1 Chronicles 9:26 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እዞም ሌዋውያን፡ እቶም ኣርባዕተ ሓለውቲ ኣፍ ደገ፡ ኣብ ጽኑዕ ስልጣኖም፡ ኣብ ልዕሊ ክፍልታትን መዝገብን ቤት ኣምላኽ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ዚህ አራቱ ኀያ​ላን ሰዎች ለአ​ራቱ በሮች ኀላ​ፊ​ዎች ነበሩ። ሌዋ​ው​ያ​ንም በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቤት ባሉ ጓዳ​ዎ​ችና ቤተ መዛ​ግ​ብት ላይ የተ​ሾሙ ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከሌዋውያንም የነበሩ አራቱ የበረኞች አለቆች ዘወትር በሥራቸው ይቀመጡ ነበር፤ በእግዚአብሔርም ቤት ባሉ ጓዳዎችና ቤተ መዛግብት ላይ ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከሌዋውያንም የነበሩ አራቱ የጠባቂዎች አለቆች በሥራቸው ታማኞች ነበሩ፤ በጌታም ቤት ባሉ ጓዳዎችና ቤተ መዛግብት ላይ ተሹመው ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ፐንግያ ናግያ ኦይዱ ካፓቱ ሌዋቱዋ፤ ኡንቱንቱ ጾሳ ጌሻ ጎልያዉ፥ አ ግዶ ክፍለቶነ ክፍለቱ ግዱዋን ደእያ ሚሻቶ አዎቲኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Penggiyaa naagiyaa oyddu kaappatuu Leewatuwaa; unttunttu S'oossaa Geeshsha Golliyaw, Aa giddo kifiletoonne kifiletuu gidduwaan de'iyaa miishshatoo aawotiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Penge naagiza zabeta halaqatappe oyddu Leweti Xoossa Keeththaa, iza giddon diza kifiletanne minjja keeththa aawateththan naageettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ፔንጌ ናጊዛ ዛቤታ ሃላቃታፔ ኦይዱ ሌዌቲ ጾሳ ኬ፥ ኢዛ ጊዶን ዲዛ ኪፊሌታኔ ሚንጃ ኬ ኣዋቴን ናጌቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፐንግያ ናግያ ኦይዱ ሌወት ሀላቃ፤ ኤንቲ ፆሳ ኬ ክፍለታነ ክፍለታ ግዶን ደእያ ሚሸታ አዋተን አይሶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Pengiya naagiya oyddu Leeweti halaqa; enti Xoossa keethaa kifiletanne kifileta giddon de7iya miisheta aawatethan aysoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሌዋውያን የነበሩት አራቱ የበር ጠባቂ አለቆች ግን በእግዚአብሔር ቤት ውስጥ የሚገኙትን ክፍሎችና ግምጃ ቤቶች በኀላፊነት ይጠብቁ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አራቱም ሌዋውያን የዘበኞች አለቆች ሲሆኑ እነርሱም ሙሉ ሥልጣን ያላቸው ነበሩ፤ እንዲሁም በቤተ መቅደሱ ላሉት ክፍሎችና በውስጣቸውም ለሚቀመጡ ዕቃዎች ኀላፊዎች ነበሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዞም ኣርባዕተ ኣሕሉቕ ሓለውቲ ደገ ሌዋውያን ነበሩሞ። ሓለፍቲውን ንሳቶም ነበሩ። ኣብ ልዕሊ እቲ ናይ ቤት እግዚኣብሄር ክፍልታትን መዛግብትን ከዓ ምሩፃት ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ከመይሲ እዞም ሌዋውያን ዝነበሩ ኣርባዕተ ሓላቑ ሓለውቲ ደገ ወርትግ ሰብ መዚ እዮም ዝነበሩ፡ ኣብ ልዕሊ እቲ ናይ ቤት ኣምላኽ ክፍልታትን መዝገባትን ከኣ ምዙዛት ነበሩ።