1 Chronicles 9:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እዞም ኣብ ደጌታት ሓለውቲ ኣፍ ደገ ኪዀኑ እተመርጹ ዅሎም ክልተ ሚእትን ዓሰርተው ክልተን ነበሩ። ኣብ ከተማታቶም ከከም ትውልዶም ተቘጽሩ፣ ዳዊትን ራእይ ሳሙኤልን ድማ ኣብ ቀዋሚ ስልጣኖም ሸሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የመ​ድ​ረኩ በረ​ኞች ይሆኑ ዘንድ የተ​መ​ረጡ እነ​ዚህ ሁሉ ሁለት መቶ ዐሥራ ሁለት ነበሩ። እነ​ዚህ በመ​ን​ደ​ሮ​ቻ​ቸው በየ​ት​ው​ል​ዳ​ቸው ተቈ​ጠሩ። ዳዊ​ትና ነቢዩ ሳሙ​ኤል ታማ​ኝ​ነ​ታ​ቸ​ውን አይ​ተው በሥ​ራ​ቸው አቆ​ሙ​አ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የመድረኩ በረኞች ይሆኑ ዘንድ የተመረጡ እነዚህ ሁሉ ሁለት መቶ አሥራ ሁለት ነበሩ። ዳዊትና ነቢዩ ሳሙኤል በሥራቸው ያቆሙአቸው እነዚህ በመንደሮቻቸው በየትውልዳቸው ተቈጠሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የመግቢያው ደጅ ጠባቂዎች እንዲሆኑ የተመረጡ እነዚህ ሁሉ ሁለት መቶ ዐሥራ ሁለት ነበሩ። ዳዊትና ነቢዩ ሳሙኤል በሥራቸው ያቆሙአቸው እነዚህ በመንደሮቻቸው በየትውልዳቸው ተቈጠሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ፐንግያ ናጋናዉ ዶረቴዳዋንቱ ኡባና ላኡ ጼታነ ታማነ ላኡዋ፤ ሀዋንቱ ባረንቱ ሞን ሞን ፓይደቲደ ጻፈቴድኖ። ኡንቱንቱ ያራቶ ሀ አዎተ እሜዳዋንቱ ካትያ ዳዊታነ ትምቢትያ ኦድያ ሳመላ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Penggiyaa naaganaw dooretteeddawanttu ubbaanna laa"u s'eetanne tammanne laa"uwaa; hawanttu barenttu mootsan mootsan paydettiide s'aafetteeddino. Unttunttu yaratoo ha aawotetsaa immeeddawanttu Kaatiyaa Daawitanne timbbitiyaa odiyaa Sammeela.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Pengaa naaganaas doorettidayti mulera 212; haytanti bantta kataman kataman qoodettidi xaafettida; istta zaretas ha aawateththaa immiday kawo Dawitenne nabe Sameela.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ፔንጋ ናጋናስ ዶሬቲዳይቲ ሙሌራ 212፤ ሃይታንቲ ባንታ ካታማን ካታማን ቆዴቲዲ ጻፌቲዳ፤ ኢስታ ዛሬታስ ሃ ኣዋቴ ኢሚዳይ ካዎ ዳዊቴኔ ናቤ ሳሜላ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፐንግያ ናጋናዉ ዶረትዳይሳት ኩመ ናምኡ ፄታነ ታማነ ናምአ፤ ሄሳት ባንታ ጉታን ጉታን ታይበትድ ፃፈትዶሶና። ኤንታ ያራስ ሀ አዋተ እምዳይ ካዋ ዳዊታነ ናብያ ሳሜላ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Pengiya naaganaw dooretidaysati kumethi nam7u xeetanne tammanne nam7a; hessati banta gutan gutan taybetidi xaafetidosona. Enta yaras ha aawatetha immiday kawa Dawitanne nabiya Sameela.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) መግቢያ በሮቹን እንዲጠብቁ የተመረጡት በአጠቃላይ ሁለት መቶ ዐሥራ ሁለት ነበሩ። እነርሱም በትውልድ ሐረጋቸው መሠረት በሚኖሩባቸው መንደሮች ተቈጥረው ተመዘገቡ፤ በር ጠባቂዎቹን በዚያ ቦታ ላይ የመደቧቸው ዳዊትና ባለ ራእዩ ሳሙኤል ነበሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 መግቢያ በሮችንና ቅጽር በሮችን ለመጠበቅ የተመረጡ በአጠቃላይ ሁለት መቶ ዐሥራ ሁለት ሰዎች ነበሩ፤ እነርሱም በሚኖሩባቸው መንደሮች መሠረት ተቈጥረው ተመዘገቡ፤ የእነርሱን የቀድሞ አባቶች በዚህ ኀላፊነት የመደቡአቸው ንጉሥ ዳዊትና ነቢዩ ሳሙኤል ነበሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዚኣቶም ኵሎም ኣብ ኣፍ ደገታት ሓለውቲ ክኾኑ ዝተሓርዩ ኽልተ ሚእትን ዓሰርተ ኽልተን ነበሩ። እዚኣቶም ኣብ ኣዓዶም ኣብ መፅሓፍ ትውልዲ ዝተፅሓፉ ነበሩ። ንኣኣቶም ኣብ ኣገልግሎቶም ዝመደብዎም ዳዊትን እቲ ረኣዪ ሳሙኤልን ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 እዚኣቶም ኲሎም ኣብ ደጌታት ሓለውቲ ኪዀኑ እተሐርዩ ኽልተ ሚእትን ዓሰርተው ክልተን ነበሩ። እዚኣቶም ኣብ ዐዓዶም ኣብ መጽሓፍ ወለዶ ተጻሕፉ፡ ንኣታቶም ዳዊትን ሳሙኤል እቲ ረኣዪን ኣብ ኣገልግሎቶም ኣቘምዎም።