1 Chronicles 8:40 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደቂ ዑላም ድማ ተባዓት ጀጋኑ፡ ቀስተ ደመና፡ ብዙሓት ኣወዳትን ኣወዳትን፡ ሚእትን ሓምሳን ነበሩ። ኩሎም ካብ ደቂ ቢንያም እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የኡላም ልጆች ጽኑዓን ኀያላንና ቀስተኞች ነበሩ፤ ለእነርሱም መቶ አምሳ የሚያህሉ ብዙ ልጆችና የልጅ ልጆች ነበሩአቸው፤ እነዚህ ሁሉ የብንያም ልጆች ነበሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የኡላም ልጆች ጽኑዓን ኃያላንና ቀስተኞች ነበሩ፤ ለእነርሱም መቶ አምሳ የሚያህሉ ብዙ ልጆችና የልጅ ልጆች ነበሩአቸው፤ እነዚህ ሁሉ የብንያም ልጆች ነበሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የኡላም ልጆች ጽኑዓን ኃያላንና ቀስተኞች ነበሩ፤ ለእነርሱም መቶ ኀምሳ የሚያህሉ ብዙ ልጆችና የልጅ ልጆች ነበሩአቸው፤ እነዚህ ሁሉ የብንያም ልጆች ነበሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡላማ ናናይ ዎልቃማነ ጻላ አሳቱዋ፤ ኡንቱንቱ ዎንዳፍያ አሳቱዋ። ኡላማዉ ጼታነ እሻታሙዋ ግድያ ናናይነ ናና ናናይ ደኢኖ። ሀዋንቱ ኡባቱ ቢንያማ ዘረ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ulaama naanay wolk'k'aamanne s'ala asatuwaa; unttunttu wonddaafiyaa asatuwaa. Ulaamaw s'eetanne ishatamuwaa gidiyaa naanaynne naanaa naanay de'iino. Hawanttu ubbatuu Biiniyaama zeretsaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ulaame nayti wolqqamanne mino olanchchata; isttika wondafen duko erizayta; Ulaames 150 attuma naytinne nayta nayti deettes. Hayti ubbati Biniyaame zareta. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኡላሜ ናይቲ ዎልቃማኔ ሚኖ ኦላንቻታ፤ ኢስቲካ ዎንዳፌን ዱኮ ኤሪዛይታ፤ ኡላሜስ 150 ኣቱማ ናይቲኔ ናይታ ናይቲ ዴቴስ። ሃይቲ ኡባቲ ቢኒያሜ ዛሬታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኡላማ ናይት ዎልቃማነ ምኖ አስ፤ ኤንቲ ዶንገን ዱከይሳታ። ኡላማስ ፄታነ እሻታሙ ግድያ ናይትነ ናይታ ናይት ደኦሶና። ሀይሳቲ ኡባይ ብንያመ ኮቻታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ulama nayti wolqaamanne mino asi; enti dongen dukeyisata. Ulamas xeetanne ishatamu gidiya naytinne nayta nayti de7oosona. Haysati ubbay Biniyaame kochata. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የኡላም ልጆች በቀስት መንደፍ የሚችሉ ብርቱ ተዋጊዎች ነበሩ፤ እነርሱም በአጠቃላይ ቍጥራቸው አንድ መቶ ሃምሳ ወንዶች ልጆችና የልጅ ልጆች ነበሯቸው፤ እነዚህ ሁሉ የብንያም ትውልዶች ነበሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የኡላም ወንዶች ልጆች ዝነኛ ወታደሮችና ቀስት ወርዋሪዎች ነበሩ፤ የእነርሱም ዘሮች በአጠቃላይ አንድ መቶ ኀምሳ ልጆችና የልጅ ልጆች ነበሩ፤ እንግዲህ ከዚህ በላይ ስሞቻቸው የተጠቀሱት ሁሉ የብንያም ነገድ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደቂ ኡላም ምግታር ቀስቲ ዝኽእሉ፥ ተባዓት ተዋጋእቲ ነበሩ። ንኣኣቶምውን ብዙሓት ደቅን ደቅ ደቅን ነበርዎም። ኵሎም ሚእትን ሓምሳን ነበሩ። እዚኣቶም ኵሎም ደቂ ብንያም ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ደቂ ኡላምውን ተባዓት ተዋጋእቲ፡ ምግታር ቀስቲ ዚኽእሉ ሰባት ነበሩ። ብዙሓት ደቅን ደቂደቅን ድማ፡ ሚእትን ሓምሳን፡ ነበርዎም። እዚኣቶም ኲሎም ካብ ብንያም እዮም። |