ድራዉ፥ ያን አቂኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'oossaa Geeshsha Golliyaa naagiyaawanttunne k'ay guura guura kariyaa dooyiyaawanttu unttuntta gidiyaa diraw, yaan ak'iino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xoossa Keeththa naagizaynne qasse maalado maalado kare doyzayti istta gidida gishshas heen aqeettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጾሳ ኬ ናጊዛይኔ ቃሴ ማላዶ ማላዶ ካሬ ዶይዛይቲ ኢስታ ጊዲዳ ጊሻስ ሄን ኣቄቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆሳ ኬ ናገይነ ዎንታ ጉራ ካርያ ዶየይ ኤንታ ግድያ ግሾ ያን አቆሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xoossa keethaa naageynne wonta guura kariya dooyey enta gidiya gisho yan aqoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የጥበቃውን ሥራ የሚያከናውኑት እነርሱ በመሆናቸው የሚያድሩትም በዚያው በእግዚአብሔር ቤት አካባቢ ነበረ፤ ጧት ጧትም ደጆቹን የሚከፍቱት እነርሱ ነበሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ቤተ መቅደሱን የመጠበቅና በየማለዳው የቅጽር በሮችን የመክፈት ተግባር የእነርሱ በመሆኑ እነርሱ የሚያድሩት በቤተ መቅደሱ አካባቢ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ምሕላው ናታቶም ነበረ እሞ፥ ኣብ ዙርያ ቤት እግዚኣብሄር ይሓድሩ ነበሩ፤ ንግሆ ንግሆ ድማ ምኽፋቱ ሓላፍነቶም ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ምሕላው ናታቶም ነበረ እሞ፡ ኣብ ዙርያ ቤት ኣምላኽ ይሐድሩ ነበሩ። ንግሆ ንግሆ ድማ ምኽፋቱ መዞም ነበረ። |