1 Chronicles 9:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብዘሎ እስራኤል ድማ ብዘለዎ ትውልዲ ተቘጸረ። እንሆ ድማ ኣብ መጽሓፍ ነገስታት እስራኤልን ይሁዳን ተጻሒፉ ኣሎ፡ እቶም ብሰንኪ በደሎም ናብ ባቢሎን ዝተወስዱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እስ​ራ​ኤ​ልም ሁሉ ስለ ኀጢ​አ​ታ​ቸው ወደ ባቢ​ሎን ከተ​ማ​ረኩ በኋላ፥ በየ​ት​ው​ል​ዳ​ቸው ተቈ​ጠሩ፤ እነ​ሆም በእ​ስ​ራ​ኤ​ልና በይ​ሁዳ ነገ​ሥ​ታት መጽ​ሐፍ ተጽ​ፈ​ዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እስራኤልም ሁሉ በየትውልዳቸው ተቈጠሩ፤ እነሆም፥ በእስራኤል ነገሥታት መጽሐፍ ተጽፈዋል። ይሁዳም ስለ ኃጢአታቸው ወደ ባቢሎን ተማረኩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እስራኤልም ሁሉ በየትውልዳቸው ተቈጠሩ፤ እነሆም፥ በእስራኤል ነገሥታት መጽሐፍ ተጻፉ። ይሁዳም ስለ ኃጢአታቸው ወደ ባቢሎን ተማረኩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤልያ አሳይ ኡባይ ባረ የለታን የለታን ጻፈቴዳ፤ ሀ ታርኪ እስራኤልያ ካተቱ ማጻፋን ደኤ። ይሁዳ አሳይ አማነትቤና ድራዉ፥ ባብሎነ ጋድያ ኦሞደት ቤድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeliyaa Asay ubbay bare yeletaan yeletaan s'aafetteedda; ha taarikii Israa'eeliyaa Kaatetuu mas'aafan de'ee. Yihudaa Asay ammanettibeenna diraw, Baabloone gadiyaa omoodetti beeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asay ubbay ba yeleta zarkken zarkken xaafettides; ha taarikey Isra7eele Kawota Maxaafan xaafetti uttides. Yuhuda asay ba nagara gaason Baabiloone biitta di7etti bides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ኣሳይ ኡባይ ባ ዬሌታ ዛርኬን ዛርኬን ጻፌቲዴስ፤ ሃ ታሪኬይ ኢስራኤሌ ካዎታ ማጻፋን ጻፌቲ ኡቲዴስ። ዩሁዳ ኣሳይ ባ ናጋራ ጋሶን ባቢሎኔ ቢታ ዲኤቲ ቢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ አሳ ኡባይ ባ የለታን የለታን፥ እስራኤለ ካዎታ ማፃፋን ፃፈትድ ደኤስ። ይሁዳ አሳይ ጎዳስ አማነትቦና ግሾ ባብሎነ ቢታ ድኤትድ ብዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asa ubbay ba yeletan yeletan, Isra7eele kawota maxaafan xaafetidi de7ees. Yihuda asay Godaas ammanetibona gisho Babiloone biitta di7etidi bidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እስራኤል ሁሉ በየትውልድ ሐረጋቸው ተቈጥረው ስማቸው በእስራኤል ነገሥታት መዝገብ ላይ ሰፈረ። የይሁዳ ሕዝብ ከፈጸሙት በደል የተነሣ ተማርከው ወደ ባቢሎን ተወሰዱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የእስራኤል ሕዝብ በየቤተሰቡ ተመዝግቦ ነበር፤ ይህም ታሪክ በእስራኤል ነገሥታት መጽሐፍ ሰፍሮ ይገኛል። የይሁዳ ሕዝብ በሠራው ኃጢአት ምክንያት በመቀጣት ተማርኮ ወደ ባቢሎን ተወስዶ ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵሎም ህዝቢ እስራኤል በብማይ ቤቶም ተቘፀሩ፤ ኣብ መፅሓፍ ነገስታት እስራኤልውን ተፅሒፎም እዮም። ህዝቢ ይሁዳ ኸዓ ብሰንኪ ሓጢኣቶም ተማሪኾም ናብ ባቢሎን ከይዶም ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ብዘሎ እስራኤል ድማ ኣብ መጽሓፍ ወለዶታት ተጻሕፈ። እንሆ ኸኣ፡ ኣብቲ መጽሓፍ ነገስታት እስራኤል ተጽሒፎም እዮም። ይሁዳ ድማ ብሰሪ ኣበሳኦም ናብ ባቢሎን ተማረኹ።