1 Chronicles 8:38 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣሰል ድማ ሽዱሽተ ኣወዳት ነበሮ፣ ኣስማቶም ድማ እዚኦም እዮም፦ ኣዝሪቃምን ቦከሩን እስማኤልን ሸዓርያን ኦብድያን ሃናንን። ኩሎም ደቂ ኣሰል እዮም ነይሮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለኤ​ሴ​ልም ስድ​ስት ልጆች ነበ​ሩት፤ ስማ​ቸ​ውም ይህ ነበረ፤ ዓዝ​ሪ​ቃም፥ በኬ​ርዩ፥ እስ​ማ​ኤል፥ ሰዓ​ርያ፥ አብ​ድዩ፥ ሐናን፤ እነ​ዚህ ሁሉ የአ​ሴል ልጆች ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለኤሴልም ስድስት ልጆች ነበሩት፤ ስማቸውም ይህ ነበረ፤ ዓዝሪቃም፥ ቦክሩ፥ እስማኤል፥ ሽዓርያ፥ አብድዩ፥ ሐናን፤ እነዚህ ሁሉ የኤሴል ልጆች ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለኤሴልም ስድስት ልጆች ነበሩት፤ ስማቸውም ዓዝሪቃም፥ ቦክሩ፥ እስማኤል፥ ሽዓርያ፥ አብድዩ፥ ሐናን ይባሉ ነበር፤ እነዚህ ሁሉ የኤሴል ልጆች ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አጼላዉ ኡሱፑን አቱማ ናናይ ደኢኖ። ኡንቱንቱ ሱንይ አዝርቃማ፥ ቦከራ፥ እስማኤላ፥ ሻኣርያ፥ ኦባድያነ ሀናና፤ ሀዋንቱ ኡባይ አጼላ ናና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) As'eelaw usuppun attuma naanay de'iino. Unttunttu suntsay Azirik'aama, Bookera, Isimaa'eela, Sha'aariyaa, Obaadiyaanne Hanaana; hawanttu ubbay As'eela naanaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Azeeles 6 attuma nayti deettes; heytikka Azirqaame, Bookere, Isma7eele, Sha7aariya, Abdiyunne Hanaane; hayti ubbay Azeele nayta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣዜሌስ 6 ኣቱማ ናይቲ ዴቴስ፤ ሄይቲካ ኣዚርቃሜ፥ ቦኬሬ፥ ኢስማኤሌ፥ ሻኣሪያ፥ ኣብዲዩኔ ሃናኔ፤ ሃይቲ ኡባይ ኣዜሌ ናይታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አፄላስ ኡሱፑን አደ ናይት ደኦሶና። ኤንታ ሱንይ አዝርቃማ፥ ቦኬራ፥ እስማኤላ፥ ሻኣራ፥ አብድዩነ ሀናና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Axeelas usupun adde nayti de7oosona. Enta sunthay Azirqaama, Bokeera, Isma7eela, Sha7aara, Abdiyunne Hanaana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኤሴል ስድስት ወንዶች ልጆች ነበሩት፤ ስማቸውም፦ ዓዝሪቃም፣ ቦክሩ፣ እስማኤል፣ ሽዓርያ፣ አብድዩ፣ ሐናን ይባላል፤ እነዚህ ሁሉ የኤሴል ልጆች ነበሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አጼልም ዓዝሪቃም፥ ቦከሩ፥ እስማኤል፥ ሸዓርያ፥ አብድዩና ሐናን ተብለው የሚጠሩትን ስድስት ወንዶች ልጆችን ወለደ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንኤሴል ሽዱሽተ ውሉድ ነበሮዎ፤ ስማቶም ድማ፥ ዓዝሪቃም፥ ቦክሩ፥ እስማኤል፥ ሽዓሪያ፥ ኣብድዩ፥ ሓናን ይበሃሉ፤ እዚኣቶም ኵሎም ደቂ ኤሴል እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ኣጼል ከኣ ሹድሽተ ኣወዳት ነበርዎ፡ ስሞም ድማ እዚ እዩ፡ ዓዝራቃም፡ ቦክሩ፡ ኢስማኤል፡ ሼዓርያ፡ ዖባድያ፡ ሓናን፡ እዚኣቶም ኲሎም ደቂ ኣጼል እዮም።