1 Chronicles 9:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ ሌዋውያን ድማ፤ ሸማያ ወዲ ሓሱብ ወዲ ኣስሪቃም ወዲ ሓሻብያ ካብ ደቂ መራሪ፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከሌ​ዋ​ው​ያ​ንም ልጆች ከሜ​ራሪ ልጆች የአ​ሳ​ብያ ልጅ፥ የዓ​ዝ​ሪ​ቃም ልጅ፥ የአ​ሱብ ልጅ ሸማያ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከሌዋውያንም የሜራሪ ልጆች የአሳብያ ልጅ የዓዝሪቃም ልጅ የአሱብ ልጅ ሸማያ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከሌዋውያንም የሜራሪ ልጆች የአሳብያ ልጅ የዓዝሪቃም ልጅ የአሱብ ልጅ ሸማያ ነበር፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year የሩሳላመን ደኤዳ ሌዋቱ ሀዋፐ ካሊደ ጻፈቴዳዋንታ። ሃሹባ ናአይ ሻማኤ ማራራ ያራ። ሀሹብ አዝርቃማ ናኣ፤ አዝርቃም ሀሻብያ ናኣ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yerusaalamen de'eedda Leewatuu hawaappe kaalliide s'aafetteeddawantta. Haashshuuba na'ay Shamaa'e Maraara yara. Hashshuubi Azirik'aama na'aa; Azirik'aami Hashaabiyaa na'aa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yerusalaamen de7ida Leweti hayssafe kaalli xaafettidayta; Hashube naa Shama7ey Meraare zarkke; Hashubey Azirqaame naa; Azirqaamey Hashaabiya naa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዬሩሳላሜን ዴኢዳ ሌዌቲ ሃይሳፌ ካሊ ጻፌቲዳይታ፤ ሃሹቤ ና ሻማኤይ ሜራሬ ዛርኬ፤ ሃሹቤይ ኣዚርቃሜ ና፤ ኣዚርቃሜይ ሃሻቢያ ና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) የሩሳላመን ደእያ ሌወት ሀይሳፈ ካልድ ፃፈትዳይሳታ። ሀሹባ ናአይ ሻማየይ ማራራ ያራ። ሀሹብ አዝርቃማ ናአ፤ አዝርቃም ሀሳባያ ናአ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yerusalaamen de7iya Leeweti haysafe kaallidi xaafetidaysata. Hashuba na7ay Shamayey Maraara yara. Hashubi Aziriqaama na7a; Aziriqaami Hasabaya na7a.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከሌዋውያን ወገን፦ ከሜራሪ ዘሮች የአሳብያ ልጅ፣ የዓዝሪቃም ልጅ፣ የአሱብ ልጅ ሸማያ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በኢየሩሳሌም ይኖሩ የነበሩት ሌዋውያን የሚከተሉት ናቸው፦ የሐሹብ ልጅ ሸማዕያ፤ የእርሱም የቀድሞ አባቶች ከመራሪ ጐሣዎች የነበሩት ዓዝሪቃምና ሐሻብያ ናቸው። ባቅባቃር፥ ሔሬሽና ጋላል፤ የሚካ ልጅ ማታንያ፤ የእርሱም የቀድሞ አባቶች ዚክሪና አሳፍ ናቸው። የሸማዕያ ልጅ አብድዩ የእርሱም የቀድሞ አባቶች ጋላልና ይዱታን ናቸው። የነጦፋ ከተማ ይዞታ በነበረው ግዛት ይኖር በነበረው የኤልቃና የልጅ ልጅ የአሳ ልጅ ቤሬክያ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብ ሌዋውያን ኣብ ኢየሩሳሌም ዝነብሩ ዝነበሩ እዚኣቶም እዮም፦ ሸማያ ወዲ ኣሱብ፥ ወዲ ዓዝሪቃም፥ ወዲ ኣሳብያ፥ ካብ ደቂ ሜራሪ፥
Amharic Tigrinya 2011 ካብ ሌዋውያን ድማ፡ ሸማዕያ ወዲ ሓሸብ፡ ወዲ ዓዝሪቃም፡ ወዲ ሓሻብያ ኻብ ደቂ መራሪ፡