1 Chronicles 9:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሻሉም ወዲ ቆራ፡ ወዲ ኤብያሳፍ ወዲ ቆራሕን ኣሕዋቱን ድማ ካብ ቤት ኣቦኡ፡ ቆራዋውያን፡ ሓለውቲ ዕዮ ኣገልግሎት፡ ሓለውቲ ደጌታት ማሕደርን ኣቦታቶምን ነበሩ። እቶም ኣብ ልዕሊ ሰራዊት እግዚኣብሄር ዝነበሩ ሓለውቲ እቲ መእተዊ ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የቆሬም ልጅ የአብያሳፍ ልጅ የቆሬ ልጅ ሰሎም ከአባቱ ቤት የነበሩ ወንድሞቹ ቆሬያውያን በማገልገል ሥራ ላይ ነበሩ፤ የድንኳኑንም መድረክ ይጠብቁ ነበር። አባቶቻቸውም የእግዚአብሔርን ሰፈር መግቢያ ይጠብቁ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የቆሬም ልጅ የአብያሳፍ ልጅ የቆሬ ልጅ ሰሎም ከአባቱም ቤት የነበሩ ወንድሞቹ ቆሬያውያን በማገልገል ሥራ ላይ ነበሩ፥ የድንኳኑንም መድረክ ይጠብቁ ነበር። አባቶቻቸውም የእግዚአብሔርን ሰፈር መግቢያ ጠብቀው ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የቆሬም ልጅ የአብያሳፍ ልጅ የቆሬ ልጅ ሰሎም ከአባቱም ቤት የነበሩ ወንድሞቹ ቆሬያውያን በማገልገል ሥራ ላይ ነበሩ፥ አባቶቻቸውም የጌታን ሰፈር መግቢያ ይጠብቁ እንደ ነበር እንዲሁ የድንኳኑን የመግቢያ ደጅ ይጠብቁ ነበር።። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሻሉም ኤብያሳፋ ናኣ ቆረ ናኣ፤ እ ቆራሀ ያራ አሳ። ቆራሀ ያራቱ ካሰ መና ጎዳ ዱንካንያ ናጌዳዋዳን፥ ሻሉምነ ቆራሀ ያራ ግድያ አ ዳቦቱ ጌሻ ጎልያ ገልያ ፐንግያ ናጊኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shaaluumi Ebiyaasaafa na'aa K'ore na'aa; I K'oraaha yara asaa. K'oraaha yaratuu kase Med'inaa Godaa Dunkkaaniyaa naageeddawaadan, Shaaluuminne K'oraaha yara gidiyaa Aa dabbotuu Geeshsha Golliyaa geliyaa penggiyaa naagiino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Shaalumey Abiyaasaafe naaza Qoore naa; izi Qoraaha zarkke asa. Qoore zereththati kase Godaa Xoossa Dunkaane naagida mala Shaloomeynne Qoraaha zarkke gidida iza dabboti Xoossa Keeththa naageettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሻሉሜይ ኣቢያሳፌ ናዛ ቆሬ ና፤ ኢዚ ቆራሃ ዛርኬ ኣሳ። ቆሬ ዜሬቲ ካሴ ጎዳ ጾሳ ዱንካኔ ናጊዳ ማላ ሻሎሜይኔ ቆራሃ ዛርኬ ጊዲዳ ኢዛ ዳቦቲ ጾሳ ኬ ናጌቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አብሳፋ ናኣ ናአይ ቆረ ናአይ ሳሉም ቆረ ያራ። ቆረ ያራይ ካሰ ጎዳ ዱንካንያ ናግዳይሳዳ ሳሉምነ ቆረ ኮቸ ግድዳ እያ ዳቦት ፆሳ ኬ ፐንግያ ናጎሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Abisaafa na7aa na7ay Qore na7ay Salumi Qore yara. Qore yaray kase Godaa Dunkaaniya naagidaysada Saluminne Qore koche gidida iya dabboti Xoossa keetha pengiya naagoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የቆሬ ልጅ የአብያሳፍ ልጅ፣ የቆሬ ልጅ ሰሎምና ከእርሱም ቤተ ሰብ የሆኑት ቆሬያውያን ወደ እግዚአብሔር ማደሪያ የሚያስገባውን በር ይጠብቁ እንደ ነበር ሁሉ፣ እነዚህም ወደ ቤተ መቅደሱ የሚያስገባውን በር ይጠብቁ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የኤቢያሳፍ የልጅ ልጅ የቆሬ ልጅ ሻሉም የቆሬ ጐሣ አባሎች ከሆኑት ከሌሎች ዘመዶቹ ጋር በመሆን የቀድሞ አባቶቻቸው የእግዚአብሔርን ሰፈር ይጠብቁ በነበረው ዐይነት እግዚአብሔር ወደሚመለክበት ድንኳን የሚያስገባውን በር ይጠብቁ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሰሎም ከዓ ወዲ ቆሬ፥ ወዲ ኣብያሳፍ፥ ወዲ ቆሬ፥ ምስቶም ካብ ቤት ኣቦኡ ዝኾኑ ኣሕዋቱ ቆሬያውያን ኣብ ስራሕ ኣገልግሎት ሓለውቲ ልዳውቲ ድንኳን ነበሩ፤ ኣቦታቶምውን ኣብ ሰፈር እግዚኣብሄር ሓለውቲ ኣፍ ደገ ነይሮም እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሻሉም ከኣ ወዲ ቆሬ፡ ወዲ ኤብያሳፍ፡ ወዲ ቆራሕ፡ ምስቶም ካብ ቤት ኣቦኡ ዘበሉ ኣሕዋቱ ቆራሓውያን ኣብቲ ዕዮ ኣገልግሎት ሓለውቲ ልዳውቲ ድንኳን ነበሩ፡ ኣቦታቶምውን ኣብቲ ሰፈር እግዚኣብሄር ሓለውቲ መእተዊ ነይሮም እዮም። |