1 Chronicles 9:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ክሳዕ ሕጂ ኣብ ኣፍ ደገ ንጉስ ብሸነኽ ምብራቕ ይጽበዩ ነበሩ። ኣብ ጕጅለ ደቂ ሌዊ ሓለውቲ ኣፍ ደገ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እስ​ከ​ዛ​ሬም ድረስ በን​ጉሥ በር በም​ሥ​ራቅ በኩል ነበሩ፤ ለሌዊ ልጆች ሰፈር በረ​ኞች ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እስከ ዛሬም ድረስ በንጉሥ በር በምሥራቅ በኩል ነበሩ፤ ለሌዊ ልጆች ሰፈር በረኞች ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እስከ ዛሬም ድረስ በንጉሥ በር በምሥራቅ በኩል ሰፍረዋል፤ ለሌዊ ልጆች ሰፈር በርም ጠባቂዎች ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀ ያራቱ ካሰ አዋይ ዶልያ ባጋና ደእያ፥ ካትያ ፐንግያ ግያ ፐንግያ ናጌድኖ። ሄዋፐ ካሰ ኡንቱንቱ ሌዋቱ ዱንካንያ ዎደ ናጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ha yaratuu kase away doliyaa baggana de'iyaa, Kaatiyaa Penggiyaa giyaa penggiyaa naageeddino. Hewaappe kase unttunttu Leewatuu dunkkaaniyaa wode naageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ha zereththati arshey mokkiza baggara diza kawo Penge geetettizasoza naageettes; hayssafe kase istti Leweti dunkaani uttidaso gelththiza penge naageettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃ ዜሬቲ ኣርሼይ ሞኪዛ ባጋራ ዲዛ ካዎ ፔንጌ ጌቴቲዛሶዛ ናጌቴስ፤ ሃይሳፌ ካሴ ኢስቲ ሌዌቲ ዱንካኒ ኡቲዳሶ ጌልዛ ፔንጌ ናጌቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ዉሎሀ ባጋራ ደእያ፥ ካዎ ፐንግያ ናግዶሶና። ሀይሳፈ ካሰ ኤንቲ ሌወት ዱንካንዳ ጉታ ናጎሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti wuloha baggara de7iya, Kawo Pengiya naagidosona. Haysafe kase enti Leeweti dunkaanida gutaa naagoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እርሱም በስተ ምሥራቅ በሚገኘው በንጉሡ በር እስካሁን ድረስ ተመድቧል። እነዚህም የሌዋውያኑ ሰፈር በር ጠባቂዎች ነበሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እስከዚያን ጊዜ ድረስ በምሥራቅ በኩል በንጉሥ ቅጽር በር መግቢያ ተመድበው ነበር፤ እነርሱም ቀደም ሲል ወደ ሌዋውያን ሰፈር በሚያስገቡት ቅጽር በሮች ዘብ ይጠብቁ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሳቶም ክሳዕ ሎሚ ኣብታ ብወገን ምብራቕ ዘላ ደገ ንጉስ ይሕልዉ ነበሩ፤ እዚኣቶም ቀደም ሓለውቲ ደገ ሰፈር ደቂ ሌዊ ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሳቶም ክሳዕ ሕጂ ኣብታ ብወገን ምብራቕ ዘላ ደገ ንጉስ ይጸንሑ ኣለው፡ እዚኣቶም ሓለውቲ ደገ ሰፈር ሌዊ እዮም።