1 Chronicles 9:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘሎ እስራኤል ድማ ብዘለዎ ትውልዲ ተቘጸረ። እንሆ ድማ ኣብ መጽሓፍ ነገስታት እስራኤልን ይሁዳን ተጻሒፉ ኣሎ፡ እቶም ብሰንኪ በደሎም ናብ ባቢሎን ዝተወስዱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እስራኤልም ሁሉ ስለ ኀጢአታቸው ወደ ባቢሎን ከተማረኩ በኋላ፥ በየትውልዳቸው ተቈጠሩ፤ እነሆም በእስራኤልና በይሁዳ ነገሥታት መጽሐፍ ተጽፈዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እስራኤልም ሁሉ በየትውልዳቸው ተቈጠሩ፤ እነሆም፥ በእስራኤል ነገሥታት መጽሐፍ ተጽፈዋል። ይሁዳም ስለ ኃጢአታቸው ወደ ባቢሎን ተማረኩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እስራኤልም ሁሉ በየትውልዳቸው ተቈጠሩ፤ እነሆም፥ በእስራኤል ነገሥታት መጽሐፍ ተጻፉ። ይሁዳም ስለ ኃጢአታቸው ወደ ባቢሎን ተማረኩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያ አሳይ ኡባይ ባረ የለታን የለታን ጻፈቴዳ፤ ሀ ታርኪ እስራኤልያ ካተቱ ማጻፋን ደኤ። ይሁዳ አሳይ አማነትቤና ድራዉ፥ ባብሎነ ጋድያ ኦሞደት ቤድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaa Asay ubbay bare yeletaan yeletaan s'aafetteedda; ha taarikii Israa'eeliyaa Kaatetuu mas'aafan de'ee. Yihudaa Asay ammanettibeenna diraw, Baabloone gadiyaa omoodetti beeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay ubbay ba yeleta zarkken zarkken xaafettides; ha taarikey Isra7eele Kawota Maxaafan xaafetti uttides. Yuhuda asay ba nagara gaason Baabiloone biitta di7etti bides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ኣሳይ ኡባይ ባ ዬሌታ ዛርኬን ዛርኬን ጻፌቲዴስ፤ ሃ ታሪኬይ ኢስራኤሌ ካዎታ ማጻፋን ጻፌቲ ኡቲዴስ። ዩሁዳ ኣሳይ ባ ናጋራ ጋሶን ባቢሎኔ ቢታ ዲኤቲ ቢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ አሳ ኡባይ ባ የለታን የለታን፥ እስራኤለ ካዎታ ማፃፋን ፃፈትድ ደኤስ። ይሁዳ አሳይ ጎዳስ አማነትቦና ግሾ ባብሎነ ቢታ ድኤትድ ብዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asa ubbay ba yeletan yeletan, Isra7eele kawota maxaafan xaafetidi de7ees. Yihuda asay Godaas ammanetibona gisho Babiloone biitta di7etidi bidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እስራኤል ሁሉ በየትውልድ ሐረጋቸው ተቈጥረው ስማቸው በእስራኤል ነገሥታት መዝገብ ላይ ሰፈረ። የይሁዳ ሕዝብ ከፈጸሙት በደል የተነሣ ተማርከው ወደ ባቢሎን ተወሰዱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእስራኤል ሕዝብ በየቤተሰቡ ተመዝግቦ ነበር፤ ይህም ታሪክ በእስራኤል ነገሥታት መጽሐፍ ሰፍሮ ይገኛል። የይሁዳ ሕዝብ በሠራው ኃጢአት ምክንያት በመቀጣት ተማርኮ ወደ ባቢሎን ተወስዶ ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሎም ህዝቢ እስራኤል በብማይ ቤቶም ተቘፀሩ፤ ኣብ መፅሓፍ ነገስታት እስራኤልውን ተፅሒፎም እዮም። ህዝቢ ይሁዳ ኸዓ ብሰንኪ ሓጢኣቶም ተማሪኾም ናብ ባቢሎን ከይዶም ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብዘሎ እስራኤል ድማ ኣብ መጽሓፍ ወለዶታት ተጻሕፈ። እንሆ ኸኣ፡ ኣብቲ መጽሓፍ ነገስታት እስራኤል ተጽሒፎም እዮም። ይሁዳ ድማ ብሰሪ ኣበሳኦም ናብ ባቢሎን ተማረኹ። |